en
Feedback
GRACE_TUBE ™✍

GRACE_TUBE ™✍

Open in Telegram

🗣የማይረዱህ ሰዎች ስላላዩህ ላንተ ምንም የማይፈይዱልህ ስዎች አልፈውክ ስለሄዱ ግራ ልትጋባ አይገባም ከወደክበት ልትነሳ እግዚአብሔር አንተን ለማንሳት በማን አይን መታየት እንዳለብክ የሚያውቅ ጌታ ነው!! ቢመችህም ባይመችህም ቦታው ቦታህ ካልሆነ መነሳትህ አይቀርም!! በመጥፎ ሰዎች ትብታብ በተናጠች ሀገር ውስጥ በጎ ሰዎች እንዳሉ አትዘንጉ share @JESUSlovingly142

Show more
6 749
Subscribers
No data24 hours
-287 days
-7930 days
Posts Archive
ባየው ባየው አይለወጥም ፍቅሩ ባየው ባየው አይቀየርም ምህረቱ #ኢየሱስ🙏

#ችርስ እውነት ስንናገር ለሚገለምጡን የታባቱ ብለው አውተው ለሚጥሉን .....................ችርስ.................. በየስራ ጣቢያው ዘመድ ላሰማሩት እድሜ ለቀበሌ ትግስት ላስተማሩት .....................ችርስ.................. ለፖለቲካ ቅስቀሳ ማልደው ለሚያነቁን በሀገረ እረፍት እንቅልፍ ለሚያሳጡን ...................ችርስ.................. ወደድናቹ ስንል ሚገፉን ቀልባችን ቅናት ላስተማሩን ለሴት ልጆቻችን ...................ችርስ.................. ራሱን ሳይዳኘው እኛን ለሚዳኘን በተሳሳተ ፍርድ ዘብጥያ ለጣለን .....................ችርስ................. @JESUSlovingly142

መጠበቅ                             መጠበቅ መጠበቅ አሁንም መጠበቅ አይታክትም እንዴ በባዶ ተስፋላይ በሀሳብ                                        መማቀቅ ከማይበጅ ስዎች ፋይዳ ከሌላቸው ሄዶውን                                            መጣበቅ ልብን ሚያህል ነገር አሳልፎ መስጠት እዲዘብቱበት እረግጠው አንዲያልፉት አሳዘኑኝ ብለህ ሌላ ላይ ስትጣድ እሳቱን ቅስቁሶ ይጠብቃል ሊያነድ አንተ አትማርም አንደ ሎተሪ እጣ ሰዎች ትገዛለ ምን ያደርጋል ግና ሚበጅ አይወጣልህ እራስህን ግዛው ከማንም አጠብቅ ለራስህ ሚሰጥህ ከራስ በላይ ወዳጅ አታገኝም                                                 እወቅ @JESUSlovingly142

ለውድ ምቀኞቼ😁 ቅንጣት ስህተቴን ጓግቶ ለሚጠብቅ ውድቀቴን ለሚሻ ከአኗኗሬ ይልቅ ሊያይ ለሚናፍቅ የኔን መጨረሻ በታይታ ላማረ ለግዑዝ አካል ሁሉ ገርበብ በሉ እና ይችን ቃሌን ስሙ። ምንም ብትለፉ ሺህ ጊዜ ብጥሩ ከስኬቴ አጥናፍ ከቶ እኔን ላጥሉ። ደርሶ ብትንጋጉ ሴራ ብታሴሩ የፈጠራችሁን አምላክ ሳትፈሩ። መሰናክል ቢነጉድ ቢቆለል በላዬ ስሙን የጠራሁ ዕለት ያልፋል በጌታዬ። @JESUSlovingly142

ይቅርታ ጠይቅ "ክህደት"መሆኑን አውቆ ባይከዳም። "ገነት"ተባሮ ሔዋን አስታው ልቡ ቢጎዳም። "ጥፋት" መሆኑን ተግንዝቦ ነው የተማረ አዳም። "እናም"  በስህተታችን ባንገባም ገዳም። "ይቅርታ" መጠየቅን እንማር ከ አዳም።

እንፀልይ ሰላም ለሀገራችን ሰላም ለኢትዮጵያ። ከድህነት አውጣት ከጦርነት ትቢያ። እባክህ ፈጣሪ መከራዋን ቋጨው። በዝቷል እያደረ ለሞት የሚታጨው። ያ የደጉን ዘመን መልስና ካሳት። ሀገራችን ይብቃት ደዌና ትኩሳት። የጦሩን ጫፍ ሰብሮ ተራምዶት ይቅርታ። ሰይጣንም ይዋረድ በፀሎት ይረታ። እናም እንፀልይ በ አንድነት ቆመን። የባሪያ ግዳጁ ጌታውን መለመን። ጌታው ደግሞ ማድረግ ነውና ግዳጁ። ሰላሙም አማኑም ሁሉም ነገር በእጁ። እናም ፈጣሪየ በጦርነት ህዝብ ያልቃል። ሰው ቀየውን ግድ ይለቃል። እንስሳውም ይጨነቃል። እባክህን ፈጣሪየ መከራችን ይበቃል። ይብቃችሁ በለን በ አንድ ቃል። የአንተው ቃል ሰውን ከፈጠረ። ሰማዩንም በከዋክብት ካሳመረ። መከራ ይብቃሽ በላት ለዚች ዓለም። ባንተ ቃል ሁሉ ይድናል ካንተ በላይ ሀይል የለም። ኢየሱስ @JESUSlovingly142

“እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን።” — 2ኛ ቆሮ 5፥20

እግዚአብሔር እንደተናገረው ሳራን አሰባት እግዚአብሔር እንደተናገረው ለሳራ አደረገላት #ለእኛም እግዚአብሔር ቀን አለው🙏

እግዚአብሔር እንደተናገረው ሳራን አሰባት እግዚአብሔር እንደተናገረው ለሳራ አደረገላት ለእኛም እግዚአብሔር ቀን አለው🙏

የልጅነት ሀጥያቴን ስንፍናዬን አታስብብኝ

ጩኸት መሰል ስብከት ጴጥሮስ ጌታን ክዶ አምላኩን ሲረሳ አውራ ዶሮ ጮኾ ንስሓን ሲያወሳ ትዝ ይለው ጀመረ የበደለው በደል የሰራው አበሳ፤ ጌታ ሁሉ ካንተ ርቀው ቢሄዱም እኔ ካንተ ጋር ነኝ መቼም አልተውህም ምን ቢያበዙብኝ ፃዕርና ህማም ሞት እንኳን ቢመጣ ከቶ አልክድህም   ሲል እንዳልነበረ ሆኖ በስሜት ሲመጣ ያ ጊዜ የጭንቁ ሰአት አላውቀውም ብሎ ሲምል ሲገዘት ቃሉን አስታወሰው የዶሮው ጩኸት፤ ይህ ሰባኪ ዶሮ በእውነት የታደለው ምእራፍ ቁጥር ሳያውቅ ወንጌሉ ሳይገባው ጴጥሮስን ታድጎ ለንስሐ አበቃው፤ ዛሬም በኛ ጊዜ በኃጢአት ለምንደክም እልፍ ሰባኪ ጮኾ ለማይመስለን ምንም ይህንን ምሳሌ ካስተዋልነው ዳግም ትልቅ መልእክት አለው ሀጢያትን ለማከም፤   እዥ እንባን አንብቶ ጴጥሮስን ባይተካ ሰው ሀጢያቱን አምኖ ልቡ ከተነካ በአውራ ዶሮም ሰብከት ይለወጣል ለካ:: @JESUSlovingly142

. . . እውቀት አላነሰን ወይ አቅም አላጣን በእንቁላል ጭንቅላት ተሸክሞ ስልጣን አለችን ያልናትን አንድ ሀገር ሊያሳጣን

እምወዳችሁ ደና ናቹ አይደል?

ትናንት ባልዋልኩበት ሰዎች አጥብቀዉ ገፉኝ የትም አትደርስም ብለዉ እጅጉን አጥብቀዉ ጠሉኝ ግድ የለም በሚል ዝምታ ዘግቼ በውስጤ አነባሁ አንባየ መሰላል ሆነኝ  ከዛሬ መንገዴ ገባሁ ካሰብኩት ለመድርስ ብዬ ሲገፉኝ አሜን አልኳቸው ትንሽም መራራት ቢያቆም ቢጨክን በእኔ ልባቸዉ ፈጣሪን ምርኩዝ አድርጌ ሲገፉኝ ተገፈሁዋቸው ስወድቅ ምርኩዝ ሆነልኝ አምላኬ ከእኔ ጋራ ነዉ የልቤን ስለሚያዉቅልኝ መሻቴን ሁሉ ፈጠመዉ እንደ እነሱማ ቢሆን ተስፋዬ ከዛው ባቆመ ፀሀይም ባልወጣች ነበር ባስቀሩት እንደጨለመ ትናንትን ዞር ብዬ ሳስብ ያን ሁሉ ችግር ፈተና አምላኬ አስችሎኝ እንጂ በእራሴስ ልቤ ባልጠና ይን ሁሉ ላደረገልኝ ለአምላኬ ላቅርብ ምስጋና ይድረስ ለገፊዎቼም  ከግቧ አትደርስም ላሉኝ ዛሬን ለማየት በቃሁ ያአምላኬን ፍቅር ስሙልኝ ✍Written by Abraham sisay @JESUSlovingly142

ትናንት ባልዋልኩበት ሰዎች አጥብቀዉ ገፉኝ የትም አትደርስም ብለዉ እጅጉን አጥብቀዉ ጠሉኝ ግድ የለም በሚል ዝምታ ዘግቼ በውስጤ አነባሁ አንባየ መሰላል ሆነኝ  ከዛሬ መንገዴ ገባሁ ካሰብኩት ለመድርስ ብዬ ሲገፉኝ አሜን አልኳቸው ትንሽም መራራት ቢያቆም ቢጨክን በእኔ ልባቸዉ ፈጣሪን ምርኩዝ አድርጌ ሲገፉኝ ተገፈሁዋቸው ስወድቅ ምርኩዝ ሆነልኝ አምላኬ ከእኔ ጋራ ነዉ የልቤን ስለሚያዉቅልኝ መሻቴን ሁሉ ፈጠመዉ እንደ እነሱማ ቢሆን ተስፋዬ ከዛው ባቆመ ፀሀይም ባልወጣች ነበር ባስቀሩት እንደጨለመ ትናንትን ዞር ብዬ ሳስብ ያን ሁሉ ችግር ፈተና አምላኬ አስችሎኝ እንጂ በእራሴስ ልቤ ባልጠና ይን ሁሉ ላደረገልኝ ለአምላኬ ላቅርብ ምስጋና ይድረስ ለገፊዎቼም  ከግቧ አትደርስም ላሉኝ ዛሬን ለማየት በቃሁ ያአምላኬን ፍቅር ስሙልኝ @JESUSlovingly142

ትናንት ባልዋልኩበተኝ  ሰዎች አጥብቀዉ ገፉኝ የትም አትደርስም ብለዉ እጅጉን አጥብቀዉ ጠሉኝ ግድ የለም በሚል ዝምታ ዘግቼ በውስጤ አነባሁ አንባየ መሰላል ሆነኝ  ከዛሬ መንገዴ ገባሁ ካሰብኩት ለመድርስ ብየ ሲገፉኝ አሜን አልኳቸው ትንሽም መራራት ቢያቆም ቢጨክን በእኔ ልባቸዉ ፈጣሪን ምርኩዝ አድርጌ ሲገፉኝ ተገፈሁዋቸው ስወድቅ ምርኩዝ ሆነልኝ አምላኬ ከእኔ ጋራ ነዉ የልቤን ስለሚያዉቅልኝ መሻቴን ሁሉ ፈጠመዉ እንደ እነሱማ ቢሆን ተስፋዬ ከዛው ባቆመ ፀሀይም ባልወጣች ነበር ባስቀሩት እንደጨለመ ትናንትን ዞር ብየ ሳስብ የን ሁሉ ችግር ፈተና አምላኬ አስችሎኝ እንጂ በእራሴስ ልቤ ባልጠና ይን ሁሉ ላደረገልኝ ለአምላኬ ላቅርብ ምስጋና ይድረስ ለገፊዎቼም  ከግቧ አትደርስም ላሉኝ ዛሬን ለማየት በቃሁ ያአምላኬን ፍቅር ስሙልኝ @JESUSlovingly142

"ነበር "ይሆናሉ . . . ቁርጥራጭ ሃሳቤን፣ ዉስጣዊ ንዳዴን፣ ማንም የማያዉቀዉ ጥልቅ ሰቀቀኔን፣ በነጭ ወረቀት ላይ ሰብስቤ ላሰፍረዉ፣ በቃላቴ ድርድር ጭንቀቴን ላበርደዉ፣ የልቤን ተንፍሼ መዳኔን እያመንኩ፣ ብዕሬን አንስቼ ለመፃፍ ተጣደፍኩ። ............................ ትርጉም አልባ ፊደላትን ቀጣጥዬ፣ በሀዘን ብሶት በመከራ ተከልዬ፣ ማባሪያ በሌለው በመሪር ለቅሶዬ፣ ወረቀቴ ራሰ በትኩስ እንባዬ። .............................. ለካ.......... የዉስጥን ለመግለጽ ቃላቶች ያጥራሉ፣ ካይን ተሰዉረዉ በነዉ ይጠፋሉ፣ ፍቺ ታጥቶላቸዉ ኢምንት ይሆናሉ፣ ተስፋን አጠዉልገዉ ሲቃን ያበዛሉ። ............................. ይህ ሁሉ ቢሆንም፣ ይህ ሁሉ ቢሆንም፣ ዘላለም አለሜን ሙሾ አላወርድም፣ ዛሬዬን ለነገ አሳልፌ አልሰጥም። ........................... ፅልመት የዋጣቸዉ አያሌ ቀናቶች፣ እንቅልፍ የራቃቸው ረጃጅም ሌቶች፣ በማይነጥፍ እምነት፣ በማይጎድል ትዕግሥት፣ በማይሟሽሽ ፅናት፣ በጊዜ መሪነት ተጥለው ያልፋሉ፣ በአዲስ ተተክተዉ ነበር ይባላሉ፣ ለልጅ ልጅ ሚነገር ታሪክ ይሆናሉ። ...................................................... @JESUSlovingly142

..ምንድን ነው መለኪያህ ያንተነት መለኪያህ  ሚዛን የአምሮህ ልጠይቅህ እስኪ ምንድን ነው መለኪያህ መልክ ነዉ ቁመና  ዉፍረት ወይስ ቅጥነት በዉሀ ለቃቂ  አብረቅራቂ ዉበት ወይስ የማይታይ  ዉስጣዊ ቅንነት ምንድን ነዉ መለኪያህ   ሚዛን የአምሮህ       Written by abrilo የጥያቄ መልስ በዚህ👉🏽 @AMEN_23b                     

#መሳቅ ይሳቅ እንጂ #የነጣ ጥርስ ሁሉ መሳቁ #አይደለም የሳቁ #ሚስጥሩ

መሳቅ ይሳቅ እንጂ የነጣ ጥርስ ሁሉ መሳቁ አይደለም የሳቁ ሚስጥሩ።