SĚMĘRA UNIVERSITY📸
Open in Telegram
2 611
Subscribers
+324 hours
+87 days
-5730 days
Posts Archive
2 611
Repost from ATC NEWS
#SamaraUniversity
ሠመራ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ጥቅምት 27/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
ጥቅምት 28 እና 29/2016 ዓ.ም የምዝገባ ቀናት እንደሚሆን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
በሌላ መረጃ የዩኒቨርሲቲው ሴኔት የስምንት ትምህርት ፕሮግራሞች ካሪኩለም አፅድቋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
2 611
It's real guys just do ur task daily it is easy way to get ur money......and if u want aditional information search about "allegrostar" on youtube
2 611
#SamaraUniversity
ሠመራ ዩኒቨርሲቲ የመደበኛ መርሃ ግብር ቅድመ ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ጥሪ አድርጓል።
➤ የአንደኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ
➭ ጥቅምት 21 እና 22/2015 ዓ.ም
➤የ2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ
➭ ኅዳር 01 እና 02/2015 ዓ.ም
ተማሪዎቹ በተጠቀሱት ቀናት #ብቻ በተቋሙ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመገኘት ምዝገባ እንዲያደርጉ ዩኒቨርሲቲው ጥሪ አድርጓል።
https://t.me/samara_university1
https://t.me/samara_university1
https://t.me/samara_university1
ለፈጣን የሰመራ ዩንቨርሲቲ መረጃ ይቀላቀሉን
2 611
Yihe dormu nw beketay videowachin degmo cafewn minamn inashofachiwalen inante bicha join bilu
👇
👉👉@samara_unversity👈👈
👉👉@samara_unversity👈👈
👉👉@samara_unversity👈👈
