cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Lemlem HS

ከት/ቤቱ የሚተላለፉ መልዕክቶችን በዚህ ማግኘት ትችላላችሁ‼️

Show more
Advertising posts
2 087
Subscribers
-124 hours
+17 days
+1530 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው አደረሳችሁ ❗️ ሠላም፣ ፍቅር እና ደስታ የሞላበት በዓል እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን!              መልካም በዓል!                                ት/ቤቱ‼️
Show all...
16🙏 10🔥 2
ለክርስትና እምነት ተከታይ ወላጆች ና ተማሪዎች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል  አደረሳችሁ!
Show all...
28🙏 11👍 3👏 1
#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ  9 እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ከሐምሌ 6 እስከ 7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።  መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው። @tikvahethiopia
Show all...
👍 11💯 4🎉 2 1
ውድ የእምነቱ ተከታይ ተማሪዎቻችንና ወላጆች እንኳን ለዒድ አል-ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ በዓሉ  የደስታ፣ የፍቅርና የመተሳሰብ እንዲሆንልዎ ከልብ እንመኛለን‼️              ዒድ ሙባረክ‼️
Show all...
🎉 19👍 13 4🔥 3👏 3💯 2🙏 1
👍 4👌 3
የዒድ አልፈጥር በዓል ረቡዕ ነው።
Show all...
🔥 25👍 9👏 6🙏 5🎉 3👌 3
🔥 4🎉 3👍 2 2👌 1💯 1
ቀን 27/7/16            👉ለተማሪዎች በሙሉ የሁለተኛዉ መንፈቅ አመት ሙከራ ፈተና አንድ  ከሚያዝያ 7-11 የሚሰጥ መሆኑን እያስታወስን ከወዲሁ አስፈላጊዉን ቅድመ ዝግጂት እንድታደረጉ እናሳስባለን ።                       ት/ቤቱ
Show all...
🔥 13 5👍 4🎉 2👏 1
ቀን 16/7/16        👉ለ 9፣ 10 ና 11ኛ ክፍል  ተማሪዎች በሙሉ የጠዋት መግቢያ ሠአት እስከ  2:00 ብቻ መሆኑን አውቃችሁ በሠአቱ እንድትገኙ እያሳሰብን ከተጠቀሠዉ ሠአት ዉጪ የሚመጣ ተማሪን የማናስተናግድ እና ወደቤት የምንመልስ መሆኑን በጥብቅ  እናሳስባለን ።           ት/ቤቱ
Show all...
👍 9🔥 9 2👌 2👏 1💯 1
👍 11💯 7🔥 5