en
Feedback
GRACE_TUBE ™✍

GRACE_TUBE ™✍

Open in Telegram

🗣የማይረዱህ ሰዎች ስላላዩህ ላንተ ምንም የማይፈይዱልህ ስዎች አልፈውክ ስለሄዱ ግራ ልትጋባ አይገባም ከወደክበት ልትነሳ እግዚአብሔር አንተን ለማንሳት በማን አይን መታየት እንዳለብክ የሚያውቅ ጌታ ነው!! ቢመችህም ባይመችህም ቦታው ቦታህ ካልሆነ መነሳትህ አይቀርም!! በመጥፎ ሰዎች ትብታብ በተናጠች ሀገር ውስጥ በጎ ሰዎች እንዳሉ አትዘንጉ share @JESUSlovingly142

Show more
6 749
Subscribers
No data24 hours
-287 days
-7930 days
Posts Archive
ለመኖር እንደ #እግዚአብሔር ፀጋ የሚያግዝ አለም ስለሁሉም ነገር #ኢየሱስ ይክበር🙏

ለመኖር እንደ እግዚአብሔር ፀጋ የሚያግዝ አለም ስለሁሉም ነገር #ኢየሱስ ይክበር🙏

ለመኖር እንደ እግዚአብሔር ፀጋ የሚያግዝ አለም ስለሁሉም ነገር ኢየሱስ ይክበር🙏

ለወደድናት ሁሉ "አንቺዬ" እያልን ዜማ ሲሸበረቅ ለናፈቅናት ሁሉ "ናፈቅሽኝ" እያልን ቅኔ ሲነፈረቅ አመታት ነጎዱ ለሴት ብቻ ሲፃፍ ልቦና ለነሱን ከአፅናፍ እስከ አፅናፍ ያለንን ክህሎት ለ አንቺዬ ሰጠን ብንፈራገጥም ሴት ብቻ አይደለችም የፅሁፍ ውሃ ጥም           ምን ነበረ ግጥም??? @JESUSlovingly142

ጨለማ እንደ እረፍት ~~ አየህ?...እንደ ሁኔታው፤ ብርሃንም እረፍት ይነሳል፤ ጨለማም በ'በጎ ይነሳል፤ የብርሃን ወዳጅ ስለሆንን፤ ፅልመትን እንጠላለን፤ ስናማው ነው ምንውልም፤ ክብሩን ስናሳጣው፣ ግን..ባይናችን ቆብ ብርሃን ሸሽተን ነው እንቅልፍ ምናመጣው። @JESUSlovingly142

ጨለማ እንደ እረፍት ~~ አየህ?...እንደ ሁኔታው፤ ብርሃንም እረፍት ይነሳል፤ ጨለማም በ'በጎ ይነሳል፤ የብርሃን ወዳጅ ስለሆንን፤ ፅልመትን እንጠላለን፤ ስናማው ነው ምንውልም፤ ክብሩን ስናሳጣው፣ ግን..ባይናችን ቆብ ብርሃን ሸሽተን ነው እንቅልፍ ምናመጣው።

🔹የተሻለ ነገ🔸 ቀርቶብኝ ቢሆንስ~ባላረኩትት ኖሮ ከሚል ሀዘን ዘፈን~ከሚል እንጉርጉሮ     ራስን በማላቀቅ~ከአሁን ጀምሮ ጊዜን ሳያጠፉ~በመስራት ጠንክሮ ነገን መቀየር ነው~ከትላንት ተምሮ። @JESUSlovingly142

እውነቱ ምን መሰላቹ #ችግሩ ካላለፈ #እኛ እናልፋለን ምን ማለት ነው? ይህ #ሁሉም ጊዜያዊ ነው #ስለዚህ #ትርጉም_ያለው_ህይወት_ኑር #መቀየር_በማትችለው_ነገር_አትጨነቅ #እግዚአብሔርን በነገርህ ላይ #አለቃ እና #ዋና አድርገው የህይወትም ሂደቱዋንም አምነህ ተቀበል። #ህይወት ልክ ከእባብ ጋር እንደመጫወት ነው እባብን አናቱን ቀጥቅተህ እንደምታሸንፈው #ህይወትንም #አውቀሀት_ኑር እንዴት👇🏾 ✨ትንሽ ቆም ብሎ ማሰብ ብቻ ነው እሚጠበቅብህ #ምን_እየፈለክ_ነው #ምን_እያደረክ_ነው #ምን_እየተካሄደ_ነው #ምን_ላይ_ነክ #እነማን_አሉ #ጠቃሚ_ጎጂ በዚህ ላይ ደግሞ #ፀሎት ከጨመርክ በቃ ከማንም በላይ አምሮብህ #ድምቅ ያለ ፈገግታ😊 ይዘህ ትኖራለህ ይኸው ነው አመሰግናለሁ😊❤️። @JESUSlovingly142

አለሁ👉 @Abrelo_23

ስለፍቅር ያላቹን መረዳት እስኪ አጋሩኝ @Abrelo_23

ለመጣ ለሄደው ከወገቤ ጉንብስ     እሱም ጥሎኝ እብስ ለወደድኩት የምሆን ሟች         ባፍጢም ግንባር የምል ፍግም       እሱም ጥሎኝ ድርግም የለኝ ምንም ዝና     አላፃፍኩኝ ኣንዳች ገድል ቀርቦ መራራቅ ነው      መለየት የኔ እድል።

ለኛም ይነጋል...... ጨለማው ቢረዝም፣ ንጋት ቢርቀንም፣ ሁሉም ነገር ከፍቶ ተስፋ ቢያሳጣንም፣ ብርሀን መፈለግ መቼም አናቆምም። ዝናቡ ዶፍ ቢለቅ፣ ንፋሱም ቢተልቅ፣ መንገድ አሾህ ሞልቶት መራመድ ቢያሳቅቅ፣ በጭራሽ አንቆምም፣ ተሰፋም አንቆርጥም፣ ወደፊት መሄድን፣ መቼም አንተውም፣ ፈጣሪ ስላለን ማንም አይጥለንም። . . . ፈጣሪ ከፊታችን ይቅደመን።

================ ወይ ፍረድ ወይ ውረድ የሚልህ ሰው ታትሮ ጭንቁ በዝቶበት ነው በመከራ ታጥሮ ብ ወ ር ድ ፊትህ ላይቆም ሞገስህን ችሎ ብ ፈ ር ድ ፅድቅ ላይኖረው የሐጢያት ክምር አዝሎ እንደው በዋህ ልቡ ውረድ ይላል ፍረድ ባያየው ነውና የማረኝን መንገድ የማስተዋል ዕድሜ የማያ ልቦና ከበዛው ምህረትህ ቆርሰ ስጠውና አሳየው ችግሩን የአለሙ ጌታ በገዛ የራሱ እጅ ፊቱን እንደመታ ጠላት ከሚፈልግ ከሚሆን ከርታታ ብታሳየው አምላክ የፍቅርህን ልኬታ ማረኝ ይላል ፈጥኖ አርግልኝ ይቅርታ 🙏🙏🙏ማረኝ🙏 🙏🙏🙏ይቅርታ🙏 @JESUSlovingly142

አንዱን ለመሸሽ እና ለማሸሽ አንዱን መ'ደገፍ ትልቅ ጥፋት ነው። በእልህ እና በስሜታዊነት ስለሚተገበር ነው! ይልቅ ይበልጥ መጎዳት ለመቀነስ መ'ደገፍን ምርጫ ማድረግ ተገቢ አይደለም!!!

ምርጫ ስላለህ መጠቀም ተገቢ ነው ማለት አይደለም እርሱን አለመረዳት ነው ኋላ ለይ በምርጫ መቆጨት ሚከሰተው።

ግጥሞቹ ይቀጥሉ ተመችቶአቹሀል?

አንዳንዴ ችላ እንደተባልክ ከተሰማህ በጭራሽ ወደ ኋላ አትመለስ። @JESUSlovingly142

ሌሎች ሰዎች አንተ ማን እንደሆንክ በጭራሽ እንዲወስኑ አትፍቀድ:: @JESUSlovingly142

ዛሬ እንደተለመደው ውይይት እናደርጋለን .#እንማማራለን #ጥያቄ፦ምናብን ማሳረፍ ይቻላል ወይ? ከምን ካላቹ አዕምሮአቹ ደጋግሞ ከሚያስበው ነገር ጭንቀትም ወይንም መጥፎ ትዝታ አልያም ማስታወስ ሳትፈልጉ በተደጋጋሚ ስለምታስቡት ነገር!! ይቻላል ካላቹ ደግሞ ምን ቢደረግ የሚለውን ሀሳብ አንሱ ውይይቱ አሁን ተጀምሮዋል በዚ👉🏽@Abrelo_23

They see you, they hate you, and then they copy you