en
Feedback
Abdusomed M/Nur - Text & kutub

Abdusomed M/Nur - Text & kutub

Open in Telegram
629
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
እንደ ጌታቸው ሽፈራው ያሉ የፋኖ ፕሮፖጋንዲስቶች ዛሬም "ውሃብያ" እያሉ እምነታችን ላይ ማቀርሸታቸውን ቀጥለዋል። { قَدۡ بَدَتِ ٱلۡبَغۡضَاۤءُ مِنۡ أَفۡوَ ٰ⁠هِهِمۡ وَمَا تُخۡفِی صُدُورُهُمۡ أَكۡبَرُۚ } ከዚህ ቡድን ጋር በተያያዘ ጌታዬን ከማመሰግንባቸው ነገሮች አንዱ ቡድኑ ጥላቻውን መደበቅ የማይችል መሆኑ ነው። በዚህ የሚይዘው የሚጨብጠው ባጣበት ጊዜ በዚህ መልኩ ክፋቱን የሚያንፀባርቅና ሙስሊሙን እየለየ የሚገድል ቡድን አገር ቢቆጣጠር የሚያደርገንን ማሰብ ነው። "እባብ ልቡን አይቶ እግር ነሳው" ለመሰሎቻችሁ የተተረተ ነው። = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor

ይሄ ደግሞ ኦሮሚያ ክልል ውስጥ የተፈፀመ ነው። ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን! ~ "ምዕራብ ሸዋ ውስጥ ሸዋ የሚባል አካባቢ አለ። ባሳለፍነው ሳምንት ሰዎች ሱሑር አስረው አረፍ እንዳሉ ወደ 30 የሚጠጉ ሰዎች ተገደሉ። ዛሬም እንደዚሁ ጠዋት 12 ሰዓት እዛው አካባቢ ስልካምባ የሚባል ቦታ 10 የሚደርሱ ሰዎች ተገደሉ። ቤተሰቦቻችን የሚያውቋቸው። የተመታው ተመቶ ሌላው ደግሞ ሸሽቶ ጫካ ተደብቆ ነው ያለው። ብቻ አላህ ይዘንላቸው። አላህ ይማራቸው። ሶሻል ሚዲያ ለማሰስ ሞክሬ ነበር አንድ እንኳን መረጃውን ያወጣው ሰው የለም።" ትላንት የተላከልኝ ሜሴጅ ነው። ገና አሁን አየሁት። ሚዲያዎቻችን ስንት ትርኪ ምርኪ ነገሮችን እየዘገቡ እንዲህ አይነት እልቂቶችን ግን ቦታ የሚሰጣቸውም የለም። = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor

ዛሬ እሁድ መግሪብ ሰዓት ላይ ባህር ዳር ከተማ ውስጥ 3 ሙስሊም ባለ ሃብቶች በፋኖ ተገድለዋል። ሟቾቹ የአንድ ቤተሰብ አባላት ናቸው። (አባትና ሁለት ወንድማማቾች ናቸው።) ግድያው የተፈፀመው በከተማው ቀበሌ 14 ውስጥ ነው። የግድያው መንስኤ ብር ካላመጣችሁ የሚል ነው። በዚህ የገዳይ ስብስብ ፕሮፖጋንዳ የተጠለፉ እስከሚነቁ ድረስ ማንቃታችንን እንቀጥላለን፣ ኢንሻአላህ። የሞቱትን አላህ ይማራቸው። = ቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor

Repost from N/a
التعليقات الجياد علي كتاب تطهير الاعتقاد

Repost from N/a
أصول السنة زمنين رحمه الله تحقيق وتخريج وتعليق

Repost from N/a
المنحة الرضية

Repost from N/a
تذكرت المؤتسي

Repost from N/a
الجوهرة الفريدة في تحقيق العقيدة

Repost from N/a
الخراسانية في شرح عقيدة الرازيين

እነዚህ ደግሞ ምን ጉድ ናቸው? ይሄ ሁሉ ሲሆን የክልሉ መንግስት የማንን ጎፈሬ እያበጠረ ነው? ሱብሓነላህ! የምትችሉ ሰዎች ጉዳዩ የክልሉ መንግስት ጋር እንዲደርስ አድርጉ። በደንብ "ሼር" አድርጉ፣
እነዚህ ደግሞ ምን ጉድ ናቸው? ይሄ ሁሉ ሲሆን የክልሉ መንግስት የማንን ጎፈሬ እያበጠረ ነው? ሱብሓነላህ! የምትችሉ ሰዎች ጉዳዩ የክልሉ መንግስት ጋር እንዲደርስ አድርጉ። በደንብ "ሼር" አድርጉ፣ ባረከላሁ ፊኩም። ነውራቸውን አገር ይወቀው። አካባቢው ላይ ያላችሁ ወገኖች እስከ ደም ጠብታ ታገሉ። አላህ ያግዛችሁ። = የቴሌግራም ቻናል:- https://t.me/IbnuMunewor

Repost from N/a
تمام في شرح شرح أصول السنة للمزني

Repost from N/a
شرح لامية شيخ الإسلام إبن تيمية

Repost from N/a
شرح لمعة الإعتقاد للشيخ العثيمين

Repost from N/a
تذكرت المؤتسي

Repost from N/a
القواعد الفقهية للسعدي

Repost from N/a
المقصود

Repost from N/a
شرح تطهير الجنان والأركان

Repost from N/a
الأرجوزةالميءية في ذكر حال أشرف البرية

Repost from N/a
النحو الكافي