741
Subscribers
+124 hours
+27 days
+430 days
Posts Archive
ለተማሪዎች እና ለወላጆች!
"በጅማ ዩ.ኮሚዩኒቲ ት/ቤት ይሰጣል" ተብሎየነበረው የክረምት የቲቶሪያል ፕሮግራም በመምህራን የክረምት ልዩ ስልጠና ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን እናስታውቃለን።
ማስታወቂያ
በነገው እለት ማለትም በ 09/11/2016ዓ.ም ፈተና ስለሚጀመር በቅድሚያ ለሁላችሁም መልካሙን ሁሉ እየተመኘን የሰርቪስ አገልግሎት ስላዘጋጀንላችሁ በሁለት መስመር ማለትም ፣
1. በእርሻ ኮሌጅ እና
2. በአጂፕ ፣ቲሻየር፣መርካቶ እና ፈረንጅ አራዳ በኩል ስለምናሰማራ ከጠዋቱ 1:00 ጀምሮ በየፌርማታው ተገኝታችሁ እንድትሳፈሩ እናሳውቃለን።
ት/ቤታችሁ
ማስታወቂያ
ለ 2016ዓ.ም የዩኒቨርሲቲውን መግቢያ ተፈታኞች ኦረንቴሽን የሚሰጠው ነገ በ08/11/2016 ጠዋት 3:00 ላይ ስለሆነ በቆሎ በር ገብታችሁ እንድትወስዱ እናሳውቃለን ።
ት/ቤቱ
ማስታወቂያ
ለ 2016ዓ.ምየዩኒቨርሲቲ መግቢያ ተፈታኝ ተማሪወቻችን በሙሉ ፣ እሁድ(07/11/2016) ጠዋት 2:00 በዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ እንድትገኙ እያሳወቅን ከዚህ በታች የተዘረዘሩት
1. አንድ ጉርድ ፎቶ
2.የት/ቤት መታወቂያ
3.አድሚሽን ካርድ እና የደንብ ልብሳችሁን በመልበስ እንድትገኙ እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
ማስታወቂያ
ለ 2016ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ በበይነ መረብ ተፈታኞች በሙሉ በ29/10/2016 ዓ.ም የሒሳብ ሙከራ ፈተና በዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ከዚህ ቀደም በተፈተናችሁበት ክፍል ልክ 8:00 ሰዓት ላይ ተገኝታችሁ እንድትፈተኑ እናሳውቃለን ::
26/10/2016 ዓ/ም
ለተማሪዎቻችን በሙሉ!
የጅማ ዩኒቨርስቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የወላጆች በዓል የሚካሄደው ዓርብ ሰኔ 28/2016 ዓ/ም ስለሆነ ከበዓሉ ቀን ቀደም ብላችሁ ነገ ሐሙስ ሰኔ 27/2016 ጠዋት ት/ቤት በመገኘት የወላጅ መጥሪያ ካርድ እንድትወስዱ እናሳስባለን።
👉 ልብ አድርጉ!
ያለ ጥሪ ካርድ ወደ ጅማ ዩኒቨርስቲ ጊቢ መግባት አይፈቀድም!!!
Dear my students,this is to leave a piece of advice for you; try to attempt the pilot exams being sent from MOE and the school channels; invest all your time to your studies as you have got only a couple of weeks time.Bear in mind that you have a model exam 2 tomorrow (Tuesday). BEST OF LUCK....
#እንግሊዝኛ ቋንቋ መማር ለምትፈልጉ ተማሪዎች በሙሉ!
✅ዝነኛው H.u Square School of American and British ተቋም ልምድ ባላቸው እና እውቅና በተቸሩ አስተማሪዎች 20,000 በላይ ተማሪዎችን በ3ወር ብቻ አስተምሮ ታላቅ ተናጋሪ በማድረግ በ ሰርተፊኬት ማስመረቁ ይታወቃል፣
⏳ በ አሁን ሰዓት በጅማ ከተማ ውስጥ ከ 25 በላይ ቅርንጫፎችን ከፍቶ ከ 5000 በላይ ተማሪዎችን የእንግሊዝኛ ቋንቋ እያስተማረ ይገኛል ፤
🔴ምዝገባ ተጀምሯል እንዳያመልጣችሁ!
👉ምዝገባው ከ ሀሙስ (20/10/2016)-ረቡዕ (26/10/2016) ጠዋት 4:00-6:00
📍 አድራሻ፦Jimma university community secondary school
telegram Username= @humeduto
ለበለጠ መረጃ:-
tele= 09-13-33-30-33
09-01-33-67-53
telegram Username= @humeduto
