629
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
እንደ ጌታቸው ሽፈራው ያሉ የፋኖ ፕሮፖጋንዲስቶች ዛሬም "ውሃብያ" እያሉ እምነታችን ላይ ማቀርሸታቸውን ቀጥለዋል።
{ قَدۡ بَدَتِ ٱلۡبَغۡضَاۤءُ مِنۡ أَفۡوَ ٰهِهِمۡ وَمَا تُخۡفِی صُدُورُهُمۡ أَكۡبَرُۚ }
ከዚህ ቡድን ጋር በተያያዘ ጌታዬን ከማመሰግንባቸው ነገሮች አንዱ ቡድኑ ጥላቻውን መደበቅ የማይችል መሆኑ ነው። በዚህ የሚይዘው የሚጨብጠው ባጣበት ጊዜ በዚህ መልኩ ክፋቱን የሚያንፀባርቅና ሙስሊሙን እየለየ የሚገድል ቡድን አገር ቢቆጣጠር የሚያደርገንን ማሰብ ነው። "እባብ ልቡን አይቶ እግር ነሳው" ለመሰሎቻችሁ የተተረተ ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ይሄ ደግሞ ኦሮሚያ ክልል ውስጥ የተፈፀመ ነው። ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን!
~
"ምዕራብ ሸዋ ውስጥ ሸዋ የሚባል አካባቢ አለ። ባሳለፍነው ሳምንት ሰዎች ሱሑር አስረው አረፍ እንዳሉ ወደ 30 የሚጠጉ ሰዎች ተገደሉ። ዛሬም እንደዚሁ ጠዋት 12 ሰዓት እዛው አካባቢ ስልካምባ የሚባል ቦታ 10 የሚደርሱ ሰዎች ተገደሉ። ቤተሰቦቻችን የሚያውቋቸው። የተመታው ተመቶ ሌላው ደግሞ ሸሽቶ ጫካ ተደብቆ ነው ያለው። ብቻ አላህ ይዘንላቸው። አላህ ይማራቸው።
ሶሻል ሚዲያ ለማሰስ ሞክሬ ነበር አንድ እንኳን መረጃውን ያወጣው ሰው የለም።"
ትላንት የተላከልኝ ሜሴጅ ነው። ገና አሁን አየሁት። ሚዲያዎቻችን ስንት ትርኪ ምርኪ ነገሮችን እየዘገቡ እንዲህ አይነት እልቂቶችን ግን ቦታ የሚሰጣቸውም የለም።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ዛሬ እሁድ መግሪብ ሰዓት ላይ ባህር ዳር ከተማ ውስጥ 3 ሙስሊም ባለ ሃብቶች በፋኖ ተገድለዋል። ሟቾቹ የአንድ ቤተሰብ አባላት ናቸው። (አባትና ሁለት ወንድማማቾች ናቸው።) ግድያው የተፈፀመው በከተማው ቀበሌ 14 ውስጥ ነው። የግድያው መንስኤ ብር ካላመጣችሁ የሚል ነው። በዚህ የገዳይ ስብስብ ፕሮፖጋንዳ የተጠለፉ እስከሚነቁ ድረስ ማንቃታችንን እንቀጥላለን፣ ኢንሻአላህ።
የሞቱትን አላህ ይማራቸው።
=
ቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
እነዚህ ደግሞ ምን ጉድ ናቸው? ይሄ ሁሉ ሲሆን የክልሉ መንግስት የማንን ጎፈሬ እያበጠረ ነው? ሱብሓነላህ! የምትችሉ ሰዎች ጉዳዩ የክልሉ መንግስት ጋር እንዲደርስ አድርጉ።
በደንብ "ሼር" አድርጉ፣ ባረከላሁ ፊኩም። ነውራቸውን አገር ይወቀው። አካባቢው ላይ ያላችሁ ወገኖች እስከ ደም ጠብታ ታገሉ። አላህ ያግዛችሁ።
=
የቴሌግራም ቻናል:-
https://t.me/IbnuMunewor
