5 348
Subscribers
No data24 hours
-307 days
-17230 days
Posts Archive
5 348
🎲APPLIED_MATHEMATICS_I_MID_EXAM_MATH(1).
🔰APPLIED_MATHEMATICS_I MID_EXAM_AAU
🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
✈️@Sturegion1Bot
5 348
#MoE
2ኛ ዙር የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት ይሰጣል።
የመግቢያ ፈተናው በሀገር አቀፍ ደረጃ ህዳር 05 እና 06/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ፈተናው በ46 የፈተና ማዕከላት የሚሰጥ ሲሆን 90,070 አመልካቾች ፈተናውን ለመውሰድ ምዝገባ ማድረጋቸውን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
የድኅረ-ምረቃ የመግቢያ ፈተና (GAT) የአመልካቾች ምዝገባ ከጥቅምት 26 እስከ ህዳር 03/2016 ዓ.ም መከናወኑ ይታወቃል።
🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
✈️@Sturegion1Bot
5 348
#ተራዝሟል‼️
ድሬዳዋ ዩንቨርሲቲ ለ2016 አዲስ ገቢ አንደኛ ዓመት መደበኛተማሪዎች እና 2015 ላይ በመደበኛ ፕሮግራም የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትለው ላለፉ ተማሪዎች የተደረገው ጥሪ #ላልተወሰነ_ጊዜ መራዘሙን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል።
<ተለዋጭ የመግቢያ ጊዜ ወደ ፊት እናሳውቃለንም ብሏል ዩንቨርሲቲው።>
🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
✈️@Sturegion1Bot
5 348
አዲሱ የአጠቃላይ ትምህርት የተማሪዎች ምዘና እና የክፍል ዝውውር መመሪያ (ረቂቅ)
🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
✈️@Sturegion1Bot
5 348
#ASTU
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለ2016 የትምህርት ዘመን በተከታታይ ትምህርት በመጀመሪያ ዲግሪ ከላይ በተዘረዘሩት የትምህርት መስኮች አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
የትምህርት መርሃ ግብሮቹን፣የመመዝገቢያ መስፈርቶችን እና ተጨማሪ ዝርዝር መረጃዎችን ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ ‼️
🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
✈️@Sturegion1Bot
5 348
#KebriDeharUniversity
ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም የሁሉም የመጀመሪያ ዓመት (Freshman) ወይም የ2015 ዓ.ም መደበኛ ሪሚዲያል ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ህዳር 13 እና 14/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
ጥሪው በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ በሪሚዳል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ እና በ2014 ዓ.ም አንደኛ ሴሚስተርን ጀምራችሁ በተለያዩ ምክንያቶች withdrawal የሞላችሁ ተማሪዎችን ይመለከታል።
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
✈️@Sturegion1Bot
5 348
#JigjigaUniversity
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ነባር የመጀመሪኛ ዲግሪ አንደኛ ዓመት (Freshman) ወይም በ2015 ዓ.ም መደበኛ የሪሚዲያል ፕሮግራም አዲስ ገቢ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ህዳር 06 እና 07 /2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡
በመሆኑም በተጠቀሱት ቀናት ብቻ በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡
ወደ ተቋሙ ስትሔዱ የስፖርት ትጥቅ፣ አንሶላ እና ጉርድ ፎቶግራፍ ልትይዙ እንደሚገባ ዩኒቨርሲቲው አስታውሷል፡፡
🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
✈️@Sturegion1Bot
5 348
📚You can use these files for Interview
🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
✈️@Sturegion1Bot
5 348
ለቅዱስ ጳውሎስ Interview ያለፉ ተማሪዎች ዝርዝር
መልካም ፈተና
🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
✈️@Sturegion1Bot
5 348
በትግራይ ምን ያህል ተማሪ አለፈ ?
በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ ይፋ ሆኗል።
በክልሉ የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች በድረ-ገጽ eaes.et ላይ በመግባት የፈተና አዳራሽ መግቢያ መታወቂያ ቁጥር እና የመጀመሪያ ስማቸውን በማስገባት ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በተጨማሪም በቴሌግራም ቦት @eaesbot ላይ ውጤታቸውን መመልከት ይችላሉ ተብሏል።
ቅሬታ ያላቸው ተማሪዎች በተመሳሳይ ድረ-ገጽ ላይ እስከ ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም ከቀኑ 11:30 ድረስ ቅሬታቸውን ማቅረብ ይችላሉ ፤ ምላሽም በተመሳሳይ መልኩ ማግኘት እንደሚችሉ ተገልጿል።
በትግራይ ክልል በሚገኙ አራት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 02/2016 ዓ.ም የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከ9ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸው ይታወሳል።
ምን ያህል ተማሪ 50 በመቶ እና በላይ አመጣ ?
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ኪሮስ ጉዑሽ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰራጩት ፅሁፍ የወጣውን የፈተና መስፈርት አሟልተው ብሔራዊ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ፦
🔹73.09 በመቶ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች
🔸 51.38 በመቶ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች
በድምሩ 66.96 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶና በላይ ውስጥ በማምጣት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ማግኘታቸውን ጠቁመዋል።
ዝርዝር ቁጥራዊ መረጃው በቀጣይ ይገለፃልም ብለዋል።
ዶ/ር ኪሮስ ውጤቱን ላስመዘገቡ ተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ ያሉ ሲሆን ይህ ውጤት እንዲመዘገብ የማይተካ ሚና ለተጫወቱት መምህራን፣ የትምህርት አመራሮች፣ ወላጆች ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል።
የትምህርት ሚኒስቴርና የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ደረጃውን የጠበቀ ፈተና በማዘጋጀት እና በመፈትን ውጤቱን በአጭር ጊዜ ለማሳወቅ ሌት ተቀን ላደረጉት ርብርብ የቢሮው ኃላፊ ምስጋና አቅርበውላቸዋል።
ተጨማሪ ቲክቫህ ትግርኛ @tikvahethiopiatigrigna
@tikvahethiopia
5 348
በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት ይፋ ሆኗል።
በክልሉ የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች በድረ-ገጽ eaes.et ላይ በመግባት የፈተና አዳራሽ መግቢያ መታወቂያ ቁጥር እና የመጀመሪያ ስማቸውን በማስገባት ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በተጨማሪም በቴሌግራም ቦት @eaesbot ላይ ውጤታቸውን መመልከት ይችላሉ ተብሏል።
ቅሬታ ያላችሁ ተማሪዎች በተመሳሳይ ድረ-ገጽ ላይ እስከ ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም ከቀኑ 11:30 ድረስ ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉና ምላሽም በተመሳሳይ መልኩ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
በትግራይ ክልል በሚገኙ አራት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 02/2016 ዓ.ም የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከ9,000 በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸው ይታወሳል።
#tikvah
🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
✈️@Sturegion1Bot
5 348
🎬 New Video Alert ❗️
We are back with a two part video about the process of the Entrance exam for St. Paul Millennium Medical College. ✨
Hope you'll enjoy and don't forget to share !
Part 2 ⬇️
https://youtu.be/8UdtPfVgfkk?si=zNmlUejB1vhvy28r
Part 1 ⬇️
https://youtu.be/nu_sEKnwHuQ?si=qxahzw8e5rq5pgYj
5 348
" የሬሜዲያል ተማሪዎች ምደባ በቀጣይ ይካሄዳል " - ትምህርት ሚኒስቴር
ትላንት ይፋ በተደረገው የማካካሻ ትምህርት / ሬሜዲያል መቁረጫ ነጥብ መሰረት ወደ መንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ገብተው ለሚማሩ ተማሪዎች በቀጣይ የዩኒቨርሲቲ ምደባ እንደሚካሄድ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
የመቁረጫ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ከተደረገላቸው በኃላ ለ4 ወራት የማካካሻ ትምህርት የሚወስዱ ሲሆን ይህንን ተከታትለው በተቋማቸው እና በማዕከል የሚሰጣቸውን ፈተና ማለፍ ሲችሉ በቀጣይ መደበኛ ተማሪ ሆነው ወደ ፌሽማን ይቀላቀላሉ።
ትምህርት ሚኒስቴር ይፋ ባደረገው የመቁረጫ ነጥብ በሁሉም አማራጮች ማለትም #በግል እና #በመንግስት ተቋማት የሬሜዲያል ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 30 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ማምጣት ይጠበቅባቸዋል፤ ይህም ማለት 210 ከ700፣ 180 ከ600 እና 150 ከ500 ማስመዝገብ አለባቸው።
በመንግስት ተቋማት (ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) በዩኒቨርሲቲ ተመድበው የሬሜዲያል ፕሮግራም የሚከታተሉ በ #ተፈጥሮ_ሳይንስ የመደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች መቁረጫው 255 ከ700 ነው። የሴት የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች መቁረጫው ደግሞ 234 ከ700 ነው።
በዩኒቨርሲቲ ተመድበው ለሚማሩ የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥቡ 218 ከ600 ሲሆን ፤ የሴት ተማሪዎች መቁረጫው 200 ከ600 ነው።
እንደ ትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ከሆነ ዘንድሮ 164,242 የሬሜዲያል ተማሪዎች በግል እና በመንግሥት ተቋማት ገብተው ይማራሉ።
#ማስታወሻ ፦ የሬሜዲያል መቁረጫ ነጥብ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።
በሌላ በኩል ፤ በ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ተፈትነው የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ምደባ ከትላንት ጀምሮ ይፋ የተደረገ ሲሆን የምደባ መመልከቻው ፦በድረገፅ https://result.ethernet.edu.et/
የቴሌግራም ቦት @moestudentbot መሆኑን ለማስታወስ እንወዳለን።
#TikvahEthiopia
🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
✈️@Sturegion1Bot
5 348
#WolaitaSodoUniversity
በ2015 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በሳምንት መጨረሻ መርሐግብር በአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ ማለፊያ ውጤት ያገኛችሁ ተማሪዎች እስከ ጥቅምት 30/2016 ዓ.ም ድረስ የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውና ኮፒውን በመያዝ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ተቋሙ አሳውቋል፡፡
የ12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት፣ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት እና የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ውጤት ለምዝገባ የሚያስፈልጉ የትምህርት ማስረጃዎች ናቸው።
Note:
በተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርት መስክ የተማረ ወደ ማኅበራዊ ሳይንስ ማመልከት ይችላል ተብሏል።
ፍላጎት ያላችሉ በመንግሥት የትምህርት ተቋማት Remedial ያለፋችሁ ተማሪዎች በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ማመልከት ትችላላችሁ።
❤🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
@UniversitySchool🧡
✈️@Sturegion1Bot
5 348
💥Arab "Mobil" Oil invites you to participate in the lottery💥
❤️❤️Wheel of Fortune (First Prize: iPhone 15 Pro Max)❤️❤️
Sign up and get 1.88USDT investment funds (withdrawal available)
💸💸Log in every day to received 0.3USDT💸💸
🔴🟢 Directly participate in investing in the "Mobil" oil exploration project:
A. Members invest in oil projects💎The minimum investment project is 10USDT, and the daily income is 3%=0.3USDT.
B. Investment project amount: 10USDT-1000000USDT
C. Income dividend method: Daily income, the system automatically distributes dividend income every day.
💵Invite investors to receive the 2USDT gift immediately during the event, and the gift will arrive in your account within 3 minutes! 💵
Member promotion to level three agent reward (level one 5% + level two 3% + level three 2% = total 10%)
Telegram customer service:
https://t.me/MobilOil77
Telegram VIP group:
https://t.me/MobilOil88
Registration link: https://mobiloil88.com/1bKgcC
🏆Oil extraction allows individuals to invest and participate in extraction🏆
5 348
Repost from Remedials and Freshmans
2015 remedial content
📚History Course Outline.
📚 For Remedial Students.
Join and Share 👇👇
@UniversitySchool
@UniversitySchool
@UniversitySchool
