en
Feedback
GRACE_TUBE ™✍

GRACE_TUBE ™✍

Open in Telegram

🗣የማይረዱህ ሰዎች ስላላዩህ ላንተ ምንም የማይፈይዱልህ ስዎች አልፈውክ ስለሄዱ ግራ ልትጋባ አይገባም ከወደክበት ልትነሳ እግዚአብሔር አንተን ለማንሳት በማን አይን መታየት እንዳለብክ የሚያውቅ ጌታ ነው!! ቢመችህም ባይመችህም ቦታው ቦታህ ካልሆነ መነሳትህ አይቀርም!! በመጥፎ ሰዎች ትብታብ በተናጠች ሀገር ውስጥ በጎ ሰዎች እንዳሉ አትዘንጉ share @JESUSlovingly142

Show more
6 749
Subscribers
No data24 hours
-287 days
-7930 days
Posts Archive
#ኸረ ማን? እንደ #ጌታ #ኸረ ማን እንደ #ኢየሱስ #እንኳንም #የኢየሱስ ሆንን እንኳንም 🙏

#ኸረ ማን? እንደ #ጌታ🙏

ኸረ ማን እንደ ጌታ

ዛሬ በጣም ከፍቶኛል እስኪ ቃል አልያም ይጠቅመዋል የምትሉትን ሼር አድርጉልኝ @AMEN_23b

ሁልጊዜ ብቻህን ለመኖር ዝግጁ ሁን....አንዳንድ በልባችን ቦታ የሰጠናቸው ይለወጣሉ, ዛሬ አንተ  ለእነሱ አስፈላጊ ነህ,ነገ ለእነሱ ምንም ላትሆን ትችላለህ ይኽ የህይወት  መራራው እውነት ነው ቢሆን አውቀህ እውነታው ተቀብሎ መኖር ነው ይኽ የህይወት አንዱ ሂደት ነው። @JESUSlovingly142

ፂሆን ከዚህ ስም ጋር ያለኝ ችግር ሊገባኝ አልቻለም ምን ትሉኛላቹ @AMEN_23b 😁🤔

ዕንባቆም 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁷ ምንም እንኳ በለስም ባታፈራ፥ በወይንም ሐረግ ፍሬ ባይገኝ፥ የወይራ ሥራ ቢጐድል፥ እርሾችም መብልን ባይሰጡ፥ በጎች ከበረቱ ቢጠፉ፥ ላሞችም በጋጡ ውስጥ ባይገኙ፥ ¹⁸ እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፤ በመድኃኒቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ። ¹⁹ ጌታ እግዚአብሔር ኃይሌ ነው፤ እግሮቼን እንደ ዋላ እግሮች ያደርጋል፤ በከፍታዎችም ላይ ያስሄደኛል።

ከመጠን በላይ የፈለከው ሰው ይሸሽሀል አንድ እውነት ግን ልንገራችሁ #ከመጠን በላይ የበደልነው ኢየሱስ እስከ ሀጥያታችን ይፈልገናል🙏 በዚህ ድንቅ አፍቃሪ ልቤ ሁሌም ሙሉ ነው ኢየሱስ ድንቅ ነው።

አንዳንድ ሰዎች ሳትሳሳት ሳይሆን ሚያርሙህ ከተሳሳትክ በኋላ ስለመሳሳትህ ይነግሩኻል እርሱ ግን ጥቅሙ እምብዛም ነው! ምክንያቱም መሳሳትህ ራሱ ትምህርት ስለሚሰጥህ ነው። @JESUSlovingly142

ከመጠን በላይ የፈለከው ሰው ይሸሽሀል አንድ እውነት ግን ልንገራችሁ #ከመጠን በላይ የበደልነው ኢየሱስ እስከ ሀጥያታችን ይፈልገናል🙏 በዚህ ድንቅ አፍቃሪ ልቤ ሁሌም ሙሉ ነው ኢየሱስ ድንቅ ነው።

አንዳንድ ሰዎች ሳትሳሳት ሳይሆን ሚያርሙህ ከተሳሳትክ በኋላ ስለመሳሳትህ ይነግሩኻል እርሱ ግን ጥቅሙ እምብዛም ነው! ምክንያቱም መሳሳትህ ራሱ ትምህርት ስለሚሰጥህ ነው። @JESUSlovingly142

አሁን ያለህበት ቦታ ለመድረስ ማንም ያጋጠመህን ነገር አያውቅም እና በእራስህ በጣም ኩራት ሊሰማህ ይገባል። @JESUSlovingly142

የአሁኑ ችግርህ ወይንም እንቅፋት ምን አልባት በሚመጣው እድሜህ ይሆናል የምትፈታው!! @JESUSlovingly142

ያለፈው ነገር አልፈዋል አይመለስም። ነገም ምን እንደሚፈጠር ማንም አያውቅም። ዛሬ በህይወታችን የተሰጠችን ምርጥ ስጦታ ናት።

ብዙ ሰው ራሱን ማግኘት ይፈልጋል፣ ግን ይሳነዋል። ብዙም ሰው የውጩን ጩኸት የሚያረክስለት ውስጣዊ ሰላምን ይሻል። እንዴት እሱነቱን፣ ዓላማና መክሊቱን ማግኘት እንደሚችል በጥያቄ ከራሱ ሲጣላ ይውላል። በራሱ ባልሆነ መንገድ እየተጓዘ በውስጣዊ ጭንቀት ይከበባል። የውስጡን ጭንቀት ለመርሳት ሌሎች ሰዎችን ሊረብሽም ይችላል። ይህን መሰሉ ጥያቄ የእያንዳንዱ የሰው ልጅ ጥያቄ ነው።

#እግዚአብሔር_የልብህን_የሚያውቅ መሆኑ ይበቃሃል።

#እግዚአብሔር_የልብህን የሚያውቅ መሆኑ ይበቃሃል።

እየሔዱ መጣን ብለው ስንቶች ይሆን የቀሩት?! #ደግነቱ ባለመቆማችን እንደኛ ተጓዥ አጋጥሞን ተጣመርን እንጂ!!! @JESUSlovingly142

መልካም ሰው ክብሩ ይገለጥ ዘንድ ይፈተናል ካልተፈተነማ ማለፉ በምን ሊዳኝ ካልቀለጠ እማ እንደምን ይነድ ያብራ ወዳጆቹን እና የእግዚአብሔርን ቸርነት ያይ ዘንድ ብርቱ ይፈተናል #ፈተናው ግን #ለከፍታው ነው።