en
Feedback
Shemsu Jemal-Official 🇪🇹

Shemsu Jemal-Official 🇪🇹

Open in Telegram

This is the official Telegram Channel of Shemsu Jamal.! ይህ የTwitter አድራሻዬ ነው https://twitter.com/shemsujemmal ይህንን የ Faceboock ገፄ Follow ሼር&like በማድረግ ተከተሉኝ!!

Show more
997
Subscribers
No data24 hours
-77 days
-1530 days
Posts Archive
ይህቺ ልጅ ሒክማ ዐብዱረሒም ትባላለች። የ9ኛ ክፍል ተማሪ ስትሆን የባሽዋም ትምህርት ቤት ተማሪ ናት። በቀን 03 2017 ትምህርት ቤት ብላ እንደወጣች ትምህርት ቤትም አልገባችም፤ ቤትም ተመልሳ አል
ይህቺ ልጅ ሒክማ ዐብዱረሒም ትባላለች። የ9ኛ ክፍል ተማሪ ስትሆን የባሽዋም ትምህርት ቤት ተማሪ ናት። በቀን 03 2017 ትምህርት ቤት ብላ እንደወጣች ትምህርት ቤትም አልገባችም፤ ቤትም ተመልሳ አልመጣችም። የጠፋችበት ሰፈር አስኮ አዲስ ሰፈር እስከ ጠሮ አራት መንታ አካባቢ ነበር። እባካችሁ ያገኛችኋት በዚህ ስልክ ቁጥር ደውሉልን ። 0982177757 0927185256 ሼር በማድረግ ተባበሩ

Repost from Mahir Creative
#ረመዷን_የቁርአን_ወር #የራህመት_ወር #የእዝነት_ወር ረመዷን 20 ቀን ቀረው!🤩 አላህ በሰላም ያድርሰን! የተጨማሪ የረመዷን profiloch ለማግኘት join ያድርጉ!👇 https://t.me/Ma
#ረመዷን_የቁርአን_ወር #የራህመት_ወር #የእዝነት_ወር ረመዷን 20 ቀን ቀረው!🤩 አላህ በሰላም ያድርሰን! የተጨማሪ የረመዷን profiloch ለማግኘት join ያድርጉ!👇 https://t.me/MahirCreative https://t.me/MahirCreative

| | ሻዕባን! ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿شَعْبانُ بين رَجَبٍ ورَمَضانَ، يَغْفَلُ الناسُ عنهُ، تُرْفَعُ فيهِ أَعْمالُ العِبادِ، فَأُحِبُّ أنْ لا يُرْفَعَ عملي إلّا وأنا صائِمٌ﴾ “ሻዕባን በረጀብ እና በረመዳን መካከል የሚገኝ ወር ሲሆን ሰዎች ከሱ የሚዘናጉበት ስራዎች ወደ ዓለማቱ ጌታ የሚወጡበት ወር ነው። እኔ ደግሞ ስራዬ ጾመኛ ሆኜ እንዲወጣልኝ እወዳለሁ።” 📚 አልባኒ በሲልሲለቱ አሶሂሃ ውስጥ ሀሰን ብለውታል: 1898

በጣም እየተዘነጉ የመጡ ሱንናዎች፦ ①) በባዶ እግር መራመድ (አልፎ አልፎ፣ ②) በ3 ጣት መብላት፣ ③) የእንቅልፍን ፋና በእጅ ማበስ፣ ④) ወንጀል ከፈፀሙ በኋላ የሚሰገደው 2 ረከዓህ የተውበት ሶላ
በጣም እየተዘነጉ የመጡ ሱንናዎች፦ ①) በባዶ እግር መራመድ (አልፎ አልፎ፣ ②) በ3 ጣት መብላት፣ ③) የእንቅልፍን ፋና በእጅ ማበስ፣ ④) ወንጀል ከፈፀሙ በኋላ የሚሰገደው 2 ረከዓህ የተውበት ሶላት፣ ⑤) በሌሊት እቃን መግጠም (እቃ ክፍት አለማሳደር)፣ ⑥) ሲዋክ! ኧረ! ተው በአላህ ሲዋክ ተጠቀሙ። የምር የካልሲና የጫማ ሽታ ሚስክ ነው ከአፍ ሽታ አንፃር! ስለ ሲዋክ ስንትና ስንት ሐዲሥ እንደመጣ አታውቁም? በተለይ ባለ ትዳሮች ሲዋክ ተጠቀሙ። የትዳር አጋራችሁ ለመንገር ሊደብራቸው ይችላል። ግን ሁሉም ለኔ ስሞታ እንደተናገሩ አስቡትና ራሳችሁን ፈትሹ። ላጤስ ማን ተግማማ አለህ¿ (ዐፍወን ለቃሉ!) በል! ሲዋክ ተጠቀም። (ሳታስጠጡ ሼር ማድረግ ያለባችሁ አካል ካለ ላኩለት። ከተነቃባችሁ ከዛ በኋላ ስላለው ነገር ኃላፊነት አልወስድም¡) || via: Murad Tadesse

Repost from Mahir Graphics
Coming ....!😊
Coming ....!😊

ይህ ወንድማችን ወራሪዋ በጋዛ በፈፀመችው የአየር ጥቃት ወደ አኺራህ ሄዷል። ሪም በተሰኘችው ወራሪዋ በጨፈጨፈቻት ህፃን ልጁ ሳቢያ የሚሊዮን ሙስሊሞችን ቀልብ ነክቶ ነበር። ዛሬ የአላህ ውሳኔ ሆኖ እር
ይህ ወንድማችን ወራሪዋ በጋዛ በፈፀመችው የአየር ጥቃት ወደ አኺራህ ሄዷል። ሪም በተሰኘችው ወራሪዋ በጨፈጨፈቻት ህፃን ልጁ ሳቢያ የሚሊዮን ሙስሊሞችን ቀልብ ነክቶ ነበር። ዛሬ የአላህ ውሳኔ ሆኖ እርሱም ወደማይቀረው አኺራህ ሄዷል። ወራሪዋ ከሶሪያ በጎላን ኮረብታዎች ገብታ በሰረቀችው መሬት ላይ ዜጎቿ እንዲኖሩ ፈቅዳለች። ዓለም ምንም አይላትም። ምክንያቱም ስለ ድሞክራሲ፣ ስለ ሰው ልጅ መብት፣ ስለ ነፃነት፣ ስለ እኩልነት … የሚደሰኩሩት ምዕራባውያንና አውሮፓውያን መሪዎች በሙሉ ከአህያ የተሻለ አስተሳሰብ የሌላቸው ደካማና አስመሳይ ፍጡሮች ናቸው። || t.me/Shemsu_Jemal

Repost from Mahir Graphics
በ Mahir Habesha 1ኛ ዙር የGraphics ስልጠና ምዝገባ ጀምረናል! || በዚህ ዙር ከ 20 ተማሪዎች በላይ የምናሳትፍ ሲሆን እያንዳንዳቸው ከሰለጠኑ በኃላ ከ Mahir Creative ሰርተ-
በ Mahir Habesha 1ኛ ዙር የGraphics ስልጠና ምዝገባ ጀምረናል! || በዚህ ዙር ከ 20 ተማሪዎች በላይ የምናሳትፍ ሲሆን እያንዳንዳቸው ከሰለጠኑ በኃላ ከ Mahir Creative ሰርተ-ፊኬት ይሰጣቸዋል። በዋነኝነት የምንማርበት platform ቴሌግራም ነው። ስልጠናውም የሚሆነው ከዚህ በፊት ለእናንተም እንደጠየቅነው በ Smart ይሆናል! በድምፅ አብላጫም ከ Pc smart ስልክ ከፍተኛ vote ስላመጣ! ሌላው ጥያቄ ካላችሁ Comment ላይ አስቀምጡልኝ! ግን ደሞ እንደኔ ይሄንን ስልጠና እድሉን ተጠቀሙበት እላለሁ! ባያመልጣችሁ የተሻለ ነው። በመጨረሻም: ለመመዝገብ ስትመጡ ለመመዝገብያ ማይመለስ 200 ብር ክፍያ እንዳለው እናሳስባለን‼️ ለመመዝገብ: t.me/MahirCreative1 0932528072 Mahir Habesha Mahir Creative || መረጃውን ለሌሎች ሼር አድርጉት! ለበለጠ: መረጃ👇 https://t.me/Mahir_Habesha https://t.me/Mahir_Habesha

Repost from Mahir Graphics
https://vm.tiktok.com/ZMkYyWW4a/ 👆👆 አዲስ ቪዲዮ ተፖስቷል! ይሄንን ቪዲዮ የሚያሳየው ከላይ የጫማው ፖስቸር እንዴት እንደሰራሁት ሚያሳይ ነው። ጥያቄ ካላችሁ Comment ላይ አስቀምጡልኝ!

Repost from Mahir Graphics
https://vm.tiktok.com/ZMkYLkxLd/ 👆👆 ቪዲዮ post አድርገናል! ሰአቱ ግን 5:27😂

Repost from Mahir Graphics
ጀማው እኔ ለእናንተኮ ማላሰበው ማልጨነቀው ነገር የለም! በቀላሉ እቤታችሁ በያዛችሁት smart ስልክ ብቻ በመጠቀም Graphics እንድትሰሩ እንዲሁም በቀላሉ ገንዘብ እንድትሰሩ ለማስተማር ዝግጅቴን እየጨረስኩ ነው። || ግን ደሞ ይሄ የሚሆነው የእናንተ ፍላጎትና እገዛችሁ ከኔ ጋር ሲሆን ብቻና ብቻ ነው። ዛሬ አለማችን ላይ የሚሰሩ ትላልቅ የሚባሉ ፖስተሮች እንዲሁም ሎጎዎች በቀላሉ እናንተም እንዴት መስራት እንደምትችሉ እኔ የማውቀው ያህል ለእናንተ ሙሉ በሙሉ በሚገባ ቋንቋ አስተምራለሁ። እስኪ Graphics ሙያውን ለማወቅና ለመማር ፍላጎት ያላችሁ Comment ላይ እኔ እማራለሁ ብላችሁ ፃፉ!☺ MAhir Habesha Mahir Creative

Repost from Mahir Graphics
ስልኬን ብቻ በመጠቀም ለእናንተ ለማሳየት የሰራሁት ፖስተር ነው እንዴት አያችሁት? ሃሳባችሁ Comment ላይ አስቀምጡልኝ!
ስልኬን ብቻ በመጠቀም ለእናንተ ለማሳየት የሰራሁት ፖስተር ነው እንዴት አያችሁት? ሃሳባችሁ Comment ላይ አስቀምጡልኝ!

እንዴት ናቹ?

አስ ሰላሙን አለይኩም ጀሚአን

Orginal smart የእጅ ሰአት! || R46 smart watch GT4 smart watch ዋጋ 5000 ብር ብቻ || ክፍለ ሃገርም እንልካለን! ለበለጠ መረጃ +251-9-12-41-03-72 +251-
Orginal smart የእጅ ሰአት! || R46 smart watch GT4 smart watch ዋጋ 5000 ብር ብቻ || ክፍለ ሃገርም እንልካለን! ለበለጠ መረጃ +251-9-12-41-03-72 +251-9-13-32-94-11

የሞተ ትውልድ ሲኖር እንዲህ የማንም መጫዎቻ ይሆናል። ይህ በፎቶው የምትመለከቱት ደብዳቤ ኒቃብ ሲያስወልቋት ትምህርቷን ላለማቋረጥ በማስክ ለምትማር እህት የተሰጠ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ነው። ይህኔ ከ
የሞተ ትውልድ ሲኖር እንዲህ የማንም መጫዎቻ ይሆናል። ይህ በፎቶው የምትመለከቱት ደብዳቤ ኒቃብ ሲያስወልቋት ትምህርቷን ላለማቋረጥ በማስክ ለምትማር እህት የተሰጠ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ነው። ይህኔ ከአንድ ተቃራኒ ፆታ ጋር አንድ ተማሪ ስትጃጃል ብትገኝ ምንም አትባልም። ከጉልበቷ በላይ አሳጥራ ብትለብስም ምንም አትባልም። ኒቃብ ግን በጽንፈኞች ዘንድ እንደ ወንጀል ተቆጥሮ እስከዚህ ደረጃ አድርሷል። ይህ ለምን ሆነ ከተባለ ምንም እንደማታመጣ ይታሰባል። ምንም የማያመጣ ተቋም እንዳለም ታምኗል። በጣም እየገረመኝና ትርጉም እያጣ የመጣብኝ ነገር የመጅሊስ ነገር ነው። ይህኔ በፊት ቢሆን «የኡማውን መብት የሚያስከብር ጠንካራ ተቋም አጣን!» እንል ነበር። ዛሬስ? ምን አዲስ ተገኘ? ለየትኛዋ ኒቃቢስት መብት መከበር መጅሊስ ምን ሠራ? በኒቃብ ምክንያት ለታገዱት የጉንችሬ እህቶች መፍትሄ አመጣ? ዛሬስ በየ ሃይስኩሉና ካምፓሱ ለሚከለከሉት ምን አደረገ? ለዚህ ለዚህማ የበፊቱስ ምን አጠፋ? በምን ተሻሉ? ወይንስ ኒቃቢስቶች የሙስሊሙ አንድ አካል አይደሉም ብለው ያምናሉ? ከአቅማቸው በላይ የሆነ ነገር ካለ ለምን ለህዝቡ አያሳውቁም? መልስ እንሻለን‼ እህቶቻችን እንሰተር ባሉ እንደ ወንጀለኛ እየተቆጠሩ ተሳቀውና ተገልለው የሚኖሩባት ሃገር ማብቃት አለባት። ፍትሕ ለኒቃቢስቶች‼ || https://t.me/Shemsu_Jemal/9567

#የጁሙዓ ሰደቃ ለ8የቲም ልጆች ለምታስተዳድረው እህታችን ኬሪያ በቻሌነው እናግዝ!🙏 || የቻላችሁ በገንዘባችሁ ያልቻላችሁ ደሞ ይሄንን ቪዲዮ ሼር #Post በማድረግ እንድትተባበሩን ስንል በአላህ ስ
#የጁሙዓ ሰደቃ ለ8የቲም ልጆች ለምታስተዳድረው እህታችን ኬሪያ በቻሌነው እናግዝ!🙏 || የቻላችሁ በገንዘባችሁ ያልቻላችሁ ደሞ ይሄንን ቪዲዮ ሼር #Post በማድረግ እንድትተባበሩን ስንል በአላህ ስም እንጠይቃችኃለን‼️ እሷን መርዳት ምትፈልጉ በራሷ በተከፈተው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር: #1000542148695  (CBE)          (ኬሪያ ጉሚ) የራሷ ስልክ ቁጥር #0966972013 || ያስገባችሁበት ደረሰኝ (ሪሲት) በውስጥ መስመር በ ቴሌግራም በ t.me/MahirCreative1 ላይ  ላኩልን‼️ ጀዛከሏሁ ኸይር

ወገን ጉድ አትሉም ወይ? አንድ ወንድሜ ለ8 የቲም ልጆች 1ኩንታል በቆሎ እና ለ8ቱም ጫማ እኔ ችላለው ብሏል። ተክቢርርርርር እስኪ ዱአዕ አድርጉለት በአላህ! አላህ ኸይር ጀዛህን ይቀበልህ የኔ ወንድ
ወገን ጉድ አትሉም ወይ? አንድ ወንድሜ ለ8 የቲም ልጆች 1ኩንታል በቆሎ እና ለ8ቱም ጫማ እኔ ችላለው ብሏል። ተክቢርርርርር እስኪ ዱአዕ አድርጉለት በአላህ! አላህ ኸይር ጀዛህን ይቀበልህ የኔ ወንድም ወሏሂ ቃል ነው ያጣሁት!😪🙏 😪💔 #ሼር ሼር ሼር የ8የቲም ልጆች እናት የሆነቿ ኬሪያ ጉሚ አሁንም እርዳታችሁ ያስፈልጋታል። ልጆቿ ከቁርአንም ከትምህርትም ውጭ ናቸው። ከዚህ በፊት ባደረግነው እንቅስቃሴ 16ሺ ብር ገብቶላቸው የቤት ክራይና የልጆቿ ልብስ እንዲቱም የተወሰነ አስቤዛ ገዛታ አላህንም እናንተንም አመስግናለች።  አሁንም የ8የቲም ልጆች እናት የሆነቿ ኬሪያ ጉሚ በተቻላችሁ ያህል አግዟት፤ተባበሯት!! #ሼር በማድረግ እኳ ተባበሩን‼️ የሷ ቤተሰቦች እሷ ሰለምቴ በመሆኗ ምክኒያት  ሊያስጠጓት ፍቃደኛ አይደሉም፤አይፈልጓትም!!😭 እናታችን ኬሪያ ጉሚ የምትኖረው በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ጉጂ ዞን በቡሌ ሆራ ከተማ በልዩ ስሙ  በ03 ቀበሌ  ነው። የቻላችሁ በገንዘባችሁ ያልቻላችሁ ደሞ ይሄንን ቪዲዮ ሼር #Post በማድረግ እንድትተባበሩን ስንል በአላህ ስም እንጠይቃችኃለን‼️ እሷን መርዳት ምትፈልጉ በራሷ በተከፈተው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር: #1000542148695  (CBE)          (ኬሪያ ጉሚ) የራሷ ስልክ ቁጥር #0966972013 || ያስገባችሁበት ደረሰኝ (ሪሲት) በውስጥ መስመር በ ቴሌግራም በ t.me/MahirCreative1 ላይ  ላኩልን‼️ ጀዛከሏሁ ኸይር