HASSET ACADEMY ሐሴት ት/ቤት
Open in Telegram
Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
709
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ህዳር 5/2016ዓ.ም
የተከበራችሁ ወላጆች
ከ1ኛ _ 8ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍት በአዋሽ ፣ በብርሃን ወይም በወጋገን ባንክ በተማሪው ስም ክፍያ በመፈጸም እና ህጋዊ ደረሰኝ በማስቆረጥ እንድትወስዱ እናሳስባለን።
የመጽሐፍቱ የዋጋ ዝርዝር
1ኛ ክፍል 345.00 ብር
2ኛ " 355.00 ብር
3ኛ " 405.00 ብር
4ኛ " 430.00 ብር
5ኛ " 580.00 ብር
6ኛ " 600.00 ብር
7ኛ " 1095.00 ብር
8ኛ " 905.00 ብር
መሆኑን እናሳውቃለን ።
የተከበራችሁ ወላጆች ነገ መስከረም 08/2016 ተማሪዎች ትምህርት ቤት የሚቆዩት ለግማሽ ቀን ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን ።
Repost from Addis Ababa Education Bureau
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 7 /1/2016 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ተቋማት ይጀመራል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 14 /1/2016 ዓ.ም እንደሚጀመር በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጨ የሚገኘው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን እናሳውቃለን።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbueau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
የተከበራችሁ ወላጆች ከ ሐሙስ ጳጉሜ 02/2015 እሰከ ቅዳሜ ጳጉሜ 04/2015 ፎቶ ያላመጣችሁ እያመጣችሁ መታወቂያ እንድትወስዱ እንዲሁም
ከ1ኛ _ 8ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍት በአዋሽ ወይም በወጋገን ባንክ በተማሪው ስም ክፍያ በመፈጸም እና ህጋዊ ደረሰኝ በማስቆረጥ እንድትወስዱ እናሳስባለን።
የመጽሐፍቱ የዋጋ ዝርዝር
1ኛ ክፍል 546.00 ብር
2ኛ 653.00 ብር
3ኛ 637.00ብር
4ኛ 701.00 ብር
5ኛ 755.00 ብር
6ኛ 704.00 ብር
7ኛ 155.00 ብር
8ኛ 651.00 ብር
መሆኑን እናሳውቃለን ።
የተከበራችሁ ወላጆች
ከሐምሌ 04 ቀን 2015ዓ.ም ጀምሮ ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚጀምር መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን።
