en
Feedback
GRACE_TUBE ™✍

GRACE_TUBE ™✍

Open in Telegram

🗣የማይረዱህ ሰዎች ስላላዩህ ላንተ ምንም የማይፈይዱልህ ስዎች አልፈውክ ስለሄዱ ግራ ልትጋባ አይገባም ከወደክበት ልትነሳ እግዚአብሔር አንተን ለማንሳት በማን አይን መታየት እንዳለብክ የሚያውቅ ጌታ ነው!! ቢመችህም ባይመችህም ቦታው ቦታህ ካልሆነ መነሳትህ አይቀርም!! በመጥፎ ሰዎች ትብታብ በተናጠች ሀገር ውስጥ በጎ ሰዎች እንዳሉ አትዘንጉ share @JESUSlovingly142

Show more
6 749
Subscribers
No data24 hours
-287 days
-7930 days
Posts Archive
አለሁ👉 @Abrelo_23

#የትኩረት_መዛባት! ከእቅድህ ክልል ውጪ በሆነው ነገር ላይ ትኩረትህን በመጣል ዘመንህን አታቃጥል፡፡ በየእለቱ የምታሰላስለው፣ የምታየው፣ የምትመኘውና ስሜትህንና ጊዜህን የምታሳልፈበትን ነገር አስበው፡፡ ይህ ነገር በወደፊት እቅድህና ዓላማህ ውስጥ የተካተተ ነገር ካልሆነ ወይም ከዚያ ጋር ግንኙነት ከሌለው የትኩረት መዛባት ውስጥ ነው ያለኸው፡፡ ወደ አንድ አቅጣጫ ለመድረስ ዓላማን ይዞ ወደፊት የሚሄድ ሰው የትኩረቱ ቅኝትና የስሜቱ ግለት በዚያው አቅጣጫ ሊሆን ይገባዋል፡፡ የሚገሰግሰው ወደፊት፣ የሚያየውና የሚመኘው ግን የጎንዮሽ ወይም ወደኋላ ከሆነ የትኩረት መዛባት አለ፡፡ ከእቅድህና ከዓላማህ ውጪ ስለሆነ የሕይወት ዘይቤ ሲያወጡና ሲያወርዱ መዋል . . . ልታገኛቸው የማትችላቸውንና በሕይወትህ ምንም መዋጮ ሊያደርጉ ስለማይችሉ ሰዎች ሁኔታ ሲደመሙ ውሎ ማደር . . . ካለህ ወቅታዊ እውነታም ሆነ ከወደፊት እቅድ ጋር በፍጹም ሊጣጣምና ሊዋሃድ በማይችል አለም ውስጥ በሃሳብ ሲዋዥቁ መኖር . . . የተዛባ ትኩረት! ዓላማህን ለይተህ እወቅ . . . እውነታህን ተቀበል . . . ትኩረትህን በዚያ ላይ ሰብስብ . . . ሃሳብህን፣ ምኞትህን፣ ስሜትህንና ያለህን አቅም ሁሉ በዚያ ላይ አውለው! የሆንከውን፣ ያለህን ነገርና ሁለንተናህን አስተባብረህ ወደፊት በመገስገስና እደርስበታለሁ ብለህ በማመን ባላቀደከው ነገር ላይ አይንህንና ሃሳብህን በመትከል ጊዜህን አታባክን፡፡ የትኛው ንስር ነው ከፍታው ላይ መብረሩንና መናጠቁን ትቶ የሜዳ እንስሶችን ሩጫ ሲመኝ የሚውለው? የትኛው አንበሳ ነው ደኑን እየገዛና እያደነ ከመኖር ይልቅ በውሃ ዳር ሆኖ የአሳዎችን ዋና በማየትና በመመኘት ጊዜውን የሚያሳልፈው? . . . እነዚህ ምሳሌዎቻችን የወደፊታቸው በሌለበት ነገር ላይ ጊዜያቸውን አያባክኑም፡፡ ትኩረትህን ወደ ማንነትህና ወደ ነገው ዓላማህ መልስ! @JESUSlovingly142

፡ ፡ ማስመሰል አልችልም ፍቱኝ ልሁን እንደራሴ፣ ተዉኝ አታስገድዱኝ ከንቱ እንዳወራ ከንቱ እንድናገር ፥ በገዛ ምላሴ፣😌😒      

፡ ፡ የሰው ልጅ ከንቱ ነው ባህሪው ደባሪ፣ ድርጊቱ አስጠሊታ ቅስምንም ሰባሪ፣ ወድቆ እየሰገደ በፍቅር ተጎድቶ፣ ሊንከባከባት ሲሻ ፤ ሁሉ ነገሩን ሰቶ፣ ልቡን አስረክቧት በድኑን በባዶ ሰፍቶ፣ ፡ ትገፋዋለች እሷ ልቡንም ጠልዛ፣ እንዳያይ አድርጋ አንገቱን ጠምዝዛ፣ ፡ በሱ ጨክና እንዲያ ከሚወዳት፣ ቅንጣት ያክል ክብር በወጉ ላልሰጣት፣ ሴትነቷን ክብሯን አውርዶ ላየው ሰው፣ እንካ ትለዋለች በለሴን ቅመሰው፣    

✔️ውሸታም ሰዎች ሌላ ሰው ሲዋሻቸው ሰውየው እየዋሸ እንደሆነ በቀላሉ የማወቅ ችሎታ አላቸው:/

አንድን መፅሐፍ ሁለቴ ማንበብ መጨረሻውን አይቀይረውም #ከዚ በላይ አትድከም ይበቃሀል እማወራው ስለ መፅሐፍ አይደለም

“አቤቱ፥ እርዳታው ከአንተ ዘንድ የሆነለት፥ በልቡም የላይኛውን መንገድ የሚያስብ ሰው ምስጉን ነው።”   — መዝሙር 84፥5 @JESUSlovingly142

“አቤቱ፥ እርዳታው ከአንተ ዘንድ የሆነለት፥ በልቡም የላይኛውን መንገድ የሚያስብ ሰው ምስጉን ነው።”   — መዝሙር 84፥5

እግዚአብሔር ብቻውን መራኝ🙏ከእኔም ጋር ማንም አልነበረም

እግዚአብሔር ብቻውን መራኝ ከእኔም ጋር ማንም አልነበረም🙏

እግዚአብሔር ብቻውን መራኝ ከእኔም ጋር ማንም አልነበረም🙏

ሰሞኑን ደብረዘይት እመጣለሁ ማግኘት የምትፈልጉ እዛ ያላቹ በውስጥ መስመር አናግሩኝ @Abrelo_23

የሚረዱዋቹ የሚያግዙአቹ ሰዎች ያላቹ እግዚአብሔር የሰጣቹ ሰዎች በጣም እድለኞች ናቹ አትጡዋቸው አታሳዙኑዋቸው ተንከባከቡዋቸው እነሱን እግዚአብሔር ስለሰጣቹ አመስግኑት ፍቅራቹን ግለፁላቸው አብረኸኝ ስላለህ/ሽ አመሰግናለሁ በሉዋቸው

አንተ ስለሰዎች መምጣት እና መሄድ ትነግረኛለህ እኔ ግን ልንገርህ እድሜን ሙሉ ማለት ይቻላል እግዚአብሔር ለሌላው እንድኖር ስል እንድሰጥ ሲሰጠኝ ነበር ሰዎችን በእኔ ምክንያት ያግዛል ይረዳል ካለሁበት ስፍራ አስነስቶ ሩቅ ድረስ ልኮኝ እንድረዳ ያደርገኛል የሚገርመው ግን እኔ ሰው ባስፈለገኝ ጊዜ ማንም ነበር የሌለው ከብዙኦች አንድም አልነበረም አልደረሰልኝ አሁን ስላለሁት ሁኔታ ብታየኝ ደና ነኝ ምንም የሆንኩ የደረሰብኝ አይመስልም እውነታው ግን እኔና ጌታ ነን እምናውቀው አንዳንዴ የተፈጠርንበት አላማ ለራስ ሳይሆን ለሌላው ይሆናል መቻል ነው እስካለን ምንም ሳናሳብብ ምንም ሳንል ዘመም ለደበቅነው ህመም...... ቺርስ

አሁን ላይ ለነገሮች ብዙ ፍላጎት የለኝም ሰማይ ሁላ የሚናፍቀኝ በዛ #ኢየሱስ ስላለ ነው እንጂ እሱንም አልናፍቅም #ኢየሱስ ስሙ ሲጠራ በራሱ ውስጥንን ያሳሳል ደስታን ይሰጣል ፈገግታን ይፈጥራል #ኢየሱስ_ይናፈቃል ናፍቆኛልም

አሁን ላይ ለነገሮች ብዙ ፍላጎት የለኝም ሰማይ ሁላ የሚናፍቀኝ በዛ #ኢየሱስ ስላለ ነው እንጂ እሱንም አልናፍቅም #ኢየሱስ ስሙ ሲጠራ በራሱ ውስጥንን ያሳሳል ደስታን ይሰጣል ፈገግታን ይፈጥራል #ኢየሱስ_ይናፈቃል

በፊት ያልነበረ ሳይታሰብም ሆነ በሆነ አጋጣሚ በሆን ምክንያት የገባቹበት ነገር ያንን ነገር ግን ማቆም ፈልጋቹ ያልቻላቹ ጉዳዩ ምንም ሊሆን ይችላል አለሁ እናውራበታለን 👉@Abrelo_23

ምንም ብታደርግ ከሰው ነገር አታመልጥም ጥሩም አድርግ መጥፎም ስራ ሁሌ መታማትህ አይቀርም☺️

በኢየሱስ ሌላ ሆኖዋል ታሪካችን

ለመኖር እንደ #እግዚአብሔር ፀጋ የሚያግዝ አለም የፀጋው #ባለቤት እግዚአብሔር ይመስገን 🙏