en
Feedback
Markonlabs

Markonlabs

Open in Telegram
5 348
Subscribers
No data24 hours
-307 days
-17230 days
Posts Archive
#AddisAbaba 25 የግል ኮሌጆች ለ2016 ዓ.ም ምንም አይነት አዲስ ሰልጣኝ መቀበል እንዳይችሉ እግድ ተጣለባቸው። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
+1
#AddisAbaba 25 የግል ኮሌጆች ለ2016 ዓ.ም ምንም አይነት አዲስ ሰልጣኝ መቀበል እንዳይችሉ እግድ ተጣለባቸው። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ፤ የግል ኮሌጆች የምዝገባ ፍቃድ ለመውሰድ መረጃ እንዲያቀርቡ በደባድቤ የጠየቃቸው ኮሌጆች መረጃ ለማቅረብ ፍቃደኛ ሳይሆኑ በመቅረታቸው እግድ እንደጣለባቸው አሳውቋል። በመሆኑም፦ - ኩዊንስ ኮሌጅ ሃና ማርያም ካምፓስ - ኩዊንስ ኮሌጅ መድሃኒዓለም ካምፓስ - ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ አቢቹ ካምፓስ - ሮያል ኮሌጅ ፒያሳ ካምፓስ - ማይክሮሊንክ ኮሌጅ - ላየን ኢትየጵያ ሆቴልነና ቢዝነስ ኮሌጅ 4 ኪሎ - ዩኒየን ቪዥን ኮሌጅ - ትሮፒካል ኮሌጅ ኦፍ ሚድሲን - አዲስ ኮሌጅ - ኩዊንስ ኮሌጅ ቤቴል ዐለም ባንክ ካምፓስ - ኦርቢት ኮሌጅ - ባዮስ ኮሌጅ - ብራይት ኮሌጅ ጀሞ - ስታንዳርድ ኮሌጅ ዩኒቨርሳል - አይ ኪዉ ኮሌጅ - ኬቢ ኢንተርናሽናል የቢዝነስና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ - ካፒታል ሆቴልና ማኔጅመንት ኮሌጅ - አንድነት ኢንተረናሽናል ኮሌጅ ላም በረት - ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ፊንፊኔ ካምፓስ - ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ላንቻ ካምፓስ - ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ካራ አሎ ካምፓስ - ኩዊንስ ኮሌጅ መካኒሳ ካምፓ - ኩዊንስ ኮሌጅ ልደታ ካምፓስ - ኩዊንስ ኩሌጅ ሜክሲኮ ኬኬር በባለስልጣን መ/ቤቱ በመመሪያ መሰረት የምዘና ግብ ሳያሳኩና የምዝገባ ፍቃድ ሳያገኙ ለ2016 ዓ.ም ምንም አይነት አዲስ ሰልጣኝ መቀበል እንደማይችሉ አሳስቧል። ተቋማቱ ለመጨረሻ ጊዜ አስፈላጊውን የሰልጣኞች የመረጃ እስከ 30/03/2016 ዓ.ም እንዲያቀርቡ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ሲሆን ይህ ባያደርጉ በመመሪያ 02/2012 እና 01/2014 መሰረት እውቅና ፍቃዳቸው እንደሚሰረዝ አስጠንቅቋል። 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Studregion1Bot

ፓስፖርት Apply አድርጋችሁ እየጠበቃችሁ ያላችሁ ከዝህ በታች ባለው PDF ስማችሁ ካለ ሄዳችሁ መወሰድ ትችላላችሁ፡፡

#AASTU አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም 1574 አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ተቀብሏል፡፡ በዚህም ዩኒቨርሲቲው ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ከዜሮ ዋን ዜሮ ዋን አማካሪ ድርጅት ጋር በ
+1
#AASTU አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም 1574 አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ተቀብሏል፡፡ በዚህም ዩኒቨርሲቲው ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ከዜሮ ዋን ዜሮ ዋን አማካሪ ድርጅት ጋር በመተባበር ለተማሪዎች የቅድመ-ግንዛቤ ገለፃ (Orientation) ሰጥተዋል፡፡ በገለፃ መርሃ-ግብሩ ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደረጀ እንግዳ ለተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን ያስተላለፉ ሲሆን አቶ አዲስ አለማየሁ የካዛና ግሩፕ ሊቀመንበር እና ዶ/ር ገመቹ ዋቅቶላ ዘ አይ ካፒታል ድርጅት መስራች እና የበላይ ሃላፊ የህይወት ተሞክሯቸውን ለተማሪዎች አጋርተዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝዳንት እና የዩኒቨርሲቲው የሬጅስትራር እና አሉሙናይ ዳይሬክተር ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ቆይታቸው ውጤታማ ሆነው እንዲወጡ ማድረግ የሚገባቸውን እና ማድረግ የማይገባቸውን ጉዳዮች በመዘርዘር ለተማሪዎች ገለፃ አድርገዋል፡፡ ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news

" መፍትሄ ሳይሰጠን የዓመቱ አራተኛ ወር ሊገባ ነው " - ተማሪዎች በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እስካሁን ለተማሪዎቻቸው ጥሪ አላደረጉም። ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ያልጠሩት በክል
+1
" መፍትሄ ሳይሰጠን የዓመቱ አራተኛ ወር ሊገባ ነው " - ተማሪዎች በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እስካሁን ለተማሪዎቻቸው ጥሪ አላደረጉም። ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ያልጠሩት በክልሉ ባለው ተለዋዋጭ የፀጥታ ሁኔታ ምክንያት እንደሆነ ይታመናል። በክልሉ በሚገኙት ዩኒቨርሲቲዎች የሚማሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎች ጊዜው ሳይሄድ መፍትሄ እንዲሰጣቸው በተደጋጋሚ ጥሪ ቢያቀርቡም እስካሁን መፍትሄ የሚሰጥ ቀርቶ ጉዳዩን አንስቶ በግልፅ ማብራሪያ የሚሰጥ አካል እንዳጡ ተናግረዋል። በአማራ ክልል በሚገኙ 10 ዩንቨርሲቲዎች የሚማሩት ተማሪዎች " ያለ ትምህርት ቁጭ ብለን ወራት አልፈዋል ፤ ፍትህ እንሻለን " ብለዋል። መፍትሄ ሳይሰጣቸው የአመቱ አራተኛ ወር መዳረሱን ገልጸዋል። " ስለእኛ ጉዳይ ጀርባ ተሰጥቷል " ያሉት ተማሪዎቹ " ከትምህርት ገበታችን ከራቅን 5ኛ ወራችን ላይ እንገኛለን " እስካሁን ከሚመለከትው አካል የተሰጠ ቁርጥ ውሳኔ የለም ይህ ደግሞ ተማሪዉን ወዳልተፈለገ አቅጣጫ የስነ ልቦና ጫናና ጭንቀት እንዲገባ እያደረገውን ነው " ሲሉ አስረድተዋል። " ህልም አለን ተስፋችንን አታጨልሙብን ትምህርታችንን እንደ እኩዮቻችን የምንከታተልበት መንገድ ፈልጉልን " ሲሉ ጥሪ ያቀረቡት ተማሪዎቹ " በእነሱ የትምህርት ጉዳይ ምክንያት ወላጅም እየተጨነቀ መሆኑን አስረድተዋል። ቃላቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጡ አንዳንድ ወላጆች በበኩላቸው ምንም እንኳን የአማራ ክልል ሁኔታ እና ህዝቡ በፀጥታ ችግር እያሳለፈ ያለውን አሰቸጋሪ ሁኔታ ቢረዱም ልጆቻቸው ያለ ትምህርት መቀመጣቸው ከምንም በላይ ቀጣይ መፍትሄ አለመታወቁ እንደሚያስጨንቃቸው ገልጸዋል። ቢያንስ በጉዳዩ ላይ ትምህርት ሚኒስቴር ግልጽ የሆነ ማብራሪያ ወጥቶ መስጠት አለበት ፤ መፍትሄ ካለውም ማሳወቅ ይገባዋል ፤ ልጆቻችን የሀገር ተረካቢዎች በሰሜኑ ጦርነት ወቅት የነበረው ዕጣ ፋንታ እንዲደርሳቸው አንፈልግም ብለዋል። ሌሎች ወላጆች በበኩላቸው ከምንም በፊት " ሰላም እና ደህንነት ይቀድማል ሰላም በሌለበት ሰው በየቀኑ በሚሞትበት ፣ ዛሬም ነገም የግጭት ስጋት ባለበት ሁኔታ ትምህርት ማማር አይደለም ፤ ለደቂቃ ቁጭ ብሎ ማሰብ አይቻልም ፤ ስለሆነም የሰላሙ ሁኔታ እስካልተረጋገጠና ለልጆች ደህንነት ሙሉ ዋስትና እስከሌለ ጥሪ ቢደረግ እንኳን አንልካቸውም " ብለዋል። ከምንም በፊት የሚቀድመው ለተከታታይ አመታት በጦርነትና ግጭት ውስጥ እያለፈ የሚገኘው የአማራ ህዝብ ሰላሙን አግኝቶች እፎይ እንዲል ጥሪ ማድረግና ድምፅ ማሰማት ነው ብለዋል። ምን አይነት መፍትሄ አለው ? ለሚለው ጥያቄችንም ጦርነት እና ግጭት በዘለቄታዊ መንገድ በንግግር ተፈቶ በቅድሚያ ህዝቡ ሰላም እንዲያደገኝ እንዲደረግ ፤ ሰላም ከተረጋገጠ በኃላ ተማሪዎችን መጥራት ፤ እስከዚያው ግን አመቱ እንዳይገፋ በሌሎች ተቋማት ገብተው እንዲማሩ ቢደረግ ብለዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተማሪዎችን እና የወላጆችን ቅሬታ አስመልክቶ ትምህርት ሚኒስቴርን ለማነጋገር ሰፊ ጥረት የሚያደርግ ይሆናል። @tikvahethiopia

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በግል ከፍለው መማር ለሚፈልጉ አመልካቾች ያቀረባቸው የቅድመ-ምረቃ የትምህርት መስኮች 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @University
+2
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በግል ከፍለው መማር ለሚፈልጉ አመልካቾች ያቀረባቸው የቅድመ-ምረቃ የትምህርት መስኮች 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Studregion1Bot

#AAU በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2016 የትምህርት ዘመን በመደበኛ የዲግሪ ፕሮግራም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ታህሳስ 05 እና 06/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳ
#AAU በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2016 የትምህርት ዘመን በመደበኛ የዲግሪ ፕሮግራም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ታህሳስ 05 እና 06/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ የምዝገባ ቦታ፦ በየተመደባችሁበት የዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች ወደ ዩኒቨርሲቲዉ ከመምጣታችሁ በፊት https://portal.aau.edu.et ላይ በመግባት Freshman የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም የግል መረጃቻችሁን እንድታሟሉ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡- ➢ የ12ኛ ክፍል ፈተና ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ጨርቅ፣ ➢ የስፖርት ትጥቅ፡፡ Note: በተጠቀሱት ቀናት ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በላም በረት፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች በመገኘት ዩኒቨርሲቲው የትራንስፖርት አገልግሎት ያቀርባል፡፡ ነዋሪነታችሁ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሆኖ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት የምታደርጉት ታህሳስ 08/2016 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል፡፡ የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሚስተር መልሶ ቅበላ ከታህሳስ 08 እስከ 12/2016 መሆኑ ተመላክቷል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፦ https://portal.aau.edu.et/ ወይም http://aau.edu.et @tikvahuniversity

#JimmaUniversity በ2016 ጅማ ዩኒቨርሲቲ የደረሳችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ወደ ግቢ የምትገቡበት ቀን ታህሳስ 01 እና 02/2016 መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። ፨2015ዓ.ም ላይ Reme
#JimmaUniversity በ2016 ጅማ ዩኒቨርሲቲ የደረሳችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ወደ ግቢ የምትገቡበት ቀን ታህሳስ 01 እና 02/2016 መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። ፨2015ዓ.ም ላይ Remedial ትምህርት በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተምራቹህ ያለፋቹህ ተማሪዎችም በተመሳሳይ ቀን እንድትመዘገቡ ዩንቨርሲቲው ጨምሮ አሳውቋል። [ዝርዝር መረጃ ከምስሉ ያንብቡ] ━━━━━━━━━━ 🎯 Join & Share      @Aconcise 🎯 Contact & Ads   @Concise_bot ━━━━━━━━━━

+6
For Remedial_Students ━━━━━━━━━━━━━━━ Share with your friends 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/+K1wImbqavxExYzM0 https://t.me/+K1wImbqavxExYzM0

- Introducing AvalonHash - Start Bitcoin Mining for free! - The Idea: AvalonHash empowers everyone to mine Bitcoins: - Effici
- Introducing AvalonHash - Start Bitcoin Mining for free! - The Idea: AvalonHash empowers everyone to mine Bitcoins: - Efficiently - Easily - Sustainably - Additional benefits: - Free Testing option for new users! - Earn high referral commissions! - Withdraw your earnings every 24 hours. - Ready to get started? It's super simple! Register now and begin your Free Testing ! #ad

#AksumUniversity በ2016 ዓ.ም በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ህዳር 27 እና 28/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። የምዝገባ ቦታ
+1
#AksumUniversity በ2016 ዓ.ም በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ህዳር 27 እና 28/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። የምዝገባ ቦታ፦ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➢ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናው ኮፒው፣ ➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናው ኮፒው፣ ➢ የ12ኛ ክፍል ውጤት ሰርተፊኬት ዋናው ኮፒው፣ ➢ አራት 4x4 ፎቶግራፍ፣ ➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ። ➡️ናቹራል ፍሬሽማን ተማሪዎች ይህን #Ad ቼክ አድርጉት 👉 Click ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news

#AASTU በ2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው በአካል ቀርባችሁ ሪፖርት የምታደርጉበት ቀን 👉 ህዳር 23፣ 2016
#AASTU በ2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው በአካል ቀርባችሁ ሪፖርት የምታደርጉበት ቀን 👉 ህዳር 23፣ 2016 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው ጥሪውን አቅርቧል፡፡ የዩንቨርስቲውን አብይ መርሀ ግብር ከላይ  በተመለከተው ሰንጠረዥ ይመልከቱ ‼️ 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Studregion1Bot

#ጋምቤላ_ዩኒቨርስቲ የ2016 ዓ.ም አዲስ ወደ ጋምቤላ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁና በጋምቤላ ዩኒቨርስቲ ረሚዲያል ስትማሩ የቆያችሁ ተማሪዎች በሙሉ፦ የአንደኛ ዓመት አንደኛ ሴምስተር ምዝገባው የሚካሄደው
#ጋምቤላ_ዩኒቨርስቲ የ2016 ዓ.ም አዲስ ወደ ጋምቤላ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁና በጋምቤላ ዩኒቨርስቲ ረሚዲያል ስትማሩ የቆያችሁ ተማሪዎች በሙሉ፦ የአንደኛ ዓመት አንደኛ ሴምስተር ምዝገባው የሚካሄደው ህዳር 21-22 መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሰው ቀን ወደ ዩኒቨርስቲው ሬጅስትራር በአካል ቀርባችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን ። 🔠🔠🔠🔠 and 🔤🔤🅰️🔤🔤 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 @UniversitySchool🧡 ✈️@Studregion1Bot

#WerabeUniversity ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ትምህርት ዘመን አዲስ የተመደባችሁ የቅድመ-ምረቃ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ህዳር 24 እና 25/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋ
+1
#WerabeUniversity ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ትምህርት ዘመን አዲስ የተመደባችሁ የቅድመ-ምረቃ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ህዳር 24 እና 25/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡ በ2015 ዓ.ም በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ በተመሳሳይ ህዳር 24 እና 25/ 2016 ዓ.ም መሆኑም ተገልጿል። የአንደኛ ዓመት 1ኛ ሴሚስተር መማር ማስተማር ሒደት ህዳር 26/2016 ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ጠቁሟል፡፡ በተለየያ ምክንያት የአንደኛ ዓመት 1ኛ ሴሚስተር ሳትጨርሱ ዊዝድሮ ያደረጋችሁ እንዲሁም በውጤት ምክንያት የመልሶ ቅበላ ሞልታቹ ትምህርት ያቋረጣቹ ተማሪዎች ህዳር 27/2016 ዓ.ም ሪፖርት ማድረግ ይኖርባቸዋል ተብሏል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ከ8ኛ-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ እንዲሁም የለሊት አልባሳት (አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ) እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይጠበቅባችኋል። @tikvahuniversity

#DillaUniversity በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት በማምጣት ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም በዲላ ዩ
+1
#DillaUniversity በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት በማምጣት ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም በዲላ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ህዳር 28 እና 29/ 2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። በተጠቀሱት ቀናት በዲላ ዩኒቨርሲቲ ኦዳ ያኣ ግቢ ሬጂስትራር ጽ/ቤት በመገኘት ምዝገባ አድርጉ ተብሏል። ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣ ➢ አራት 3×4 ፎቶግራፍ ➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ። ➡️ናቹራል ፍሬሽማን ተማሪዎች ይህን #Ad ቼክ አድርጉት 👉 Click ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news

#HaramayaUniversity በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስዳቹህ ማለፊያ ነጥብ በማምጣት ወደ ሀረማያ ዩንቨርሲቲ የተመደባቹህ አዲስ ተማሪዎች እንዲሁም በ2015ዓ.ም የአ
#HaramayaUniversity በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስዳቹህ ማለፊያ ነጥብ በማምጣት ወደ ሀረማያ ዩንቨርሲቲ የተመደባቹህ አዲስ ተማሪዎች እንዲሁም በ2015ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ(Remedial) ትምህርት ተከታትላቹህ ማለፊያ ነጥብ ያመጣቹህ ነባር የሪሜዲያል ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ታህሳስ 05፣06 እና 07/2016ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። 💥የምዝገባ ቦታ ሀረማያ ዩንቨርሲቲ በዋናው ግቢ በአካል በመቅረብ ‼️ (ተጨማሪ መረጃ ከተያያዘው ምስል ያንብቡ) ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news

#WolkiteUniversity በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት በማምጣት ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ #የተመደባችሁ ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በሪሚድ
#WolkiteUniversity በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት በማምጣት ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ #የተመደባችሁ ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በሪሚድያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ ማለፊያ ውጤት #ያመጣችሁ ተማሪዎች እንዲሁም በ2014 ዓ.ም የመጀመርያ ሴሚስተር በውጤት እና በተለያዩ ምክንያቶች ዊዝድሮዋል (Withdrawal) በመሙላት #ላቋረጣችሁ የዳግም ቅበላ (Readmission) ተማሪዎች በሙሉ፡- 👉 የምዝገባ ጊዜ ህዳር 20-21/2016 ዓ.ም ሲሆን ትምህርት የሚጀመረው ህዳር 24/2016 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡ 💥ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ የሚከተሉትን ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኋል፡፡ 1ኛ. መሰናዶ ያጠናቀቃችሁበትን ሰርተፍኬት፣ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውን ከማይመለስ አንድ ኮፒ ጋር እና አራት 3x4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ 2ኛ. አንሶላ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ እናሳስባለን፡፡ ማሳሰቢያ፡ ይህንን የመግቢያ ጊዜ አሳልፎም ሆነ ቀድሞ የሚመጣ ተማሪን ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news