en
Feedback
GRACE_TUBE ™✍

GRACE_TUBE ™✍

Open in Telegram

🗣የማይረዱህ ሰዎች ስላላዩህ ላንተ ምንም የማይፈይዱልህ ስዎች አልፈውክ ስለሄዱ ግራ ልትጋባ አይገባም ከወደክበት ልትነሳ እግዚአብሔር አንተን ለማንሳት በማን አይን መታየት እንዳለብክ የሚያውቅ ጌታ ነው!! ቢመችህም ባይመችህም ቦታው ቦታህ ካልሆነ መነሳትህ አይቀርም!! በመጥፎ ሰዎች ትብታብ በተናጠች ሀገር ውስጥ በጎ ሰዎች እንዳሉ አትዘንጉ share @JESUSlovingly142

Show more
6 749
Subscribers
No data24 hours
-287 days
-7930 days
Posts Archive
ተረጋጋ ግን፣ንቁ ሁን ዘና በል ግን ዝግጁ! ለስላሳ ግን ስለታማ ትሁት ግን በራስህ የተማመንክ። @JESUSlovingly142

ማነህ ማነኝ? ቆመህ አትንገረኝ እንዲህ አርግ እንዲያ እያልክ ከቶም አትኮንነኝ ሆነህ እንደ መለዓክ። ፃድቃን አስመስለ ራስህን ስለኸው ከሀጥያት የራቀ ብፁህ ነፍስ አርገኸው። እኔ ለመኮነን ጣትህን ስታነሳ አምላክ እንደሚያይህ በፍፁም አትርሳ!! @JESUSlovingly142

“ጥበብ በባህር ውስጥ የምትገኝ ዕንቁ ናት:: እሷን ማግኘት ብትሻ አስቀድመህ ያለህበትን በረሃ ጥለህ ወደባህሩ ተጓዝ:: ባህሩን አግኝተህ ዕንቁዋን (ጥበብን) ማግኘት ቢያቅትህ እንኳን መገኛዋን ባህሩን አግኝተሃልና በዚያ ደስ ይልሃል”  @JESUSlovingly142                

Any question ጥያቄ ብቻ አይደለም ደስ ባላቹ ጉዳይ ልታወሩኝ ትችላላቹ😊👉🏽 @AMEN_23b

ስትወጣ የት ነህ ወይም መጣህ ወይ ? በሚሉህ ሰዎች አትበሳጭ ፤ ከቅናትም አይምሰልህ! እርሱን ያጣህና ከጎንህ ስላንተ ጠያቂ ሰው እንደሌለ ያወክ ጊዜ ባዶነት እና ያለመፈለግ ስሜት ሊሰማህ ይችላል! #አስተውል @JESUSlovingly142

እንደ ጊዜ ማሳለፊያ ካዩህ አስቀድመው ለነርሱ ምናቸውም ልትሆን እንደማትችል ያውቃሉ! ግን አንተ ለነርሱ ብቻ ቦታ እንድትሰጥና በሚሉት እንድትስማማ አብዝተው ፈላጊዎች ናቸው። #.....

ማን እንደሆንክ እና የሚሰማህን ተናገር ምክንያቱም የሚያስቡ ምንም አይሆኑም ያንተ የሆኑትም አይጨነቁም ምክንያቱም የሚሰማህን በግልፅ ፊለፋታቸው ስለምትናገር።

በየ ቀኑ መጨረሻ ላይ ሁላችንም አንዲህ የሚለንን ሰው እንፈልጋለን #ሰላም ነህ?

በየ ቀኑ መጨረሻ ላይ ሁላችንም አረንዲህ የሚለንን ሰው እንፈልጋለን #ሰላም ነህ?

አንዳንድ ነገሮች አልገቡህም ይሆናል ያኮ ታዲያ መጥፎ አይደለም! @JESUSlovingly142

የፈለገ ፀሀይ ላይ ብትቆም #በውስጥህ ብርሃን ከሌለ ጨለማ ውስጥ ነህ።

የፈለገ ፀሀይ ላይ ብትቆም በውስጥህ ብርሃን ከሌለ ጨለማ ውስጥ ነህ።

ተወልዷል ቢሉኝ #በበረት መግባትህንም አወኩ #ደሃውም ቤት ተመስገን ኢየሱስ🙏 @JESUSlovingly142

ሰዎችን የምታሸንፈው ትርጉም የሌላቸው ቃላትን ችላ በማለት እና ድርጊቶቻቸውን በመገምገም ነው።

በድንገት ካንተ ጋር ማውራት ያቆሙ ሰዎች ብዙውን ጊዜ ስላንተ ከሌላ ሰው ጋር ማውራት ጀምረዋል።

አንዳንድ ጊዜ አሪፍ ድምፅ እንኳን ያስደነግጣል!

የአንድ ሰው የነፃ ጊዜው አትሁን

ሰዎች እንዲመርጡህ ከመለመን ይልቅ እንዲያጡህ ከፈቀድክ ቡሀላ ደስተኛ ትሆናለህ።

ሆዱ ባዶ ከሆነ ሰው ይልቅ አንጎሉ ባዶ የሆነን ሰው ፍራ

#ለፈገግታ😊 ✨✨የሰዉ አለዋወጥ እና እኔ.....😁✨✨ በሀያ ምናምን አመቴ ሰባተኛ ጋዝ ልገዛ 5 ሌትር ቢጫ ጀሪካኔን አንጠልጥዬ ሱክ ሱክ ስል ያ በወረቀት የሚናፈጠው ኢለመንተሪ የማውቀው ልጅ V-8 እየነዳ ሊገጨኝ ሲል ነው እንደማበድ ያደረገኝ...ደግሞ አላወቀኝም...'ጉድ በል ጎንደር እንዴት አያውቀኝም... ቆይ እግረኛ ስለሆንኩ ነው ባላወቀ የሚቀየሰው...ጉረኛ መኪና እኮ ቆርቆሮ ነው(አብዛኛው እግረኛ የሚጠቀማት proverb🙄) ...እያጉተመተምኩ ወደ ጋዜ እሄዳለሁ...ለነገሩ እንኳን አላወቀኝ እላለሁ መልሼ የተንጨባረረው ፀጉሬን እንደመሰብሰብ እያልኩ...እንደውም ቢያውቀኝ ይብስ ሊደብረኝ ይችል ይሆናል ብዬ መንገዴን እቀጥላለሁ.... በሌላኛው ቀን ፎጣዬን ተጠቅልዬ ቻናል ስቀያይር ሀይ ስኩል እያለን አማርኛ ቲቸር አረፍተ ነገር የሰራበትን አልግጡን ልጅ ዳዊት ድሪምስ ላይ ምክር ሲሰጥ አየዋለሁ...በቲቪ አልታየውም እንጂ አረፍተ ነገሩ ላይ እኔም ነበርኩበት😁 ወዲያው አእምሮዬ ላይ ቅልብጭ አለ..."ሸዊት በከፈተችው ድርጅት ውስጥ ሞገስ ዘበኝነት ተቀጠረ...."....ነበር የሚለው...ነገሩ ተገላቢጦሽ ሊሆን ነው እንዴ የሰይጣን ጆሮ ይደፈን....ብዬ 'ድሮም ዳዊት ድሪምስ እኮ ኢሉሚናቲ ነው😂' ብዬ አእምሮዬን አረጋግቼ አባይ ቲቪን ደልቼ እቀመጣለሁ.... እስከዚህ እኮ ደህና ነበርኩ....ግን አስራ ሁለተኛ ክፍል ስንጨርስ autography ላይ ለነበረው ጥያቄ ግራ የሆነ መልስ የፃፈልኝ ልጅ በቴሌቭጅን መስኮት ላይ "ስንኖር ኢትዮጵያዊ ስንሞትም ኢትዮጵያዊ" ምናምን ሲል ሳየው ነው ብቻዬን እንደመለፍለፍ ያደረገኝ.... ጥያቄውን አእምሮዬ ላይ ተመላለሰ.... ጥያቄ:-ወደፊት ምን የምትሆን ይመስልሀል...? መልስ:-ምንም ጥያቄ:-እኔስ ምን የምሆን ይመስልሀል...? መልስ:-ምንም ጥያቄ:-ምን ትመኝልኛለህ...? መልስ:-ምንም እሱ ራሱ ምንም የመሆን እቅዱን አሳክቷል ሲገርም እውነትም "ምንም" ብዬ ቴሌቭጅኑን እዘጋዋለሁ...(የገባው🙄) ሁሉም ነገር ዴስ ቲቪ ላይ ሆኖ ነው የእናንተ መጫወቻ የሆንኩት ብዬ ለመጨረሻ ጊዜ ቻናል እቀይርና ተመቻችቼ እቀመጣለሁ....ከዛ ትመጣልሀለች ኢለመንተሪ እያለን ልብሷ ላይ በመሽናት አሰተማሪ ያስመረረችው ልጅ... "እኔ ያደግኩበት የልጄም አሳዳጊ ምቹ ዳይፐር..."....ትልልሀለች አፏን አሹላ😏....በቃ ቀኔ አይደለም ዛሬ ሰላም አውለኝ ብዬ ቲቪውን ዘግቼ ስልኬ ላይ እከትማለሁ....tiktok ስከፍት "አሁንም ተኝተሀል ብሮሮሮሮ"....ብሎ የሚያስበረረግገኝ ሀይ ስኩል ላይ ሁሌ የሚያረፍደውና ጊቢ የሚያፀዳው ልጅ ነው🤷‍♂