en
Feedback
GRACE_TUBE ™✍

GRACE_TUBE ™✍

Open in Telegram

🗣የማይረዱህ ሰዎች ስላላዩህ ላንተ ምንም የማይፈይዱልህ ስዎች አልፈውክ ስለሄዱ ግራ ልትጋባ አይገባም ከወደክበት ልትነሳ እግዚአብሔር አንተን ለማንሳት በማን አይን መታየት እንዳለብክ የሚያውቅ ጌታ ነው!! ቢመችህም ባይመችህም ቦታው ቦታህ ካልሆነ መነሳትህ አይቀርም!! በመጥፎ ሰዎች ትብታብ በተናጠች ሀገር ውስጥ በጎ ሰዎች እንዳሉ አትዘንጉ share @JESUSlovingly142

Show more
6 749
Subscribers
No data24 hours
-287 days
-7930 days
Posts Archive
#ሸክላ_ከሰሪው ጋር አይከራከርም #እግዚአብሔር_እንደፈቃድህ ስለፈጠርከኝ አመሰግንሃለሁ🙏

#ሸክላ_ከሰሪው ጋር አይከራከርም #እግዚአብሔር_እንደፈቃድህ ስለፈጠርከኝ አመሰግንሃለሁ 🙏

#ሸክላ_ከሰሪው ጋር አይከራከርም #እግዚአብሔር_እንደፈቃድህ ስለፈጠርከኝ አመሰግንሃለሁ 🙏

አለማት ከተፈጠሩበት ይረቃል #ኢየሱስ እኔን ያዳንክበት ❤️

አለማት ከተፈጠሩበት ይረቃል ኢየሱስ እኔን ያዳንክበት ❤️

አለማት ከተፈጠሩበት ይረቃል እኔን ያዳንክበት ❤️

#እግዚአብሔር የልብህን የሚያውቅ መሆኑ ይበቃሀል።

ተሰብሬ አውቃለሁ  ሁኔታዬ አይመስልም አይደል ?? ጀርባዬን ሰጥቼ ቆሜ ተገፍቼ አውቃለሁ አወዳደቄን ያከፋው #የገፋኝ ሰው ላይ የነበረኝ እምነት ነው !! እምነቴ ሲናድ ድባቴ መላአካላቴ ውስጥ ተሰራጭቶ ነበር ። ጠዋትም ማታም ስተኛ እና ስነሳ የሚሸኘኝ ድባቴ ነበር ።      ቀን ተጠራቅሞ ድባቴ ሞተ !! የጠላኝ አይነት ተግባር ሳይ ድባቴዬ ከሞተበት አፈር ልሶ ይነሳል ። ማን ነበር  የሰበረኝ ??? #እኛ ማለት ያላወራነው ገመናችን ነን !! ገመናችን ፍርሃታችን ውስጥ ፣ ብዙ የማናብራራው  ሃሳብ ውስጥ፣  አልያ ከምናወራው በተቃራኒ የቆመ ሃቅ ውስጥ ጥቅልል ብለን የተደበቅን ይመስለኛል    ስለ እምነት የሚተነትነው የተካደ ወይ የካደ ይመስለኛል ፣ ስለሃብት የሚተነትነው ገንዘብ ገዢ እንደሆነ በሆነ መንገድ ጀርባውን የገረፈው እውነት ያለው ይመስለኛል ? #ዋጋ ያላስከፈለን ነገር ቢኖረንም በየደቂቃው አናስታውሰውም!! ሃይለኛ ነኝ ፣  ሃይለኛ ነኝ ፣ ሃይለኛ ነኝ የሚለው ሰነፍ ነው ደካማ ነው ብለው እንዳያጠቁት የሚፈራ የመስለኛል .... :- #እኛ ያላወራነው ወይ ብዙ ግዜ የምናወራው ተቃራኒ ነን እላለሁ ...! ሰው አዘውትሮ ከሚተነትነው ጉዳይ ጋር ያስተሳሰረው የህይወት ድር አይጠፋውም ሳይፈልገው ምላሱ አይኑ ጆሮው ቀልቡን ይስብበታል ። ማን ነበር ግን  የሰበረኝ ?? የተሰበርንበት ቦታ ፣ ታሪክ ፣ ሁኔታ ፣ አይነት  ይለያያል እንጂ ማን አለ ያልተሰበረ?! @JESUSlovingly142        

@abrish_5 👆 #ስለምን_እናውራ

አንዳንዴ አንዳንድ ህመም አያስለቅስም #ዝም_ነው_የሚያስብለው #ዝም ባስባለን ህመም ላይ #እግዚአብሔር_ይናገርልን🙏 @JESUSlovingly142

#እግዚአብሔር ፦ህይወት ቀላል ይሆናል አላለም #ነገር_ግን_ከእናንተ_ጋር_እሆናለሁ_ብሎዋል እርሱን እንመነው ስለኛ ከእኛ በላይ ያስባልና ሁሉነገራችን ለእርሱ አሳልፈን እንስጠው እርሱ ድካማችንን ያግዛል። #እርሱ ከእኛ ጋር ካለ የትኛው መከራ ላይታለፍ? #የትኛው ጭንቀት ላይርቅ? #እግዚአብሔር ሁሉንም #በእርሱ_ጊዜ ውብ ያደርገዋል #እንመነው🙏 @JESUSlovingly142

#ከእግዚአብሔር የሆነ ክፉ ነገር #የለም። ቢኖር እንኳን ለተሻለ ጥሩ ነገር ሲል ነው። #ተመስገን🙏

#ሸክላ ከሰሪው ጋር አይከራከርም የእኔ ፈጣሪ እግዚአብሔር እና አምላክ እንደፈቃድህ። @JESUSlovingly142

በመክበርህ መክበርና መከበር ሚሻ በጽልመት ቀንህ መቼም አጠገብህ አታየውም! ግን የተሻለ ነገር ባገኘህ ሰዓት ዙሪያህን ቆሻሻ እንደሳበው ዝንብ አብዝቶ ይወርሃል። @JESUSlovingly142

ታውቃለህ? አንተ በሌለህበት የተወራውን ብታውቅ ኖሮ ከብዙ ሰው ጋር መሳቅ ታቆም ነበር #ድክመትህን ለይ #ስህተትህን እወቅ #የሚታየውን እና #የሚኖረውን አለም ለይ #አንቺም_እንደዛው #አይዞን @JESUSlovingly142

እስካሁን እየተጠየቁኝ ያለሁት ፎቶ ነው ለጊዜው በስልኬ ላይ የለም ግን በዚሁ አካውንት story ላይ ማየት ትችላላቹ ከማየታችሁ በፊት ተግፃፅን እቀበላለሁ ግን ማንኛቹም ህይወቴን ሳታውቁና ምክንያቴን ሳትረዱ እንዳትፈርዱ @AMEN23_b

በአዲሱ አመት ከእቅዶቼ መሀል ሚስት እምትሆነኝን ሴት እፈልጋለሁ ገና የ 23 አመት ወጣት ነኝ እምኖረው አዲስ አበባ ብዬ እረጅም ባወራ ደስ አይልማ😁 ምን ይታወቃል በዚ ውስጥ ካላቹት አንዱዋ ትኖር  ይሆናል ፈልጉልኝ😁😉 @AMEN_23b ☺️❤️

በአዲሱ አመት ከእቅዶቼ መሀል ሚስት እምትሆነኝን ሴት እፈልጋለሁ ገና የ 23 አመት ወጣት ነኝ እምኖረው አዲስ አበባ ብዬ እረጅም ባወራ ደስ አይልማ😁 ምን ይታወቃል በዚ ውስጥ ካላቹት አንዱዋ ትኖር ትኖር ይሆናል ፈልጉልኝ😁😉 @AMEN23_b☺️❤️

ሁሉም ነገር አልፎ  "ይሄ ከጠየኩት በላይ ነው"  እንድንል #እግዚአብሔር ይርዳን ♡✟ @JESUSlovingly142

#ፈጣሪ ከሰጠን ነገር ክፋ ነገር የለም ከከለከለን ውስጥም በጎ ነገር የለም:: @JESUSlovingly142