K2teenagers channel
Open in Telegram
" እርስ በርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ፥ ደቀ መዛሙርቴ እንደ ሆናችሁ ሰዎች ሁሉ በዚህ ያውቃሉ።" (የዮሐንስ ወንጌል 13:35) በዚ channel ላይ የሕብረቱን ሁሉንም ፕሮግራሞች ማግኘት ይቻላል #እንዋደዳለን #እንረዳዳለን #አብረን_እናድጋለን ketana 2 full gospel teenagers channel @K2FGTC
Show more210
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Yenegew conference ye teenage new hulachum endatkeru mulu ken new mesa🍔 erasachun new metchelut
🎉🎉🎉🚨🚨🚨🚨4 ቀን ብቻ ቀረው🚨🚨🚨🎉🎉🎉
ሰላም የተወደዳችሁ🙋♂
በጉጉት ለምንጠብቀው ምሽጋችን እየተዘጋጃችሁ እንደሆነ ተስፋ እናደርጋለን
⏰#መነሻ_ሰዓት: እሁድ 8ሰዐት
📍#መነሻ_ቦታ: ቸርች
🎺ላልሰሙ ጓደኞቻችሁ አሳውቁ
💰የትራንስፖርት 200ብር ይዘን እንምጣ
#መጵሀፍቅዱስ_እና_ማስታወሻ_እንዳይረሳ
#በክርስቶስ_የእግዚአብሔር_ቤተሰቦች_ነን
#እንዋደዳለን
#እንረዳዳለን
#አብረንእናድጋለን
#k2teenage
#ከጥር_29_እስከ_የካቲት_1_የሚደረግ_ልዩ_conference
#በኢትዮጵያ_ሙሉ_ወንጌል_ቤተክርስቲያን_ደቡብ_ምዕራብ_ክልል_ከ_40_ሙሉ_ወንጌል_አጥቢያ_ቤተክርስቲያን_ከቀጠና_ሁለት_ሙሉ_ወንጌል_ቤ/ክ ጋር በመተባበር የተዘጋጀ
#አርብ_ምሽት_በመገኘት_የጌታን_ፀጋ_እንድትካፈሉ_እንጋብዛለን
#ልዩ_የመንፈስ_ቅዱስ_ሙላት_እና_የሀይል_መታጠቅ_ኮንፍራንስ 🎉🎉🎉🎊
ለልጆች , ለአዳጊ ወጣቶች እና ለወጣቶች የተዘጋጀ ለመንፈስ ቅዱስ ሙላት እና ለሀይል የሚፀለይበት #ታላቅ_ኮንፍራንስ 🔥🔥
#እግዚአብሔር_በሀይሉ_ከፍ_ያለውን_ነገር_ያደርጋል 🙏
#ከተጋባዥ_ዘማሪዎች_እና_ከቤተክርስቲያናችን_የአምልኮ_ቡድኖች_ጋር_ጌታን_በታላቅ_ክብር_እናመልካለን 🎸🎤🎹🥁🎷
#ሐሙስ_ቀኑን_ሙሉ_በመገኘት_የጌታን_ፀጋ_እንድትካፈሉ_እንጋብዛለን 🙏
selam lenante yihun.
befitachn balew tr 5 ehud gubaye lay ye zmare agelglot endalen yitawekal ena yezan ken magelgel yemtfelgu hulu kedmachu melemamed slalebachu nege(hamus) 10 seat lay church endtmetu yihun. Tebareku🙌
#ጌታ_ቢፈቅድ_ቅዳሜ_ልዩ_የበአል_ ዋዜማ_ምሽት....በቤተክርስቲያናችን ተዘጋጅቷል...ሁላችንም ከቤተሰቦቻችን ጋር አዳዲስ ሰዎችንም በመጋበዝ እንምጣ.....ተባረኩ🙌🙌
ከሌብነት ወደ አገልጋይነት
አናሲሞስ ከጌታው ገንዘብን በመስረቅ ኮብልሎ የነበረና አይጠቅምም የተባለ ባሪያ ነበር። ነገር ግን ከጳውሎስ ከሰማውና ሊቀበል ከቻለው የእግዚአብሔር ወንጌል የተነሳ ከመለወጥ አልፎ ታላቅ የእምነት አባት የሆኑትን ጳውሎስንና ፊሊሞናን ሊጠቅም የሚችል ክርስቲያን ለመሆን በቃ።
የአናሲሞስ ታሪክ ወንጌል አስፈላጊ የሆነውን ተሐድሶ በማምጣት ለሌሎች የሚቆረስ ህይወት እንዲኖረን ሊያደርግ የሚችል ትልቅ ሀይል እንደሆነ ማሳያ ነው።
ከ3 ሰው ወደ 3000 ሰው
ለከበረ አገልግሎት በኢየሱስ ተመርጦ ለ3 አመት ተኩል ብዙ ድንቅና ተአምራት በማየት በእየሱስ እግር ስር ቁጭ ብሎ ከተማረ በኋላ እየሱስን በገረድ ፊት በመክዳት ትልቅ ውድቀትን ወደቀ። ከዚህም ውድቀት በኋላ ንስሃ በመግባት ወደ እግዚአብሔር ለመመለስ ከነበረው ቁርጠኝነት የተነሳ በአንድ ጊዜ ለ3000 ሰው መዳን ምክንያት ለመሆን በቃ።
የጴጥሮስ ታሪክ ማንም ሰው ምንም አይነት ውድቀትን ቢወድቅ፤ ወደ እግዚያብሔር ለመመለስ ቁርጠኝነት ካለው፤ ለተሀድሶና ከቀድሞ በተሻለ ጉልበት ዳግም ለመቆም ተስፋ እንዳለው ማሳያ ነው።
ከሳውል ወደ ጳውሎስ
በአንድ ወቅት ክርስቲያኖችን ያሳድድ የነበረ ሰው በህይወቱ ከመጣው ትልቅ ለውጥ የተነሳ ታላቅ የእምነት አባት ሆኖ ብዙዎችን ወደ እግዚአብሔር የሚጠራ ሐዋርያ ለመሆን በቃ።
የጳውሎስ ታሪክ ማንም ሰው ምንም አይነት ውድቀት/ኃጢአተ ውስጥ ቢሆን በንስሀ ከተመለሰ ለተሀድሶ እና እግዚአብሔርን ለሚያከብር ህይወት ተስፋ እንዳለው ማሳያ ነው።
