Lemlem HS
2 087
Subscribers
-124 hours
+17 days
+1530 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው አደረሳችሁ ❗️
ሠላም፣ ፍቅር እና ደስታ የሞላበት በዓል እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን!
መልካም በዓል!
ት/ቤቱ‼️
❤ 16🙏 10🔥 2
ለክርስትና እምነት ተከታይ ወላጆች ና ተማሪዎች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል አደረሳችሁ!
❤ 28🙏 11👍 3👏 1
#Update
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ 9 እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል።
በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ከሐምሌ 6 እስከ 7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።
መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው።
@tikvahethiopia
👍 11💯 4🎉 2❤ 1
ውድ የእምነቱ ተከታይ ተማሪዎቻችንና ወላጆች
እንኳን ለዒድ አል-ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ
በዓሉ የደስታ፣ የፍቅርና የመተሳሰብ እንዲሆንልዎ ከልብ እንመኛለን‼️
ዒድ ሙባረክ‼️
🎉 19👍 13❤ 4🔥 3👏 3💯 2🙏 1
ቀን 27/7/16
👉ለተማሪዎች በሙሉ
የሁለተኛዉ መንፈቅ አመት ሙከራ ፈተና አንድ ከሚያዝያ 7-11 የሚሰጥ መሆኑን እያስታወስን ከወዲሁ አስፈላጊዉን ቅድመ ዝግጂት እንድታደረጉ እናሳስባለን ።
ት/ቤቱ
🔥 13❤ 5👍 4🎉 2👏 1
ቀን 16/7/16
👉ለ 9፣ 10 ና 11ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
የጠዋት መግቢያ ሠአት እስከ 2:00 ብቻ መሆኑን አውቃችሁ በሠአቱ እንድትገኙ እያሳሰብን ከተጠቀሠዉ ሠአት ዉጪ የሚመጣ ተማሪን የማናስተናግድ እና ወደቤት የምንመልስ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ።
ት/ቤቱ
👍 9🔥 9❤ 2👌 2👏 1💯 1