en
Feedback
ESAT (ኢሳት🇪🇹)®

ESAT (ኢሳት🇪🇹)®

Open in Telegram

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot 🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ESAT (ኢሳት🇪🇹)®

Channel ESAT (ኢሳት🇪🇹)® (@esat_tv1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 205 488 subscribers, ranking 820 in the News & Media category and 87 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 205 488 subscribers.

According to the latest data from 09 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -1 546 over the last 30 days and by -30 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 25.47%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 11.29% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 52 340 views. Within the first day, a publication typically gains 23 207 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 161.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot 🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹”

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 10 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

205 488
Subscribers
-3024 hours
-1337 days
-1 54630 days
Posts Archive
ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በነዳጅ ታንከሮች ላይ ጥቃት ማድረሳቸው ተነገረ‼️ የድፍድፍ ነዳጅ ዋጋም ወደ 100 ዶላር አሻቅቧል:: በኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ የተሰነዘረውን የባለስቲክ ሚሳይል ጥ
ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በነዳጅ ታንከሮች ላይ ጥቃት ማድረሳቸው ተነገረ‼️ የድፍድፍ  áŠá‹łáŒ… ዋጋም ወደ 100 ዶላር አሻቅቧል:: በኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ የተሰነዘረውን የባለስቲክ ሚሳይል ጥቃት ተከትሎ፣ የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ኃይል የኢራን የክሩድ ነዳጅ ማጓጓዣ ታንከሮችን ማውደሙን አስታውቋል። የኢራን አብዮታዊ ዘብ በበኩሉ ሁለት የአሜሪካ መርከቦችን፣ ስምንት የነዳጅ ታንከሮችን እና በሆርሙዝ ወሽመጥ የተከለከለ ቀጠናን ለማለፍ ሞክረዋል ያላቸውን 10 ተጨማሪ ሕግ ተላላፊ መርከቦች ላይ ማነጣጠሩን ገልጿል። የአብዮታዊ ዘብ ኃይሉ የአሜሪካዊያን ወታደሮችን በያዘውና በዮርዳኖስ ውስጥ በሚገኝ አንድ ወታደራዊ ሰፈር ላይ ጥቃት መሰንዘሩን ሲገልጽ፣ የዮርዳኖስ መንግሥት በበኩሉ ከኢራን የተተኮሱ 18 ባለስቲክ ሚሳኤሎችን ማውደሙን ተናግሯል። የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ፤ ዋሽንግተን በአሜሪካ የባህር ኃይል ንብረቶች ላይ ለሚሰነዘሩ ሙከራዎች አጸፋዊ ምላሽ ለመስጠት የኢራን ነዳጅ ታንከሮችን ማጥቃቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል ቴህራንን አስጠንቅቀዋል። @Esat_tv1 @Esat_tv1

💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ; ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ
💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ; ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው 👉 1መኝታ 69ካሬ =ሙሉ ክፍያ 8,280,000ብር  ይሆናል። 👉40%=3,312,000ብር ይሆናል ሌላው 60% ቤቱን ሲረከቡ የሚከፈል 👉100%ሲከፈል=5,382,000ብር ይሆናል። 👉 1መኝታ(73 ካሬ):ሙሉ ክፍያ 8,760,000ብር|20%ቅድመ ክፍያ 1,752,000ብር። 40% 3,504,000ብር ቀሪውን ሲረከቡ 100% ሲክፈሉ 35% ቅናሽ 5,694,000 ብር ይሆናል። ​2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000 ብር ይሆናል ። ​3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000ብር። 3 መኝት (123ካሬ);ሙሉ ክፍያ 14,760,000 ብር | 20% 2,952,000ብር። 100%ሲከፍሉ35%ቅናሽ=9,594,000 ብር ይሆናል ። 👉​ሌሎች ሳይቶች፦ በሳርቤት፣ አዋሬ፣ ቡልጋሪያ፣ ፒያሳ እና ገላን የመኖሪያና የንግድ ሱቆች/ቢሮዎች ይገኛሉ። ለበለጠ መረጃ  +251978791342 ይደውሉልን::

የአሜሪካ ዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት በአዲስ አበባ የሚከፍተው ቢሮ ነገ ስራ ይጀምራል‼️ በአዲስ አበባ በሚከፈተው እና ወደ ዩናይትድ ስቴትስ መግባት የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንን የፍልሰት ጉዳዮ
የአሜሪካ ዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት በአዲስ አበባ የሚከፍተው ቢሮ ነገ ስራ ይጀምራል‼️ በአዲስ አበባ በሚከፈተው እና ወደ ዩናይትድ ስቴትስ መግባት የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንን የፍልሰት ጉዳዮች ለማስተናገድ የተቋቋመው የአሜሪካ የዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት ቢሮ በነገው ዕለት ስራ ሊጀምር ነው። በዚህ ቢሮ ለመስተናገድ የሚሹ ኢትዮጵያውያን አስቀድመው ቀጠሮ መያዝ እንደሚጠበቅባቸው አገልግሎቱ የገለጸ ሲሆን፣ ቢሮው ለቪዛ ማመልከቻዎች ውሳኔ የሚሰጥ እንዳልሆነም አስታውቋል። ሆኖም ቢሮው ኢትዮጵያውያን ለፍልሰት ማመልከቻዎቻቸው የሚያቀርቧቸውን ሰነዶች ትክክለኛነት የማረጋገጥ ስራን ያከናውናል። የተጠረጠሩ የሰነድ ማጭበርበሮችን የሚመረምሩት እና የቤተሰቦችን ዝምድና ለማረጋገጥ የዘረ-መል ናሙናዎችን የሚሰበስቡት በአዲስ አበባ የሚከፈተው የአገልግሎቱ ቢሮ ሰራተኞች ይሆናሉ። እነዚህ ስራዎች ከዚህ ቀደም ሲከናወኑ የነበረው ከአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት ነበር። የአሜሪካ የዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት ወሳኝ የስራ ኃላፊነቶች ያላቸውን እነዚህን ተግባራት አዲሱ ቢሮ በቀጥታ ለማከናወን የሚያስችለውን ልዩ ውክልና ይሰጠዋል። ከዩናይትድ ስቴትስ ውጪ 11 ተመሳሳይ ቢሮዎች ያሉት አገልግሎቱ፣ በአዲስ አበባ የሚከፍተው ቢሮ በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ የሚገኘውን በመከተል በአፍሪካ ሁለተኛው ይሆናል። በናይሮቢ የሚገኘው ቢሮ በዩናይትድ ስቴትስ ሕጋዊ ፈቃድ የተሰጣቸው ግለሰቦችና ስደተኞች ዘመዶቻቸውን ለመውሰድ የሚያስችለውን ማመልከቻዎች ተቀብሎ ያስተናግዳል። በአሜሪካ ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ ያላቸው ሰዎች ከአገሪቱ ወጥተው ተመልሶ የመግባት ፈቃድ ቢያስፈልጋቸው ማመልከቻ የሚያቀርቡት በኬንያ ለሚገኘው የሀገሪቱ ኤምባሲ በዚሁ ቢሮ በኩል ነው። @Esat_tv1 @Esat_tv1

💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ; ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ
💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ; ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው 👉 1መኝታ 69ካሬ =ሙሉ ክፍያ 8,280,000ብር  ይሆናል። 👉40%=3,312,000ብር ይሆናል ሌላው 60% ቤቱን ሲረከቡ የሚከፈል 👉100%ሲከፈል=5,382,000ብር ይሆናል። 👉 1መኝታ(73 ካሬ):ሙሉ ክፍያ 8,760,000ብር|20%ቅድመ ክፍያ 1,752,000ብር። 40% 3,504,000ብር ቀሪውን ሲረከቡ 100% ሲክፈሉ 35% ቅናሽ 5,694,000 ብር ይሆናል። ​2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000 ብር ይሆናል ። ​3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000ብር። 3 መኝት (123ካሬ);ሙሉ ክፍያ 14,760,000 ብር | 20% 2,952,000ብር። 100%ሲከፍሉ35%ቅናሽ=9,594,000 ብር ይሆናል ። 👉​ሌሎች ሳይቶች፦ በሳርቤት፣ አዋሬ፣ ቡልጋሪያ፣ ፒያሳ እና ገላን የመኖሪያና የንግድ ሱቆች/ቢሮዎች ይገኛሉ። ለበለጠ መረጃ  +251978791342 ይደውሉልን::

የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት‼️ ነገ ጳጉሜ 3 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፡- ✅ከጠዋቱ 2፡00-9፡30 👉ግብፅ ኤምባ
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት‼️ ነገ ጳጉሜ 3 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፡- ✅ከጠዋቱ 2፡00-9፡30 👉ግብፅ ኤምባሲ፣ 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ ፣ የካቲት 12 ሆስፒታል፣ ኤፍቢ ግቢ፣ ናይጄሪያ ኤምባሲ፣ 20 ቀበሌ ፣ አፍንጮ በር ፣ ቀጨኔ ጉቶ ሜዳ ፣ ቤላ ኮሪያ ሰፈር ( ቤላ 05 ) ፣ ጃንሜዳ ፣ ጃንሜዳ መከላከያ እና አካባቢው 👉አለምባንክ ፣ ኢንዲያና ት/ቤት አካባቢ ፣ ታፍ ማደያ ፣ አቃቂ ብሩህ ተስፋ ት/ቤት ፣ ኮፊ ሲቲ ድረስ እና አካባቢው ✅ከጠዋቱ 4፡00-9፡00 👉ፉሪ ፣ አለምገና ፣ ሰበታ ፣ዲማ ፣ ሜታ ፣ ክሬቸር ፣ ኪዳነ ምህረት 👉 ሜታ አካባቢ ፣ ሰበታ ከተማ ፣ አለምገና ሚካኤል አካባቢ ፣ ገዳም ሰፈር ፣ ዳለቲ ኢንዱስትሪ ፣ ዳለቲ ቄራ ፣ ገዳምባ ፣ አለምገና ኢንዱስትሪ እና አካባቢው 👉ዓለምገና፣ዳለቲ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል ፡፡ ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡ @Esat_tv1 @Esat_tv1

💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ; ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ
💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ; ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው 👉 1መኝታ 69ካሬ =ሙሉ ክፍያ 8,280,000ብር  ይሆናል። 👉40%=3,312,000ብር ይሆናል ሌላው 60% ቤቱን ሲረከቡ የሚከፈል 👉100%ሲከፈል=5,382,000ብር ይሆናል። 👉 1መኝታ(73 ካሬ):ሙሉ ክፍያ 8,760,000ብር|20%ቅድመ ክፍያ 1,752,000ብር። 40% 3,504,000ብር ቀሪውን ሲረከቡ 100% ሲክፈሉ 35% ቅናሽ 5,694,000 ብር ይሆናል። ​2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000 ብር ይሆናል ። ​3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000ብር። 3 መኝት (123ካሬ);ሙሉ ክፍያ 14,760,000 ብር | 20% 2,952,000ብር። 100%ሲከፍሉ35%ቅናሽ=9,594,000 ብር ይሆናል ። 👉​ሌሎች ሳይቶች፦ በሳርቤት፣ አዋሬ፣ ቡልጋሪያ፣ ፒያሳ እና ገላን የመኖሪያና የንግድ ሱቆች/ቢሮዎች ይገኛሉ። ለበለጠ መረጃ  +251978791342 ይደውሉልን::

በአዲስ ከተማ «ሸማ ተራ» ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ውሏል‼️ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 «ሸማ ተራ» አካባቢ ተከስቶ የነበረው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥ
በአዲስ ከተማ «ሸማ ተራ» ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ሾር ውሏል‼️ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 «ሸማ ተራ» አካባቢ ተከስቶ  የነበረው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ሾር መዋሉ ተገለጸ። የክፍለ ከተማው ምክትል ዋና ሼል አስፈፃሚ ወ/ሎ እቴማር ጌታቸው እንደገለጹት፤ አደጋውን በፍጥነት ለማጥፋት የእሳት አደጋ ሠራተኞችና የአካባቢው ነዋሪዎች ትልቅ ትብብር አድርገዋል። በአሁኑ ወቅት የአደጋው መንስኤና የደረሰው የጉዳት መጠን  እየተጣራ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን፣ የተደረገው ፈጣን ርብርብ አደጋው ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይስፋፋ አድርጓል። @Esat_tv1 @Esat_tv1

በክልል ንግድ ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ መስራት አይቻልም ሲል ቢሮው አሳወቀ‼️ በክልል ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ የሚሰሩ አስመጪዎች ንግድ ፈቃዳቸውን ወደ አዲስ አበባ ማዛዋወር አለባቸው ብሏል። የአዲ
በክልል ንግድ ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ መስራት አይቻልም ሲል ቢሮው አሳወቀ‼️ በክልል ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ የሚሰሩ አስመጪዎች ንግድ ፈቃዳቸውን ወደ አዲስ አበባ ማዛዋወር አለባቸው ብሏል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በመኪና ሽያጭ ዘርፍ በሚደረጉ ህገወጥ አሰራሮች እና የታክስ ስወራዎች ላይ ጥብቅ እርምጃና ቁጥጥር እንደሚያደርግ አስታወቀ። በክልል ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ የሚሰሩ አስመጪዎች ንግድ ፈቃዳቸውን ወደ አዲስ አበባ ማዛወር አለባቸው ተብሏል። ደረሰኝ መለየት የሽያጭ ማሽን ማስተካከል እና ወርሃዊና ዓመታዊ ግብር መክፈል አለባቸው ነው የተባለው። ህገወጥ ደረሰኝ መጠቀም ወይም የውጭ ሀገር ፈቃድ ብቻ ይዞ መንቀሳቀስ በህግ ያስጠይቃል። አስመጪዎችና የመኪና ማሳያ ባለቤቶች ፈቃድ ከሌላቸው ደላሎች ጋር በመተባበር ህገወጥ የሽያጭ ሰነድ ከመፈራረም እንዲቆጠቡ ተሳስቧል። ቢሮው ከዚህ አሰራር ውጭ በሚንቀሳቀሱ አስመጪዎች ፈቃድ የሌላቸው ደላሎች በኦንላይን ህገወጥ ንግድ የሚያካሂዱ ግለሰቦች እና ከተዋናዮቹ ጋር በሚተባበሩ አካላት ላይ ቢሮው ክትትልና ምርመራ በማድረግ ህጋዊ እርምጃ ይወስዳል ሲል አሳስቧል። @Esat_tv1 @Esat_tv1

💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ; ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ
💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ; ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው 👉 1መኝታ 69ካሬ =ሙሉ ክፍያ 8,280,000ብር  ይሆናል። 👉40%=3,312,000ብር ይሆናል ሌላው 60% ቤቱን ሲረከቡ የሚከፈል 👉100%ሲከፈል=5,382,000ብር ይሆናል። 👉 1መኝታ(73 ካሬ):ሙሉ ክፍያ 8,760,000ብር|20%ቅድመ ክፍያ 1,752,000ብር። 40% 3,504,000ብር ቀሪውን ሲረከቡ 100% ሲክፈሉ 35% ቅናሽ 5,694,000 ብር ይሆናል። ​2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000 ብር ይሆናል ። ​3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000ብር። 3 መኝት (123ካሬ);ሙሉ ክፍያ 14,760,000 ብር | 20% 2,952,000ብር። 100%ሲከፍሉ35%ቅናሽ=9,594,000 ብር ይሆናል ። 👉​ሌሎች ሳይቶች፦ በሳርቤት፣ አዋሬ፣ ቡልጋሪያ፣ ፒያሳ እና ገላን የመኖሪያና የንግድ ሱቆች/ቢሮዎች ይገኛሉ። ለበለጠ መረጃ  +251978791342 ይደውሉልን::

ኢራን ከዚህ በኋላ ለአሜሪካ ጥቃት የምትሰጠው ምላሽ ከሚጠበቀው በላይ የከፋ ይሆናል አለች‼️ አሜሪካ በዚህ ሳምንት በኢራን ዒላማዎች ላይ የምትፈጽመውን ጥቃት መልሳ መጀመሯን ተከትሎ ከዚህ በኋላ ኢራ
ኢራን ከዚህ በኋላ ለአሜሪካ ጥቃት የምትሰጠው ምላሽ ከሚጠበቀው በላይ የከፋ ይሆናል አለች‼️ አሜሪካ በዚህ ሳምንት በኢራን ዒላማዎች ላይ የምትፈጽመውን ጥቃት መልሳ መጀመሯን ተከትሎ ከዚህ በኋላ ኢራን ለሚፈጸምባት ጥቃት የምትመልሰው አጸፋ ከሚጠበቀው በላይ እንደሚሆን የአገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ። @Esat_tv1 @Esat_tv1

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከሳምንታት በኋላ ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ በአደባባይ ታዩ‼️ ጠቅላዩ በማኅበራዊ ገፃቸው ላይ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የተለየ የቤት መግዣ ብድር መልሶ ማጠናከሪያ ኩባንያ
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከሳምንታት በኋላ ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ በአደባባይ ታዩ‼️ ጠቅላዩ በማኅበራዊ ገፃቸው ላይ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የተለየ የቤት መግዣ ብድር መልሶ ማጠናከሪያ ኩባንያ ለማቋቋም የሚያስችለውን ታሪካዊ የትብብር ማዕቀፍ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) መካከል ስምምነት ዛሬ ማከናወናቸውን ገልጸዋል። @Esat_tv1 @Esat_tv1

💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ; ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ
💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ; ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው 👉 1መኝታ 69ካሬ =ሙሉ ክፍያ 8,280,000ብር  ይሆናል። 👉40%=3,312,000ብር ይሆናል ሌላው 60% ቤቱን ሲረከቡ የሚከፈል 👉100%ሲከፈል=5,382,000ብር ይሆናል። 👉 1መኝታ(73 ካሬ):ሙሉ ክፍያ 8,760,000ብር|20%ቅድመ ክፍያ 1,752,000ብር። 40% 3,504,000ብር ቀሪውን ሲረከቡ 100% ሲክፈሉ 35% ቅናሽ 5,694,000 ብር ይሆናል። ​2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000 ብር ይሆናል ። ​3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000ብር። 3 መኝት (123ካሬ);ሙሉ ክፍያ 14,760,000 ብር | 20% 2,952,000ብር። 100%ሲከፍሉ35%ቅናሽ=9,594,000 ብር ይሆናል ። 👉​ሌሎች ሳይቶች፦ በሳርቤት፣ አዋሬ፣ ቡልጋሪያ፣ ፒያሳ እና ገላን የመኖሪያና የንግድ ሱቆች/ቢሮዎች ይገኛሉ። ለበለጠ መረጃ  +251978791342 ይደውሉልን::

የኮሊደር ልማት ይቀጥላል‼️ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ በቀጣዩ ዓመት በከተማዋ የኮሪደር ልማት የሚካሄድባቸው አካባቢዎች እንደተለዩ በከተማዋ አስተዳደር የ2019 በጀት ዓመትና የቀጣ
የኮሊደር ልማት ይቀጥላል‼️ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ በቀጣዩ ዓመት በከተማዋ የኮሪደር ልማት የሚካሄድባቸው አካባቢዎች እንደተለዩ በከተማዋ አስተዳደር የ2019 በጀት ዓመትና የቀጣይ አምስት ዓመታት ዕቅድ የግምገማ መድረክ ላይ ተናገሩ። አዳነች የኮሪደር ልማት በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቁመዋል። የወንዞችን ዳርቻ ማደስና "የወደቁ" ሠፈሮችን የማንሳት ሥራ በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ውስጥ በቁጥር ተለይቶ መቀመጡን አዳነች ገልጠዋል። አዳነች አያይዘውም፣ ያረጁ ሠፈሮችን የማደስ ሥራ ነዋሪዎችን በንጽህና እንዲኖሩ ከመደገፉ ባሻገር፤ በተደጋጋሚ የሚከሠቱ ተላላፊ በሽታዎችን ለመቀነስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ብለዋል፡፡ በቀጣዩ የኮሊደር ልማት የትኞቹ ሰፈሮች እንደሚነሱ በግልፅ አልታወቀም። @Esat_tv1 @Esat_tv1

💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ; ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ
💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ; ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው 👉 1መኝታ 69ካሬ =ሙሉ ክፍያ 8,280,000ብር  ይሆናል። 👉40%=3,312,000ብር ይሆናል ሌላው 60% ቤቱን ሲረከቡ የሚከፈል 👉100%ሲከፈል=5,382,000ብር ይሆናል። 👉 1መኝታ(73 ካሬ):ሙሉ ክፍያ 8,760,000ብር|20%ቅድመ ክፍያ 1,752,000ብር። 40% 3,504,000ብር ቀሪውን ሲረከቡ 100% ሲክፈሉ 35% ቅናሽ 5,694,000 ብር ይሆናል። ​2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000 ብር ይሆናል ። ​3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000ብር። 3 መኝት (123ካሬ);ሙሉ ክፍያ 14,760,000 ብር | 20% 2,952,000ብር። 100%ሲከፍሉ35%ቅናሽ=9,594,000 ብር ይሆናል ። 👉​ሌሎች ሳይቶች፦ በሳርቤት፣ አዋሬ፣ ቡልጋሪያ፣ ፒያሳ እና ገላን የመኖሪያና የንግድ ሱቆች/ቢሮዎች ይገኛሉ። ለበለጠ መረጃ  +251978791342 ይደውሉልን::

የሱዳን ኤሊት ፎርስ ወደ ኢትዮጵያ ድንበር መንቀሳቀሱ ተነገረ ‼️ የል ኢንስቲትዩት ባለፉት ሶስት ቀናት ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ሰፊ የጦር መሳሪያ እየየከማቸ ነው የሚል መረጃ ባወጣ ሰአታት ልዩነት የሱ
የሱዳን ኤሊት ፎርስ ወደ ኢትዮጵያ ድንበር መንቀሳቀሱ ተነገረ ‼️ የል ኢንስቲትዩት ባለፉት ሶስት ቀናት ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ሰፊ የጦር መሳሪያ እየየከማቸ ነው የሚል መረጃ ባወጣ ሰአታት ልዩነት የሱዳን ጦር አንድ ብርጌድ ኤሊት ፎርስ ወደ አልዳማዚን ማንቀሳቀሱ ታውቋል። ይህም ኢትዮጵያ እና ሱዳን በሚዋሰኑበት የብሉናይል ግዛት ከባድ ውጊያ ሊቀሰቀስ ይችላል የሚል ስጋትን አንብሯል። አቶ ጌታቸው ረዳ በበኩላቸው ለአልጀዚራ በሰጡት ቃለምልልስ ሱዳን ኢትዮጵያ ሉአላዊነቴን እየጣሰች ነው የሚለውን ክስ ውድቅ አድርገዋል። @Esat_tv1 @Esat_tv1

💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ; ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ
💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ; ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው 👉 1መኝታ 69ካሬ =ሙሉ ክፍያ 8,280,000ብር  ይሆናል። 👉40%=3,312,000ብር ይሆናል ሌላው 60% ቤቱን ሲረከቡ የሚከፈል 👉100%ሲከፈል=5,382,000ብር ይሆናል። 👉 1መኝታ(73 ካሬ):ሙሉ ክፍያ 8,760,000ብር|20%ቅድመ ክፍያ 1,752,000ብር። 40% 3,504,000ብር ቀሪውን ሲረከቡ 100% ሲክፈሉ 35% ቅናሽ 5,694,000 ብር ይሆናል። ​2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000 ብር ይሆናል ። ​3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000ብር። 3 መኝት (123ካሬ);ሙሉ ክፍያ 14,760,000 ብር | 20% 2,952,000ብር። 100%ሲከፍሉ35%ቅናሽ=9,594,000 ብር ይሆናል ። 👉​ሌሎች ሳይቶች፦ በሳርቤት፣ አዋሬ፣ ቡልጋሪያ፣ ፒያሳ እና ገላን የመኖሪያና የንግድ ሱቆች/ቢሮዎች ይገኛሉ። ለበለጠ መረጃ  +251978791342 ይደውሉልን::

በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ፍራንክ ጋርሺያ ወደ ኢትዮጵያ ሊያቀኑ ነው‼️ ጋርሺያ ባለፈው ግንቦት ወር ከተሾሙ ወዲህ ኢትዮጵን ሲጎበኙ የአሁኑ የመጀመሪያቸው ይሆ
በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ፍራንክ ጋርሺያ ወደ ኢትዮጵያ ሊያቀኑ ነው‼️ ጋርሺያ ባለፈው ግንቦት ወር ከተሾሙ ወዲህ ኢትዮጵን ሲጎበኙ የአሁኑ የመጀመሪያቸው ይሆናል።ፍራንክ ጋርሺያ ወደ አዲስ አበባ የሚያቀኑት አገራቸው አሜሪካ የኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥትና የትግራይ ክልል ውጥረት እንዲረግብ ከፍተኛ ጥረት እያደረገች በምትገኝበት ወቅት ነው። ረዳት ሚኒስትሩ በጉዟቸው ከኢትዮጵያ በተጨማሪ ዛምቢያና ኬንያን እንደሚጎበኙ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ቢሮ ዛሬ ቅዳሜ ነሐሴ 23 ቀን 2018 በኤክስ በኩል አስታውቋል።በቢሮው መረጃ መሠረት የጋርሺያ ጉብኝት “ቁልፍ የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን ለማጠናከር፣ የጋራ ኢኮኖሚያዊና የደሕንነት አጋርነቶችን ለማሳደግ” ያለመ ነው። @Esat_tv1 @Esat_tv1

የኢራን ተመራማሪዎች በብርሃን አማካኝነት የካንሰር ሕዋሳትን የሚያጠፋና 80% ውጤታማ የሆነ ስማርት "ጄል" ሰሩ‼️ ይህ "ስማርት ሃይድሮጄል" (ፈሳሽ ቅባት) የጡት ካንሰር ዕጢዎችን በጥንቃቄ ኢላማ
የኢራን ተመራማሪዎች በብርሃን አማካኝነት የካንሰር ሕዋሳትን የሚያጠፋና 80% ውጤታማ የሆነ ስማርት "ጄል" ሰሩ‼️ ይህ "ስማርት ሃይድሮጄል" (ፈሳሽ ቅባት) የጡት ካንሰር ዕጢዎችን በጥንቃቄ ኢላማ በማድረግ ለማከም የኬሞቴራፒ እና በብርሃን ላይ የተመሠረተ ሕክምናን ያጣመረ ነው። ጄሉ ከተፈጥሯዊና ከሰውነት ጋር ተስማሚ ከሆነ "ካይቶሳን" ከተባለ ንጥረ ነገር የተሠራ ነው፡፡ ስፑትኒክ እንደዘገበው መድኃኒቱን በተቆጣጠረ ሁኔታ የሚለቅ ሲሆን፣ የሌዘር ብርሃን ሲያርፍበት ይነቃቃል፡፡ በተለየ ሁኔታ የካንሰር ሕዋሳትን የሚጎዱ የኦክሲጅን ውህዶችን ያመነጫል፡፡ የተደረጉት ሙከራዎች እንደሚያሳዩት፣ ጄሉ ጤናማ ሕዋሳትን ሳይነካ ከ80% በላይ የሚሆኑትን የጡት ካንሰር ሕዋሳት ማጥፋት ችሏል፡፡ ይህ አቀራረብ ከተለመዱት የጡት ካንሰር ሕክምናዎች በተሻለ፣ አነስተኛ ጉዳት የሚያስከትል እና ቀጥተኛ ዒላማውን ብቻ የሚያጠቃ አማራጭ ሊሆን ይችላል። @Esat_tv1 @Esat_tv1

ኢዜማ በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ የተዋቀረውን ኮሚቴን ውድቅ ማድረጉን ዛሬ በሰጠው መግለጫ አስታወቀ‼️ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ዛሬ ረቡዕ በሰጠው መግለጫ፤ በአዲስ አበባ ጉዳ
ኢዜማ በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ የተዋቀረውን ኮሚቴን ውድቅ ማድረጉን ዛሬ በሰጠው መግለጫ አስታወቀ‼️ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ዛሬ ረቡዕ በሰጠው መግለጫ፤ በአዲስ አበባ ጉዳይ ምክረ ሃሳብ እንዲያዘጋጅ የተሰየመው አስማሚ ኮሚቴ አሰራር የኮሚሽኑን ሕጋዊ ማዕቀፍ የጠበቀ አይደለም ብሏል። የፓርቲው መሪ አቶ እዮብ መስፍን እንደገለጹት፤ የኮሚቴው አወቃቀርና አካሄድ የኮሚሽኑን ሕግ ያልተከተለ በመሆኑ ፓርቲው አጠቃላይ ሂደቱን ውድቅ በማድረግ ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ቅሬታ አቅርቧል። ኢዜማአክሎም በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ ካለው ተቃውሞ በተጨማሪ፤ በምክክሩ ወቅት የቀረቡ 400 ያህል ምክረ ሃሳቦችና የውይይት ቃለ ጉባኤዎች ለሕዝብ ግልጽ እንዲሆኑ ጥሪ አቅርቧል።" @Esat_tv1 @Esat_tv1

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም‼️ የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይ
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም‼️ የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገኛሉ። እስካሁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ የፈተናው ውጤት ይፋ ስለመደረጉ በይፋ አላሳወቀም። ትክክለኛ የተረጋገጡ መረጃዎች ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች እና ወላጆች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከሚያሰራጩ የተለያዩ አካላትና ገጾች ትጠነቀቁ ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልዕክት ያስተላልፋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፈተናው ውጤት ሰኞ ወይም እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ማለታቸው ይታወሳል። ውጤት ሰኞ ዕለት ይፋ ያልተደረገ ሲሆን እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል። የፈተናው ውጤት ይፋ ሲደረግ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን እንዴት ማየት እንደሚቻልም ተቋሙ ገለጻ ያወጣል። @Esat_tv1 @Esat_tv1