en
Feedback
Ethiopia Studio 🇪🇹

Ethiopia Studio 🇪🇹

Open in Telegram

አስመሳይ ሆኖ ስኬታማ ከመሆን ራሱን ሆኑ መወደቅ መልካም ነው ⁉️

Show more
902
Subscribers
No data24 hours
-67 days
-630 days
Posts Archive
የቀድሞዋ አፈጉባኤ ኬሪያ ኢብራሂም መረጃ በማጥፋታቸው የራያ አላማጣ የማንነት ጥያቄ እንዲጓተት ምክንያት ሆኗል ተባለ የራያ አላማጣ ማህበረሰብ የማንነት ጥያቄ እልባት እንዲሰጠው በሚል ለፌዴሬሽን ምክር ቤት የላከው ደብዳቤ በቀድሞ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ኬሪያ ኢብራሂም አማካኝነት እንዲጠፋ ተደርጓል ተብሏል። የአላማጣ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ሞገስ እያሱ፤ የራያ አላማጣ የማንነት እና የበጀት ጥያቄ ከ2011 ጀምሮ ለፌደሬሽን ምክርቤት ሲቀርብ እንደነበር ገልጸው፤ “የወቅቱ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ኬሪያ ኢብራሂም የማንነት ጥያቄውን ለማዳፈን በማሰብ ለምክር ቤቱ የገባው መረጃ እንዲጠፋ አድርገዋል፡፡” ሲሉ ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል። በዚህም ለምክር ቤቱ የገባው መረጃ እንዲጠፋ መደረጉ፤ የራያ አላማጣ ማህበረሰብ የማንነት ጥያቄ መፍትሄ ሳያገኝ ለአራት ዓመታት እንዲጓተት ምክንያት ሆኗል ነው ያሉት። “አፈጉባኤዋ ስልጣን ከለቀቁ በኋላ በገባው ደብዳቤ መሰረት የማንነት ጥያቄው መልስ እንዲያገኝ የፌዴሬሽን ምክር ቤቱን ስንጠይቅ፤ መረጃው መጥፋቱ ስለተነገረን ቅጂውን በድጋሜ ለማስገባት ተገደናል፡፡” ሲሉ ጠቁመዋል። ባሳለፍነው ሰኞ ሰኔ 12/2015 የራያ አላማጣ እና ባላ አካባቢዎች በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ ከ150 ሺሕ በላይ የሕዝብ ፊርማ ተሰብስቦ ለፌደሬሽን ምክር ቤት መግባቱን የጠቀሱት ኃላፊው፤ “ዋና ዓላማውም የማንነት ጥያቄያችን ተፈቶ ወደ አማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን እንድንካተትና በጀቱ በትግራይ ክልል ሳይሆን በአማራ ክልል በኩል እንዲለቀቅልን ነው፡፡” ብለዋል። አክለውም፤ በተለይ የፌደራል ተቋማት በአካባቢው የተሟላ አገልግሎት እየሰጡ ባለመሆኑ፣ ከባንክ፣ ከኤሌክትሪክና ከኢንተርኔት ጋር ያለው አገልግሎት በቶሎ ምላሽ ሊስጠው እንደሚገባ ጠቁመዋል። ለዚህም አራት ዓመታትን ያስቆጠረው የራያ አላማጣ የማንነት እና የበጀት ጥያቄ መልስ እንዲያገኝ ኮሚቴ ተቋቁሞ፤ ሰኞ ሰኔ 12/2015 ለፌድሬሽን ምክር ቤት መግባቱ ነው የተገለጸው። ሕወሓት ለራያ እና አላማጣ አካባቢዎች አመራር መድቧል በሚል የሚነሳውን ጉዳይ በተመለከተም መድቧል ከተባለበት ጊዜ ጀምሮ አምስት አመራሮችን የቀያየረ መሆኑን ጠቁመው፤ “ወደ ራያ እና አላማጣ ግን ሊመጡ አይችሉም፡፡” ሲሉ ተናግረዋል። ራያ አላማጣ ለኹለት ዓመታት ያለ በጀት መቆየቱን የገለጹት ኃላፊው፤ የማንነት ጥያቄው እና ለኹለት ዓመት የተቋረጠው በጀት በአስቸኳይ መፍትሄ እንዲሰጠው ህዝቡ በተደጋጋሚ በመጠየቅ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል። አዲስ ማለዳ በጉዳዩ ላይ ከፌደሬሽን ምክር ቤት ፅሕፈት ቤት ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት ጥረት ብታደርግም ሳይሳካ ቀርቷል። በተያያዘም፤ በዛሬው ዕለት የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች ''መንግሥት የማንነት ጥያቄቸውን ሕጋዊ እንዲያደርግላቸው'' በሰላማዊ ሰልፍ የጠየቁ ሲሆን፤ ነዋሪዎቹ በሰላማዊ ሰልፉ “አማራ ነን እንጂ አማራ እንሁን አላልንም”፣ “የፌደራል መንግሥት ተቋማት ዲስትሪክት ወደ ሰሜን ወሎ ዞን ይዛወሩልን”ና ሌሎች የተለያዩ መፈክሮችን ማሰማታቸውን የሰሜን ወሎ ዞን ኮሙኒኬሽን አስታውቋል።

#FakeNewsAlert ቻይና ለኢትዮጵያ የሰጠችውን ብድር ወስዳ እስክትጨርስ ድረስ የኢትዮጵያ አየር መንገድን የጭነት/ካርጎ ቢዝነስ ልትቆጣጠር እንደሆነ የሚገልፁ ፅሁፎች በስፋት እየተሰራጩ ይገኛሉ።
#FakeNewsAlert ቻይና ለኢትዮጵያ የሰጠችውን ብድር ወስዳ እስክትጨርስ ድረስ የኢትዮጵያ አየር መንገድን የጭነት/ካርጎ ቢዝነስ ልትቆጣጠር እንደሆነ የሚገልፁ ፅሁፎች በስፋት እየተሰራጩ ይገኛሉ። አንዳንዶች እንዳሉት ይህን ለማስፈፀም ጠ/ሚሩ ከቻይና ጋር ንግግር ጀምረዋል። ይህን ከአየር መንገዱ፣ ከዲፕሎማቶች እንዲሁም ከመንግስት አካላት (ለግዜው ስም የማይጠቀስ) ለማጣራት የሞከርኩ ሲሆን "ነጭ ውሸት" እንደሆነ ታውቋል። ምንም አይነት እንደዚህ የታሰበ፣ ለውይይት የቀረበም እንዲሁም ታስቦ የነበረ ነገር እንዳልነበር ታውቋል። Note: አቶ ግርማ ዋዌ ከአየር መንገዱ የተነሱበት ሁኔታ እና የተደረገው ቀጣይ ሹመት ብዙዎችን አሳስቧል፣ ግን ደግሞ ያንን አስታኮ በአየር መንገዱ ዙርያ ሀሰተኛ መረጃ ማሰራጨት ተገቢ አይደለም። #EliasMeseret

safaricomPlc1 -ሳፋሪምን ሰብስክራይብ በማድረግ 5000 💸💵 ጀምሮ ይሸለሙ ቀድመው በማድረግ ይሸለሙ🙏
safaricomPlc1 -ሳፋሪምን ሰብስክራይብ በማድረግ 5000 💸💵 ጀምሮ ይሸለሙ ቀድመው በማድረግ ይሸለሙ🙏

እንኳን ደስ አላችሁ ዩትዩብ ላይ ለምሰሩ 1000 ሰብስክራይብ እና 4000 hour ለመሙላት መድከም ቀረ በአድሱ ህግ በ500 ሰብስክራይብ እና 3000 hour እና በshort 3m view ሞኒታይዝ መሆን ተቻለ

ከደቂቃዎች በኋላ የሚለቀቀውን መረጃ ለመከታተል ሰብስክራይብ እያደረጉ ይጠብቁን➨https://youtube.com/@Gimbamedianetwork

ይህ ከራያ በአደባባይ የተሰማ የህዝብ ግልፅ አቋም ነው። ዛሬ አላማጣ! የማንነት ጥያቄያችን በአስቸኳይ ውሳኔ ይሰጠው ጆይን ➨ https://t.me/GimbaMediaNetwork
ይህ ከራያ በአደባባይ የተሰማ የህዝብ ግልፅ አቋም ነው። ዛሬ አላማጣ! የማንነት ጥያቄያችን በአስቸኳይ ውሳኔ ይሰጠው ጆይን ➨ https://t.me/GimbaMediaNetwork

እጅግ አስደንጋጭ ነው‼️ 👉እባካችሁ ከፍያ ከመፈፀማችሁ በፊት የጉዞ ወኪሎቹ ህጋዊ ሰውነት መኖራቸውን ያረጋግጡ‼️‼️ ከ200 ወጣቶች 20 ሚሊዮን ብር በላይ ከሰበሰበ በኋላ አድራሻውን አጠፉ🙆‍‼️ 200 ወጣቶች ወደ አውሮፓ ትሄዳላችሁ ተብለው ከፍተኛ ገንዘብ መጭበርበራቸውን ገለጹ። መቀመጫውን አዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ ደንበል ያደረገው “ኤክስሉሲቭ ትራቭል” ወደ አወሮፓ እና ወደ ተለያዩ አገራት አልካችኋለሁ በማለት ከ200 የሚጠጉ ወጣቶች ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ ከሰበሰበ በኋላ አድራሻውን አጥፍቶ እንደጠፋ አዲስ ማለዳ ዘግቧል። ቅሬታቸውን ለአዲስ ማለዳ ነገለጹት ወጣቶቹ የጉዞ ሂደቱ እንዳለቀና ኤምባሲ ሄደው ቃለ መጠይቅ እንዳደርጉ ከ“ኤክስሉሲቭ ትራቭል” በተሰጣቸው ቀጠሮ መሰረት ወደ ኤምባሲ ሲሄዱ “ድርጅቱን አናውቀውም” እንደተባሉ ተናግረዋል። ወጣቶቹ የሄዱባቸው ኤምባሲዎች “የምናውቀው ነገር የለም” ካሏቸው በኋላ ብር የከፈሉትን አካል ሲጡቁ፣ “ስህተት ተፈጥሮ ነው ይስተካከላል” በማለት ፓስፖርታቸውንና የ“ኮቴ” ብሎ ከየአንዳንዳቸው ስምንት ሺሕ ብር ከተቀበለ በኋላ ስልኩን አጥፍቶ ጠፍቷል፡፡ “ኤክስሉሲቭ ትራቭል” በሚል ስያሜ ሕጋዊ ኤጀንሲ እንደሆነ ወጣቶቹን በማሳመን ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ ሰብስቦ የጠፋው አካል አድራሻውን ያጠፋው ከሰኔ 6/2015 ጀምሮ ሲሆን፤ ከጠፋ በኋላ ሕጋዊነቱ ሲጣራ የንግድ ፈቃዱና ያስመዘገበው የቤት ቁጥሩ ሐሰተኛ እንደሆነ ታውቋል፡፡ በዘገባው ወጣቶቹ “ተጭበርብረንበታል” ያሉት የንግድ ፈቃድ፤ የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ አላውቀውም ማለቱንና ሀሰተኛ መሆኑ ተጠቅሷል። በሀሰተኛ የንግድ ፈቃዱ ላይ በባለቤትነት የተጠቀሰው የግለሰብ ሥም ሲሳይ አበበ ማስረሻ የሚል ግለሰብ መሆኑ ተካቷል፡፡ ራሱን ሕጋዊ አስመስሎ ሲንቀሳቀስ የነበረው አካል፤ ወጣቶቹ አሳማኝ ነው ያሉትን ስልት በመጠቀም ከየአንዳንዳቸው ከ100 ሺሕ እስከ 400 ሺሕ ብር መሰብሰቡ ታውቋል፡፡ ክፍያው ወጣቶቹ ይሄዱበታል እንደተባለው አገር የሚለያይ ሲሆን፤ አብኛዎቹ ወጣቶች ሙሉ ክፍያ መፈጸማቸውም ተነግሯል። ወጣቶቹ ለከፈሉት ገንዘብ ማስተማማኛ ተብሎ ቼክ የተሰጣቸው ቢሆንም፣ ቼክ የተፈረመበት አካውንት ባዶ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ ዘጋቢው አደረኩት ባለው ማጣራት “ኤክስሉሲቭ ትራቭል” ስለተባለው አካል፤ “በሥራ ወደ ተለያዩ አገራት እንልካለን” በሚል በተለይ የዩኒቨርስቲ ምሩቅ ወጣቶችን በስፋት ሲመዘግብ እንደነበር መረዳቱን አስታውቋል፡፡ በንግድ ፈቃዱ ላይ ሥሙ የተጠቀሰው ግለሰብ ስልኩን አጥፍቶ ከጠፋ በኋላ ከሰራተኞቹ ጋር በዋትስአፕ መልዕክት ሲለዋወጥ የነበረ ሲሆን፤ ካለፈው አርብ ጀምሮ ግንኙነቱን አቋርጦ መጥፋቱን በሥሩ ሲሰሩ የነበሩ ሰዎች ማረጋገጣቸውን ዘገባው ተጠቅሷል፡፡ ጆይን ➨ https://t.me/GimbaMediaNetwork

በቴሌግራም ጆይን በማለት የሳፋሪኮም ደንበኛ እና አባል በመሆን ለሽልማት ብቁ ይሁኑ🙏 Join➨ https://t.me/safaricom_ethiopia_PlC12

ተንቤን‼️ በትግራይ ክልል "ተንቤን ክልላዊ ፓርቲ" በሚል መጠሪያ አዲስ ፓርቲ መመስረቱን እና ምርጫ ቦርድ የምዝገባ ፈቃድ መስጠቱን አሳውቋል። የተንቤን ተወላጆች ክልል እንሁን የሚል ጥያቄም እያነሱ
ተንቤን‼️ በትግራይ ክልል "ተንቤን ክልላዊ ፓርቲ" በሚል መጠሪያ አዲስ ፓርቲ መመስረቱን እና ምርጫ ቦርድ የምዝገባ ፈቃድ መስጠቱን አሳውቋል። የተንቤን ተወላጆች ክልል እንሁን የሚል ጥያቄም እያነሱ ነው ተብሏል(አዩዘሀበሻ)።

"እስከ ሰኔ 30 የቤት ኪራይ መጨመር፣ ተከራይ ማስወጣት አይቻልም" - አ/አ ከተማ አስተዳደር #Ethiopia | ጣሪያ እና ግድግዳ ግብር ጋር በተያያዘ አንዳንድ አከራዮች በተከራዮች ላይ የዋጋ ጭማሪ እያደረጉ መሆኑን ባደረግነው ክትትል ደርሰንበታል:: የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ የካቲት 30/2015 ዓ.ም ባደረገው ውይይት ማንኛውም አከራይ የቤት ኪራይ እስከ ሰኔ 30 /2015 ዓ.ም ድረስ መጨመር የማይቻል መሆኑን መወሰኑ ይታወሳል:: በመሆኑም የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ በወሰነው ውሳኔ መሰረት ማንኛውም አከራይ የቤት ኪራይ እስከ ሰኔ 30 /2015 ዓ.ም ድረስ መጨመርም ሆነ ተከራይ ማስወጣት የማይቻል መሆኑን እንገልፃለን:: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቴሌግራም ገፅ አጋራለሁ። https://t.me/GimbaMediaNetwork

አለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማህበር (IATA) ወደ ኢትዮጵያ የሚበሩ አየር መንገዶች የተያዘባቸውን ገንዘብ መንግስት እንዲለቅ አሳስቧል። ከማህበሩ ዛሬ የደረሰኝ መረጃ እንደሚጠቁመው አሁን ላይ
አለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማህበር (IATA) ወደ ኢትዮጵያ የሚበሩ አየር መንገዶች የተያዘባቸውን ገንዘብ መንግስት እንዲለቅ አሳስቧል። ከማህበሩ ዛሬ የደረሰኝ መረጃ እንደሚጠቁመው አሁን ላይ ወደ ኢትዮጵያ የሚበሩ የውጪ አየር መንገዶች 95 ሚልዮን ዶላር ኢትዮጵያ ውስጥ ተይዞባቸዋል። "ኢትዮጵያ (የአየር) ግንኙነት ችግር እንዳይገጥማት ይህ ገንዘብ በፍጥነት ሊለቀቅ ይገባል፣ ይህንን ማድረግ በአለም አቀፍ ስምምነቶች የተረጋገጠ ነው" ያለው ማህበሩ ኢትዮጵያ ከኮቪድ 19 በኋላ ከፍተኛ የአቪዬሽን እድገት እና ትርፋማነት እያስመዘገበች እንደሆነ ተጠቅሷል። ማህበሩ አክሎም አየር መንገዶች ለሰጡት የበረራ አገልግሎት ያገኙትን ገንዘብ በውጭ ምንዛሬ እንዲያወጡ በኢትዮጵያ መንግስት እና በብሄራዊ ባንክ አነስተኛ ትኩረት ተሰጥቷል። "ይህ ትክክለኛ ያልሆነ መልእክት ያስተላልፋል፣ ኢትዮጵያ ትርፋማ ለሆነችነት ዘርፍ ያለባትን ሀላፊነት ልትወጣ ይገባል" ብሏል። *በነገራችን ላይ፣ ከዚህ በፊት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሚሰጠው አገልግሎት በውጭ ሀገራት ገንዘብ ተይዞበት ለማስመለስ ጥረት ሲያደርግ እንጂ እኛ የሌሎችን ይዘን ብዙም ተሰምቶ አይታወቅም ነበር። ለምሳሌ ዘንድሮ ብቻ አየር መንገዱ በኤርትራ 2 ሚልዮን ዶላር፣ በናይጄርያ ደግሞ 80 ሚልዮን ዶላር ተይዞበት ይገኛል። ከፓርክ እና ቤተ መንግስት ግንባታዎች ይልቅ ዘንድሮ ብቻ 6.1 ቢልዮን ዶላር ለሀገሪቱ ላስገባ ዘርፍ ትኩረት ሊደረግ ይገባል ብዬ አስባለሁ። ➨ ተጨማሪ መረጃዎችን ከስር ባለው የቴሌግራም ገፅ አጋራለሁ። https://t.me/GimbaMediaNetwork

ሀሳብ መስጫው ተከፍቷል comment ❤

ራያ‼️ የራያ አላማጣን ጨምሮ ከአምስት ወረዳዎች ከ150ሺ በላይ ፊርማ አሰባስበው ለፌደሬሽን ምክር ቤት አቅርበዋል። ይህ የህዝበ ድምፅ አቤቱታ አዲሱ በጀት በአማራ ክልል በኩል እንዲለቀቅ እና የማን
ራያ‼️ የራያ አላማጣን ጨምሮ ከአምስት ወረዳዎች ከ150ሺ በላይ ፊርማ አሰባስበው ለፌደሬሽን ምክር ቤት አቅርበዋል። ይህ የህዝበ ድምፅ አቤቱታ አዲሱ በጀት በአማራ ክልል በኩል እንዲለቀቅ እና የማንነት ጥያቄያችን እልባት እንዲሰጠው ሲል ፊርማ አሰባሳቢው ኮሚቴ በደብዳቤው ላይ ገልጿል። የፌደሬሽን ምክር ቤት የሚሰጠው ምላሽ ይጠበቃል።

ኢትዮ ኮከብ ኢተርቴይመንትን Subscribe በማድረግ ብቻ ይሸለማሉ ፍጠኑ እየተዝናኑ ይሸለሙ ➨ https://youtube.com/@ethiokokebentertainment
ኢትዮ ኮከብ ኢተርቴይመንትን Subscribe በማድረግ ብቻ ይሸለማሉ ፍጠኑ እየተዝናኑ ይሸለሙ ➨ https://youtube.com/@ethiokokebentertainment

በሻሸመኔ በቆሻሻ ውስጥ የተጣለ ቦምብ ፈንድቶ የ4 ልጆች ህይወት አለፈ #ጊምባሚድያኒትዎርክ በኦሮሚያ ክልል ሻሸመኔ ከተማ ዛሬ ቆሻሻ ውስጥ ተጥሎ የነበረ ቦምብ ፈንድቶ ያገለገሉ ፕላስቲኮችን እየለቀሙ
+2
በሻሸመኔ በቆሻሻ ውስጥ የተጣለ ቦምብ ፈንድቶ የ4 ልጆች ህይወት አለፈ #ጊምባሚድያኒትዎርክ በኦሮሚያ ክልል ሻሸመኔ ከተማ ዛሬ ቆሻሻ ውስጥ ተጥሎ የነበረ ቦምብ ፈንድቶ  ያገለገሉ ፕላስቲኮችን እየለቀሙ የሚተዳደሩ አራት ልጆች ህይወት አለፈ፡፡ ልጆቹ ያገለገሉ ፕላስቲኮችን እየለቀሙ ባለበት ሰዓት ከተጠራቀመ ቆሻሻ ውስጥ ቦምቡ መፈንዳቱ ተመላክቷል፡፡ በዚህም የአራት  ልጆች ህይወታቸው ሲያልፍ፥ ሁለት ህፃናት ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ ህይወታቸው ካለፈ ልጆች ውስጥ ሶስቱ የአንድ ቤተሰብ አባላት መሆናቸውን በከተማው የሀሩፋ ክፍለ ከተማ  የወንጀል ምርመራ ክፍል ኢንስፔክተር ከማል ጄይላን መግለፃቸውን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡ ተጨማሪ መረጃዎችን ከስር ባለው የቴሌግራም ገፅ አጋራለሁ። https://t.me/GimbaMediaNetwork

ድምፃዊ ዳኜ ዋለ የተከበራችሁ ወዳጆቼ ባላችሁበት ሰላማችሁ ይብዛ በቅርብ ቀን ቆፍጠን ቆምጨጭ ያለች አድስ ስራ ይዤላችሁ እየመጣሁ ነው ። ከግጥሙ ቅምሻ 👇 ➨ ጉድ ፈላ ዘንድሮ ነገሩ ፈጠጠ ይለይልን
ድምፃዊ ዳኜ ዋለ የተከበራችሁ  ወዳጆቼ  ባላችሁበት ሰላማችሁ ይብዛ  በቅርብ ቀን   ቆፍጠን ቆምጨጭ ያለች አድስ ሾል ይዤላችሁ  እየመጣሁ ነው ። ከግጥሙ ቅምሻ 👇 ➨ ጉድ ፈላ ዘንድሮ ነገሩ ፈጠጠ ይለይልን ብሎ ወንድ ልጅ ቆረጠ.. Subscribe 🔕 ▼▼ https://youtube.com/@ethiokokebentertainment