en
Feedback
Markonlabs

Markonlabs

Open in Telegram
5 348
Subscribers
No data24 hours
-307 days
-17230 days
Posts Archive
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስዳቹህ ማለፊያ ነጥብ በማምጣት ወደ ድሬደዋ ዩንቨርሲቲ የተመደባቹህ አዲስ ተማሪዎች፣በ2015ዓ.ም አንደኛ ሴሚስተር ጀምራቹህ በተለያዩ ምክንያቶ
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስዳቹህ ማለፊያ ነጥብ በማምጣት ወደ ድሬደዋ ዩንቨርሲቲ የተመደባቹህ አዲስ ተማሪዎች፣በ2015ዓ.ም አንደኛ ሴሚስተር ጀምራቹህ በተለያዩ ምክንያቶች Withdrawal የሞላቹህ ተማሪዎች እንዲሁም በ2015ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ(Remedial) ትምህርት ተከታትላቹህ ማለፊያ ነጥብ ያመጣቹህ ነባር የሪሜዲያል ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከህዳር 23 እስከ 25/2016ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። 💥የ2016 አዲስ የሪሜዲያል ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ወደፊት የሚገለፅ መሆኑን ዩንቨርሲቲው ጨምሮ አሳውቋል። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news

#BuleHoraUniversity በ2015 ዓ.ም በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች፣ በ2014 ዓ.ም በአንደኛ ሴሚስተር በተ
+1
#BuleHoraUniversity በ2015 ዓ.ም በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች፣ በ2014 ዓ.ም በአንደኛ ሴሚስተር በተለያዩ ምክንያቶች Withdrawal በመሙላት ላቋረጣችሁ ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችው የማለፊያ ውጤት አምጥታችሁ ወደ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ህዳር 15 እና 16/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➢ የ8ኛ ክፍል ስርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ 3×4 ፎቶግራፍ ስምንት (8) ➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ። (የዩኒቨርሲቲው መልዕክት ከላይ ተያይዟል።) @tikvahuniversity

#ትግራይ የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ። በትግራይ ክልል በተሰጠው የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና በቀጥታ ወደ ዩኒቨርስቲ የሚያስገባ የመግብያ ነጥብ ያገኙ ተማሪዎች የተመደቡበትም ዩኒቨርስቲ በ፦ 1.
+1
#ትግራይ የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ። በትግራይ ክልል በተሰጠው የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና በቀጥታ ወደ ዩኒቨርስቲ የሚያስገባ የመግብያ ነጥብ ያገኙ ተማሪዎች የተመደቡበትም ዩኒቨርስቲ በ፦ 1.Website: https://result.ethernet.edu.et 2.TelegramBot: @moestudentbot ላይ መመልከት ይችላሉ ተብሏል። በትግራይ ክልል በኮቪድ ወረርሽኝ እንዲሁም በአስከፊው ደም አፋሳሽ ጦርነት ምክንያት ፈተናቸውን መውሰድ ያልቻሉ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በዚህ ዓመት መፈተናቸው ይታወሳል። እንደ ክልሉ ትምህርት ቢሮ መረጃ ፤ ፈተናው ላይ ከተቀመጡት ከ9000 በላይ ተማሪዎች 73.09 በመቶ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች እና 51.38 በመቶ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት አምጥተዋል። በአጠቃላይ በክልሉ 66.96 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶና በላይ ውጤት በማምጣት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ አግኝተዋል። @tikvahethiopia

💬በውስጥ የተላኩልን የ Haramaya university የተለያዩ ኮርሶች mid እና final exams ናቸው፡፡ 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Studregion1Bot

Haramaya_University Emerging_Technology Mid and final exam 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @
+9
Haramaya_University Emerging_Technology Mid and final exam 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Studregion1Bot

Haramaya_University Anthropology_Exam Mid and final exam 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @Un
+4
Haramaya_University Anthropology_Exam Mid and final exam 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Studregion1Bot

+2
#Arbaminch University Anthropology mid exam | 2014 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Studregion1Bot

Send us your mid/ Final exam Schedule we will share you exams accordingly @Studregion1Bot

#Jimmauniversity #Communicative English II mid exam | 2015 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Studregion1Bot

#Jimmauniversity #Chemistry Mid Exam | 2022 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchoo
+1
#Jimmauniversity #Chemistry Mid Exam | 2022 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Studregion1Bot

#Jimmauniversity #Civics and Moral Mid exam | last years 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Sturegion1Bot

#Jimma university #Anthropology mid exam | last years 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Sturegion1Bot

#Jimma university #EMERGING_TECHNOLOGY MID-EXAM. 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Sturegion1Bot

#እንድታውቁት የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ ከነገ ህዳር 10/2016 ዓ.ም ጀምሮ የአዲስ ተማሪዎች የኦንላይን ምዝገባ ያደርጋል። ቢሮው በዚህ ዓመት ዩኒቨርሲቲ መግባት ያልቻሉ
+1
#እንድታውቁት የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ ከነገ ህዳር 10/2016 ዓ.ም ጀምሮ የአዲስ ተማሪዎች የኦንላይን ምዝገባ ያደርጋል። ቢሮው በዚህ ዓመት ዩኒቨርሲቲ መግባት ያልቻሉ 33,766 አዲስ ተማሪዎችን ከደረጃ I እስከ V ተቀብሎ ያሰለጥናል። ቢሮው በአዲስ አበባ በሚገኙ 15 የመንግሥት እና 114 የግል ትምህርት ቤቶች በ22 የስልጠና ዘርፎች አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ እንደሚያሰለጥን የቢሮው ኃላፊ ሀቢባ ሲራጅ ገልፀዋል። በ85 የሙያ ዓይነቶች ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሠልጣኞች አጫጭር ስልጠናዎች ለመስጠት ዝግጅት መደረጉንም ጠቁመዋል፡፡ በ2013 ዓ.ም ያጠናቀቁ ተማሪዎች በየኮሌጁ እየሔዱ በአካል እንዲመዘገቡ ዕድል መመቻቸቱ ተመላክቷል። ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ ያሉ ተማሪዎች በኦንላይን www.aatuetb-edu.et ላይ በመግባት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል። 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Sturegion1Bot

#አቢሲንያ_ባንክ ባንካችን አቢሲንያ በተለያዩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚገኙ ተማሪዎችን የአፖሎ የተማሪ አምባሳደር በማድረግ፣ አፖሎን ለደንበኞች በማስተዋወቅ እና በምዝገባ ባሳኩት መጠን የኮሚሽን
#አቢሲንያ_ባንክ ባንካችን አቢሲንያ በተለያዩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚገኙ ተማሪዎችን የአፖሎ የተማሪ አምባሳደር በማድረግ፣ አፖሎን ለደንበኞች በማስተዋወቅ እና በምዝገባ ባሳኩት መጠን የኮሚሽን ክፍያ ለመክፈል አስፈላጊውን ዝግጅት ጨርሷል፡፡ ባንካችን የአፖሎ አምባሳደር ለመሆን ፍላጎት ያላቸውን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አወዳድሮ ለመውሰድ ተዘጋጅቷል፡፡ ተማሪዎች ተጨማሪ የገቢ ምንጭ የሚያገኙበት፣ ያላቸውን ችሎታ የሚያሳድጉበትና የሥራ ልምድ የሚያገኙበት እንዲሁም እንደሚያሳዩት ውጤትና ተነሳሽነት ሌሎች ሽልማቶችን የሚያገኙበትን አጋጣሚ አቢሲንያ ባንክ ፈጥሯል፡፡ የዚህ ዕድል ተሳታፊ ለመሆን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሊያሟሏቸው የሚገቡ ነጥቦች፦ • የከፍተኛ ትምህርት እየተከታተላችሁ መሆኑን የሚገልፅ የተማሪ መታወቂያ፣ • የአፖሎ አካውንት ባለቤት መሆን፣ • ራሳችሁን የሚገልፅ አጭር ፅሁፍ እና በቀላሉ ለመሙላት በተዘጋጀው የማመልከቻ ገጽ ከ150 ቃላት ባልበለጠ ለምን የአፖሎ አምባሳደር ለመሆን እንደፈለጋችሁ መግለፅ፡፡ ከታች ያለውን መስፈንጠሪያ በመጠቀም ይመዝግቡ፦ https://apolsup.bankofabyssinia.com/studentAgent ከአፖሎ ጋር ተፍ ተፍ በሉ! ከሥራ በፊት ሥራ ጀምሩ! ጠቀም ያለ የሪፈራል ኮሚሽንም ያግኙ! 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Sturegion1Bot

#MekdelaAmba_University መቅደላ አምባ ዩንቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ተፈትነው የማካካሻ ትምህርት/Remedial/ ፕሮግራም ለመከታተል ያለፉትን ተ
#MekdelaAmba_University መቅደላ አምባ ዩንቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ተፈትነው የማካካሻ ትምህርት/Remedial/ ፕሮግራም ለመከታተል ያለፉትን ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት በግል ከፍሎ ለመማር የሚፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ 💥የመመዝገቢያ መስፈርቶችንና የሚያስፈስጉ የትምህርት መረጃዎችን ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news

#MoE በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የሪሚዲያል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁና በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታችሁን ለመከታተል በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ የምትሹ ተማሪ
#MoE በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የሪሚዲያል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁና በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታችሁን ለመከታተል በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ የምትሹ ተማሪዎች በ https://student.ethernet.edu.et በኩል ብቻ እስከ ህዳር 12/2016 ዓ.ም በኦንላይን እንድታመክቱ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል። አዎንታዊ ድጋፍ ለማግኘት የሚያስፈልጉ ጉዳዮች፦ ➤ የአካል ጉዳት ያለባቸው ተማሪዎች፦ የምደባ ስርዓቱ የአካል ጉዳት ያለባቸው ተማሪዎችን ልዩ ፍላጎት ግምት ውስጥ በማስገባት የሚሠራ ይሆናል። አስፈላጊ ማስረጃዎች፦ የድጋፍ ደብዳቤ ከትምህርት ቤታቸው እና የአካል ጉዳት ያለበትን የሰውነት ክፍል የሚያሳይ ፎቶግራፍና ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል። ➤ ትክክለኛ የህክምና ቦርድ ማስረጃዎች፦ ትክክለኛ የህክምና ማስረጃ ላላቸው ተማሪዎች ምደባው በተለየ መልኩ ሊታይ ይችላል፡፡ ➤ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትዮች፦ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትዮች በምደባ ስርዓቱ የሚስተናገዱ ይሆናል። አስፈላጊ ማስረጃዎች፡- የድጋፍ ደብዳቤ እና የልደት ምስክር ወረቀት መያያዝ ይኖርበታል። ➤ ወሊድን በተመለከተ፦ የወለዱ ተማሪዎች በተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ለመቀጠል የሚቸገሩ ከሆነ ትክክለኛ ለውጥና ድጋፍ የሚደረግ ይሆናል፡፡ አስፈላጊ ማስረጃዎች፡- ከትምህርት ቤታቸው የድጋፍ ደብዳቤ እና ከህዝብ ጤና ተቋማት የህክምና ምስክር ወረቀት በሦስት ዶክተሮች እና በህክምና ዳይሬክተሩ የጸደቀ። የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የማለፊያ ነጥብ ያስመዘገባችሁና አዎንታዊ ድጋፍ የምትሹ ተማሪዎች በ https://student.ethernet.edu.et ላይ መረጃችሁን ማያያዝ ትችላላችሁ ተብሏል። 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Sturegion1Bot

የቴክኒክና ሙያ የመግቢያ ነጥብ ይፋ ተደረገ። የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም ወደ ቲክኒክና ሙያ መግቢያ ነጥብ ይፋ አድርጓል። ሚኒስቴሩ የመግቢያ ነጥቡን ይፋ ያደረገው ረቡዕ ኅዳር 5 ቀን 2016 ዓ.ም ላምበረት በሚገኘው ዋና መስሪያ ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው። መግለጫውን የሰጡት የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ፤ 💥የተፈጥሮ ሳይንስ ደረጃ 5 የመቁረጫ ነጥብ ወንድ ከ218፣ ሴት 199 በላይ፣ የታዳጊ ክልል (የአርብቶ አደር አካባቢዎች) ወንድ ከ192፣ ሴት 187 በላይ፣ በተፈጥሮ ሳይንስ አካል ጉዳተኞች 147ና ከዚያ በላይ (ሁሉንም ክልሎች ታሳቢ ያደረገ ነው)  ብለዋል። ደረጃ 3 እና 4 ወንድ ከ173፣ ሴት 163 በላይ፣ ታዳጊ ክልሎች ወንድ ከ157፣ ሴት 156 በላይ፣ አካል ጉዳተኞች 130ና ከዚያ በላይ ነው ተብሏል። ተፈጥሮ ሳይንስ ደረጃ 1 እና 2 ወንድ 172፣ ሴት 162ና ከዚያ በላይ፣ ታዳጊ ክልሎች ወንድ 156፣ ሴት 155ና ከዚያ በላይ ነው። 💥ማኅበራዊ ሳይንስ ደረጃ 5 ወንድ 179፣ ሴት 170ና ከዚያ በላይ፣ ታዳጊ ክልሎች ወንድ 166፣ ሴት 162፣ አካል ጉዳተኞች 147ና ከዚያ በላይ ነው። ደረጃ 3 እና 4 በማኅበራዊ ሳንይንስ ወንድ 149፣ ሴት 147፣ ታዳጊ ክልል ወንድ 138፣ ሴት 137ና ከዚያ በላይ፣ አካል ጉዳተኞች 130ና ከዚያ በላይ ሆኗል። ደረጃ 1 እና 2 በማኅበራዊ ሳይንስ ወንድ 148፣ 146፣ ታዳጊ ክልል ወንድ 137፣ ሴት 136፣ አካል ጉዳተኞች 129ና ከዚያ በላይ መሆኑን አስረድተዋል። ሚኒስትሯ አክለውም፣ "በ2016 ዓ.ም 844 ሺሕ 384 የሚሆኑ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ወስደዋል። ከእነዚህ ውስጥ በእኛ ምልከታ 632 ሺሕ 587 የሚሆኑት ወደ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት ይመጣሉ የሚል ግምት አለን" ነው ያሉት። የሰው ሃይል ለመቀበል የተሻለ ዝግጁነት አላቸው ያልናቸውኝ የመንግሥትና የግል የቴኪኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማትን ፈትሸናል ያሉት ሚኒስትሯ፣ እስካሁን ባለው ከ28 ሺህ በላይ የሚሆኑ አሰልጣኞች፣ ወደ 1ሺሕ 400 ገደማ የተሻለ ብቃት ያላቸው ማሰልጠኛ ኮሌጆች አሉ ብለዋል። 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Sturegion1Bot

#Update በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ም
#Update በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ህዳር 12/2016 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡ ከታች የተዘረዘሩ ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም #የማያስተናግዱ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፦ 1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 2. አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ 3. አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ 4. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ 5. አርሲ ዩኒቨርሲቲ 6. ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Sturegion1Bot

✅Jimma university ➡️ All last year Final exams compiled🔗🔗(2013) 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Sturegion1Bot