en
Feedback
Netsanet Birhan School

Netsanet Birhan School

Open in Telegram
427
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+330 days
Posts Archive
photo content

Repost from N/a
የቀብር ቦታው ቃሊቲ ቶታል ሳሉ ጊወርጊስ

ሰላም ለሁላችሁ የቀብር ቦታው ወደ ቃሊቲ ቶታል ስለተቀየረ ቤት ሄደን አስከሬኑን ይዘን እንሄዳለን ።

FOR DEEP INFORMATIION 0910201545 SIS BEKELE

የስራ ባልደረባችን የነበረችው አበባሽ ሲሳይ ከዚኅ አለም በሞት ስለተለየች ቀብር ነገ 19/11/2017 ከጠዋቱ 3፤ሰአት ገላን መሆኑንን እንገልጻለን፡፡
የስራ ባልደረባችን የነበረችው አበባሽ ሲሳይ ከዚኅ አለም በሞት ስለተለየች ቀብር ነገ 19/11/2017 ከጠዋቱ 3፤ሰአት ገላን መሆኑንን እንገልጻለን፡፡

photo content

photo content

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc
+3
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

photo content

photo content

photo content

photo content

በተለያየ ምክንያት PGDT ያልተመዘገቡ መምህራን አለመኖራቸው አሳውቁን ለት/ት ቢሮ ማሳወቅ ስለተፈለገ ነው፡፡

ቀን፡-10-11-2017ዓ.ም በጣም አስቸኳይ በ2017 ዓ.ም ክረምት ለሚሰጠው ልዩ የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሳታፊ የሚሆኑ መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች መረጃ ልየታ ተጠናቆ ለየአሰልጣኝ ተቋማት ድልድል ተሰርቶ ተልኳል፡፡ ስልጠናውም ሐምሌ 27/2017 ዓ.ም የሚጀምር በመሆኑ ከተጠቀሰው ቀን በፊት ስልጠናውን ለሚከታተሉ መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች አስፈላጊው ግንዛቤ ተፈጥሮ፣ ቀጣይ በምገለፀዉ ቀን በተመደቡበት ዩንቨርሲቲ በአካል ገብተዉ እንድያመለክቱ እያሳሰብን: 👉የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ለስልጠና ብሎ የምሸፍነዉ ምንም አይነት ወጪ አንዳሌለና ሁሉም ሰልጣኝ አስፈላግዉን ቅድመ ዝግጀት እንድያረግ በአግባቡ ኦረንት በማረግ እንድትልኩ 👉PGDT ስልጠና ያልወሰዱ መምህራን በሙሉ በቅርቡ ኮተቤ ትምህርት ዩንቨርስቲ ይገባሉ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ወጪ ተሸፍኖላቸው ይዘጋጁ ያልተላኩ ካሉ እስከ ዛሬ ማለትም 10-11-2017ዓ.ም 11፡30 ድረስ በቅጹ መሰረት ላኩ:: የክረምት ልዩ የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰልጣኝ የተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ የ2ኛ ደረጃ መምህራን፣ የ2ኛ ደረጃ የት/ቤት አመራሮች እና ለ1ኛ ደረጃ የት/ቤት አመራሮች ስልጠና የተመደቡባቸው ዩኒቨርስቲዎቸ ኮተቤ 1. አቃቂ ቃሊቲ 2. ቦሌ 3. ቂርቆስ 4. ለሚ ኩራ 5. የካ አዲስ አበባ 1. ኮለፌ ቀራኒዮ 2. አዲስ ከተማ 3. ጉለሌ 4. ልደታ 5. አራዳ 6. ንፋስ ስልከ ላፍቶ እና 7. ሁሉም አዳሪ ት/ቤቶች ናቸው ማሳሰቢያ፥- የግብርና እና የስራና የተግባረ ትምህርቶቸ/CTE/ መምህራንን ምደባ በቀጣይ የምናሳውቅ ይሆናል። መልካም ቀን!

Notice

ሰላም! ማስታወሻ የ2017 አካዳሚክ ካላንደር  በሲስተም ከመዝጋቱ በፊት ሁሉም ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች ውጤት አስገብታችሁ መጨረስ ይኖርባችሃል:: በመቀጠልም Final Promotion ይሰራል:: ተማሪዎች በ 2017 Promotion ውጤት መሰረት ሲስተሙ በራሱ  ወደ ሚቀጥለው የክፍል ደርጃ ያዘዋውራል ወይም እንዲደግሙ ያደርጋል:: ከዚያም የ 2018 አካዳሚክ ካላንደር ለሁሉም በአንድ ጊዜ የሚከፈት ይሆናል:: ሁሉም ትምህርት በሲስተም በጋራ በአንድ ላይ የ 2018 የሲስተም ትግበራ መጀመር ስላለበት በቶሎ የ 2017 የሲስተም ክንውን እንድትጨርሱ አደራ እንላለን:: ማሳሰቢያ የ 2017 ዓመት  በሲሰተም ከተዘጋ ቡሃላ የተማሪዎችን ያለፈ ውጤት ማስገባትም ሆነ  Promotion መስራት ስለማትችሉ ትግበራን በማዘግየታችሁ ምክኒያት ከሚገጥማችሁ  ችግር ራሳችሁን እንድትጠብቁ አደራ እንላለን::

ቀን:06/11/2017ዓ.ም      ማስታወቂያ (ለሚመለከታችሁ መ/ራን በሙሉ ) በ25/75 የመኗሪያ ቤት ለመመዝገብ ፍላጎቱ  ያላችሁ መምህራንና የትም/ት አመራሮች ዛሬ ሰኔ 10/2017 ከሰዓት መረጃው ተሞልቶ ክ/ከተማ ስለሚላክ በአካል መጥታችሁ እንድትመዘገቡ በድጋሜ በጥብቅ እናሳስባለን ።                  ት/ቤቱ!

ERGAA ARIIFACHIISAA Guyyaa boruu jechuun 10-11-2017 Barsiisoonii Galmee mana hin Galmoofne Gosa lamaniinuu jechuun Barsiisoonii Ammaa 25%kafaluu dandeessaan akkasumas Adeemsaa keessaa Kaffalachuu dandeessaan qaamaan argmuun Yeroo dhumaaf akka galmooftaan isiin beeksiisna. HUB- Yoo guyyaan kun isiin jala darbe Gaffii keessaan itti Gaafatamummmaa kan fudhatu isiinumaa tahu baruu qabdu. FOR info kalkidaan 0913381597

photo content

photo content