en
Feedback
GRACE_TUBE ™✍

GRACE_TUBE ™✍

Open in Telegram

🗣የማይረዱህ ሰዎች ስላላዩህ ላንተ ምንም የማይፈይዱልህ ስዎች አልፈውክ ስለሄዱ ግራ ልትጋባ አይገባም ከወደክበት ልትነሳ እግዚአብሔር አንተን ለማንሳት በማን አይን መታየት እንዳለብክ የሚያውቅ ጌታ ነው!! ቢመችህም ባይመችህም ቦታው ቦታህ ካልሆነ መነሳትህ አይቀርም!! በመጥፎ ሰዎች ትብታብ በተናጠች ሀገር ውስጥ በጎ ሰዎች እንዳሉ አትዘንጉ share @JESUSlovingly142

Show more
6 749
Subscribers
No data24 hours
-287 days
-7930 days
Posts Archive
//////በይ አልቅሽ\\\\\\\ -------------------------------------      እውነት ተወልደን ነው?       ልጆችሽ አንመስልም፤ ከጥንቱ ታሪክም አንመሳሰልም፤            አይገርምም፤ ይገርማል? ይገርማል አልሽ?               አንቺም።        እኔ ምለው ጦብያ        የኔ ውድ ኢትዮጵያ፤        የያኔው ትውልድሽ          ያንቺ መታወቂያ።         ለማን አስረከበሽ       ከማን እጅስ ወደቅሽ፤         አልፀለይሽም ነበር         ፈጣሪ እንዳይጥልሽ።         ምን አልባት ፀልየሽ         ድንገት አልሰማሽም፤        ግን፤ ይኼ አያሳምንም።         ለምን? ለምን አልሽኝ?         ፀሎት እንደማይንቅ          አምላክ ይታወቃል፤       ባይሆን ካንቺ እንዳይሆን         ወይስ እጅሽ ታጥፏል፤         ወደአምላክ ምሰጂው          እጅሽ ከየት ደርሷል፤            ተይው አትንገሪኝ            ለካ በኛው ታስሯል፤         ግን፤ እንባሽን አሳዪው            ቶሎ ላንቺ ይራራል።              ለራሄል እንባ ሲል           አምላክ ዝም አላለም፤               እንባዋ ተሰምቶ               ዳነ እስራኤልም፤             እድሜን አስጨመረ          ለንጉስ ህዝቅኤልም፤ ስለዚህ ሀገሬ በይ አልቅሺ አቺም፤       ከአምላክ ባይደርስ እንኳን            እኛ እኛን ይጥረገን፤           ሰላም ሆንሽ ሲባል           ጠብ አላልቅ ያለንን።               በይ አልቅሽ!!😭

ንገሩት ❗️❗️❗️ አይምሮን ህሊናን ሽጦ ለጠጣጠበት ምንም የማይመስለው ጭካኔ ያለበት በጉልበት በጡንቻ የሰለጠነበት ስሜቱን ለማርካት እንዲህ ያለ ሀጥያት እሱስ......ለስጋው ነው ለስሜት አቀበት ያለማየት ጉድለት የህሊና መሞት ለፈፀመው በደል ህይወት ሲጠፍበት ምን አለበት ፈትህ ለሷ ቢባልበት አይ....💔 በ አቅም ተመክቶ ያችን ትንሽዬ የሰውነቷም ድምጿም ሆኖ ቀጭንዬ ምንም በማታውቀው በዝምታ ልሳን አፋኖ ሲወስዳት ጠብቆ መንገድ ላይ ጨርሶ ፈጽሞ አጎሳቅሎ ጣላት ያቺን ትንሽዬ መኖርን ነፈጋት ፍትህ  ፍትህ  ፍትህ ፍትህ ለሚገባት❗️❗️❗️❗️ #ፍትህ ለሔቨን❗️

#ቃል በተግባር ካልተገለፀ #ተራ ወሬ ነው ለምትገቡት ቃል በማስተዋል ተናገሩ

ብዙ ‹ቻው› ነበረ #ዛሬን የነገረኝ አልተፋው እውነት ነው አልውጠው መረረኝ

የተወሰኑ እህቶች እያወሩኝ ነው ሌሎቻቹም ባለጉዳይ ከሆናቹ ያለምንም መሸማቀቅ ያለ ምንም ፍርሀት ሀሳባቹን መግለፅ ትችላላችሁ በገሀዱ አለም በብዙኦች ውስጥ ያለ ነገር ነው ግን በአንዳንድ ምክንያት ብዙኦች የህክምና ክትትሉን እና መድሀኒት የሚያዛቡ በዝተዋል እየተጎዱ ነው ኤኔም እንደጉዳያቹ ያለኝን መረዳት አወራቹሀለሁ ልክ እንደዲያሪያቹ ቆጥራቹኝ በግልፅ አውሩ በድጋሚ @abrish_t3

ዛሬ አንድ ለየት ያለ ነገር እናድርገው በጤና ጉዳይ እናወራለን በተለይ በሰዎች ዘንድ ጥያቄ የሚፈጥር ለምሳሌ hiv ይህ ነገር በደማቹ የሚገኝ እህት ወንድሞች ስለዚህ ገዳይ መረዳት ፈልጌ ብዙ ጠየኩኝ ብዙ አወኩኝ ይሄን ነገር ከሳይኮ ሶሻል ጋር አድርገነው እንዴት ማኔጅ እንደሚደረግ እናውራለን በዚህ ሁኔታ ውስጥ ያላቹ ሰዎች በቁምነገር ቆጥራቹ እናወራበታለን ይኸው @abrish_t3

ማንኛው ጥያቄ ወይንም ልታማክሩኝ የምትፈልጉ 👉🏽@abrish_t3 👈🏽#አለሁ

ማንኛውም ጥያቄ ወይንም ልታማክሩኝ የምትፈልጉ 👉🏽@abrish_t3

(በእርሳስ..) ========== በስተመጨረሻ ሲጻፍ የያዘውን አልለቅም እያለ ት'ግል እንዳያፋፍም ሰው ልቤ ሲገባ... በእርሳስ ካልሆን በቀር በቀለም አልጽፍም  ! #abrilo @JESUSlovingly142

አንዳንዴ በህይወት መንገድ ውስጥ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ትገባለህ የዛኔ ስንዴው ከንክርዳድ እንደሚለይ ስላንተ ግድ ማን እንደሚሰጠው ማን እንደሚጨነቅልህ ማን የአፉን ቃል እንደሚጠብቅ ማን የምር እንደሚወድህ ትለያለህ አንተም ለማን ዋጋ ስትከፍል እንደነበር ማን ይገባዋል እሱን ትለያለህ የዛኔ ለማን ምን መሆን እንዳለብክ ለማን ልክ መሆን እንዳለብክ ትገነዘባለህ በህይወት መንገድ ይሄን ትማራለህ ህይወታቸው ሲበላ የዛኔ ያደረክላቸው የሆንክላቸው እያንዳንዱ ነገር ይረዱታል ግን በመጨረሻም አንተን መተካት ያቅታቸዋል ይረፍድባቸዋል በሌላ በኩል ህሊናቸው እለት እለት ይወቅሳቸዋል ህሊና ደግሞ ፍትህ አያውቅም አንተ ሰው በዘመኑ መለወጥ አልተለወጥክም ስለሰው ታስባለህ እንደራስህ ትጨነቅላቸዋለህ ያንን እነዛ ሰዎች አይረዱትም እሚገባቸው ሲረፍድ ነው አንተ ግን ልብህን ጠብቅ ብድራትህ ከሰማይ ነው የገባኝ ነገር ለሰዎች በተገኘህላቸው ልክ አይገኙልህም ያሰብክላቸውን ያክል አያስቡልህም የተጨነክላቸው ያህልም አይጨነቁልህም ህይወት ሚዛናዊ መሆኑዋ ቀርቶዋል ሰው ስለራሱ ብቻ መጨነቅን መርጦዋል ሰውኛ ባህሪም ጠፍቶዋል በራስ ወዳድነት ሰው የሰው ልብ በማሳዘን ተጠምዶዋል አንተ ልባቸውን ስለመጠበቅ ስታስብ እነሱ አንተን ለማሳዘን ሁለቴ አያስቡም ይሄንን ተረዳ እንደኔ አይነት ሰው ከሆንክ ንቃና እራስህን ደና አድርግ ዋጋ የምትከፍልልላቸው ሰዎችን ለይ ለማን ምንና እንዴት እስኬት መሆን እንዳለብክ ለይ።

አንዳንዴ በህይወት መንገድ ውስጥ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ትገባለህ የዛኔ ስንዴው ከንክርዳድ እንደሚለይ ስላንተ ግድ ማን እንደሚሰጠው ማን እንደሚጨነቅልህ ማን የአፉን ቃል እንደሚጠብቅ ማን የምር እንደሚወድህ ትለያለህ አንተም ለማን ዋጋ ስትከፍል እንደነበር ማን ይገባዋል እሱን ትለያለህ የዛኔ ለማን ምን መሆን እንዳለብክ ለማን ልክ መሆን እንዳለብክ ትገነዘባለህ በህይወት መንገድ ይሄን ትማራለህ ህይወታቸው ሲበላ የዛኔ ያደረክላቸው የሆንክላቸው እያንዳንዱ ነገር ይረዱታል ግን በመጨረሻም አንተን መተካት ያቅታቸዋል ይረፍድባቸዋል በሌላ በኩል ህሊናቸው እለት እለት ይወቅሳቸዋል ህሊና ደግሞ ፍትህ አያውቅም አንተ ሰው በዘመኑ መለወጥ አልተለወጥክም ስለሰው ታስባለህ እንደራስህ ትጨነቅላቸዋለህ ያንን እነዛ ሰዎች አይረዱትም እሚገባቸው ሲረፍድ ነው አንተ ግን ልብህን ጠብቅ ብድራትህ ከሰማይ ነው የገባኝ ነገር ለሰዎች በተገኘህላቸው ልክ አይገኙልህም ያሰብክላቸውን ያክል አያስቡልህም የተጨነክላቸው ያህልም አይጨነቁልህም ህይወት ሚዛናዊ መሆኑዋ ቀርቶዋል ሰው ስለራሱ ብቻ መጨነቅን መርጦዋል ሰውኛ ባህሪም ጠፍቶዋል በክፋት ሰው የሰው ልብ በማሳዘን ተጠምዶዋል አንተ ልባቸውን ስለመጠበቅ ስታስብ እነሱ አንተን ለማሳዘን ሁለቴ አያስቡም ይሄንን ተረዳ እንደኔ አይነት ሰው ከሆንክ ንቃና እራስህን ደና አድርግ ዋጋ የምትከፍልልላቸው ሰዎችን ለይ ለማን ምንና እንዴት እስኬት መሆን እንዳለብክ ለይ።

ለ ግድየለሽነትህ ዋጋ የሰጣኻቸው ሰዎች ዋነኛ ተጠያቂ ናቸው። @JESUSlovingly142

እነዛ ተስፋዎች ደረጃ ነበሩ ፤ እነዛ ተስፋዎች በባህር ላይ እንደመራመድም ነበሩ። ያንን ተስፋ ያሳዩን ቀሙን፤ አሁን ባህር ውስጥ እየሰመጥን እጃችንን የሚይዝ እጅ ጓጉተን እንደ መጠበቅ እንደዛ ነው እየኖርን ያለነው…!!!

የራቁህን ሰዎች ወደ ራስህ ለመመለስ ፤ ለማስቆጨት ስትል በየ አደባባዩ ራስህን አትግለጥ ያን ካደረክ ለሽያጭ ከወጣ ሸቀጥ በምን ትለያለህ?!

😜🤣 ለጨዋታ ---------- ሰሞንኛ የማራቶን አሰልጣኝነት ቀላል የሚመስላችሁ ሰዎች ግን ክፉኛ ተሳስታችሁዋል!    የማራቶን አሰልጣኝ  ከሆንክ ሲነጋጋ ትነሳለህ፤ አትሌቶች እንጦጦ መግቢያው ላይ ተከማችተው ይጠብቁሀል፤  ከዛ ታጣፊ ክላሽ ታወጣና ወደ ላይ ተኩሰህ ታስጀምራቸዋለህ ፤ እነሱ መሮጥ ሲጀምሩ ቀለል ባለች ፎርድ ትራክ  መኪና ቀስ እያልህ  ትከተላቸዋለህ፤  እንደመዘግየት ሲሉ በ”ክላክስ” እያስደነበርህ ታሯሩጣቸዋለህ፤  ዳገቱ ላይ ስትደርስ፥ የፌሮ ከዘራህን  መዘዝ አድርገህ በጋቢና መስኮት በኩል ታሾልክና  ከሁዋላ የቀረውን አትሌት   ትዠልጠዋለህ  ፥ የተኮማተረ  ትከሻውን እያሻሸ ዞር ሲል “  ገና መሮጥ ከጀመርክ እኮ አንድ ሰአት አልሞላም፤  ምናባህ እግርህን እንደ ተሳቢ መኪና  ትጎትታለህ፤  ከዚህ በላይ ከዘገየህ   የጫንኩትን ጀርመን ሼፓርድ  ውሻ ነው ፈትቼ የምለቅብህ፤ ” ብለህ ታስቦካዋለህ፤ እና በዚህ መንገድ የሰለጠነ አትሌት እንኳን ሪከርድ የጎረቤት አገር ድንበር አይሰብርም? ለማንኛውም  ሽልማት አይናቅም፤ ባይሆን ወደ ዶላር ተርጉሙና አስቀምጡልኝ ማለት ይቻላል፤   አበበ ቢቂላ በቸርኬ ነድቶ( በባዶ እግሩ ሮጦ)  የግልገል ፈረስ ጉልበት ያላት  ቮልስዋገን፥ ካጼ ሀይለስላሴ  ሲሸለም እንኳ  አልደበረውም ፤ “   ጃንሆይ  ለኔ ቮልስ እንደሸለሙኝ   የእርስዎም መጨረሻዎ በቮልስ ይሁን “ ብሎ አልተራገመም🙂     እደግመዋለሁ ሽልማት አይናቅም! እኔ ይሄን ዘመን ያህል በስነጽሁፍ ለናት አገሬ ተሩዋሩጫለሁ፤ በየመድረኩ እየተጋበዝኩ፤ የቀበሌ የባህር መዝገብ የሚያክል ሰርተፍኬት ከመሰብሰብ ውጭ ምን አገኘሁ? ኮለኔል መንግስቱ እንዳሉት “Nothing” ይልቅ ታምራት ቶላ ሰባት ሚሊዮን ብር በመሸለሙ ደስ ብሎኛል! ታሜ በቅርቡ የራስህን የኮሪደር መሮጫ እንደምትገነባ ባለሙሉ ተስፋ ነኝ ! ©

አንዳንዴ ራስን በጣም የተሻለ አድርጎ ማሰብ ሌላውን የበታች እንደማድረግ ነው እናም ኋላ ለይ ልብህ እንዳይሰበርና እንዳትፀፀት ይህን እይታ ማስተካከል ይገባህል! ዝቅ ያደረከው ሰው ቀን የሆነ'ለት ለታ በልጦህ ዝቅታህን ያሳየኻል!!!

#እኔ፦አምሮብሻል😊 #እሷ፦አዎ ለህይወቴ ይሄኛው ይሻለኛል 😊 #እኔ፦ኸረ ደስ ብሎኛል ስላማረብሽ ምንድነው ሚስጥሩ ምን ተገኘ ባክሽ? እሷ፦እንደድሮው የለም ፍቅሬን የሚረብሽ ካንተ እንደተያየሁ መልካም ሰው ልቤን አየው።አሁን ደስተኛ ነኝ የማፈቅረው አለኝ የሚያፈቅረኝ🥰 ተመስገን🙏 አንተስ ከኔ በኋላ...... እኔ????? ምን የመለስኩላት ይመስላቹሀል ግምታችሁንም አድሮሱኝ የተሰማችሁን ካላገኛቹት መልሴን እነግራችኋለሁ👇 inbox @Abrelo_23

#ልንናገረው ከማንችለው ነገር #እግዚአብሔር ይፈውሰን💔🙏

ብዙ ማላውቀዉ ነገሮች አሉ ገና መኖር አልጨረስኩም ብዙ ፈተና ብዙ ሳቅ ይኖራል በዚህ ሁሉ ጊዜ መውደቅ መነሳት አለ ብዙ የተውኩት የለቀኩት ሰዎችም ነገሮች አሉኝ ግን እንደ መተው የመሰለ ደና ሊያደርግ የቻለ ነገር የለም ምንም እንኳን መጋፈጡ ቢከብድም ብዙ ጊዜ ብጎዳ ብታመም እኔ ለሰዎች በማስበው ሀሳብ እና በተገኘሁላቸው ልክ ሲሆን ለማንም ገደብ የለኝም ምንም ሳደርግም ነው የኖርኩት ግን ምላሹ በጣም መጥፎ ነው የሰውን ልብ ጥሩ አድርጎ ማሸነፍ ከባድ የሆነበት ጊዜ ላይ ነን ማንም ስለማንም ግን የማይልበት ጊዜ በዚ ሁሉ ውስጥ ለሰዎች እንደመገኘት የበዛ ህመም የለም መልካም ማድረግ መጥፎ ሆኖ አይደለም ግን አንዳንዴ ለራስም የሚያስፈል ነገሮች አሉ ያንን ሰዎች አይረዱት መጠቀምን እንጂ መጥቀምን አያስቡም አንዳንዱ በተስፋ እና በቃል እድሜ ልክ የማይረሳ መጥፎ ጠባሳ ጥለው ያልፋሉ አንዳንዱ እራስን በሰጠኸው ልክ ያወርድሀል ለአንዳንዱ ብዙ ስትሆን ከጥቅማቸው ቡሀላ የሆንክላቸውን ይረሳሉ ወረተኞች ይሆናሉ ብቻ ብዙ ግን በዚህ ሁሉ መሀል እግዚአብሔር መልካም ነው💔 @Abrelo_23

የምትፈልጉትን ሀሳብ ከላይ ባስቀመጥኩት ቴሌግራም አካውንት ማድረስ ትችላላቹ