en
Feedback
UNION FELLOWSHIP©✝

UNION FELLOWSHIP©✝

Open in Telegram

#we deal about the strength and weakness of our fellowship #we advertise what programmes we have and had in the week. #we address you an information about such things whole over Ethiopia. #PRAYER IS THE ONLY MEANS OF RECEIVING SPIRITUAL POWER!!!!! @UACSFF

Show more
553
Subscribers
+124 hours
+17 days
No data30 days
Posts Archive
Repost from Christian Mindset
"ቤተ ክርስቲያን ቴአትር ቤት፣ እኛም ኮሜዲያን ሆነናል!" ብዙ አማኝ ወደ ቤተ ክርስቲያን የሚመጣው ለመዝናናት ነው። ሌላውም ሰው ጆክ ሲያምረው፣ መሳቅ ሲፈልግ የእኛን ቪዲዮዎች ነው የሚያየው። በኢየሱስ ስም፣ በልሳን፣ በጸሎት ከት ከት ብሎ ይስቃል። እኛም አብረን እንስቃለን። ምንም ስለማይመስለን ቪዲዮውን እየተቀባበልን እንስቃለን። የእግዚአብሔር ስም መቀለጃ ስለሆነ የሚያየው አይፈራው፣ የሚሰማን አይፈራው። እኛም አላከበድነው በሚገባ አላሳየነው፣ አልገለጥነው፣ አላመጣነው...። የአብዛኞቻችን አገልጋዮች ዓላማ ራሱ ሰውን ማዝናናት ነው፤ "ምን ብናገር አዝናናዋለሁ ነው።" የብዙ ምዕመናን የቤተ ክርስቲያን፣ የስብከትና የአገልግሎት ምርጫ "የት ብሄድ ያልተካበደ ነገር እሰማለሁ"፣ "መዝናናት አገኛለሁ" የሚል ነው። ቤተ ክርስቲያን ቴአትር ቤት፣ እኛም ኮሜዲያን ሆነናል። ተዉ እንጂ ብዙም ሩቅ ባልሆኑ ዓመታት፣ የዛሬ ሰልሳ ዓመት ወደ ኃላ "ሪዋይንድ" ብታደርጉ አማኞች የሚፈራ ምገስ ነበራቸው። ሰዎቹ ዛሬም በሕይወት ስላሉ ሄዳችሁ ጠይቋቸው። በቤተ ክርስቲያናቸው ደጃፍ ማለፍ እንኳ ያስፈራ ነበር። ሕይወታቸው ግርማ ነበረው። መልዕክታቸው አስደንጋጭ ነበር። ለማስደንገጥ ብለው ሳይሆን እግዚአብሔር በመካከላቸው ነበር። እዚያ ለመቀለድ አትሄድም፤ ንሰሐ እንጂ  ጆክ ትዝ አይልህም። አጋንንት ይወጣል፣ ሰዎች ይፈወሳሉ። የእግዚአብሔር ቃል፣ የክርስቶስ ወንጌል ይሰበካል። ይኼ ሁሉ የሚሆነው ፐርፌክት [ፍጹማን] ክርስቲያኖች ስለሆኑ  አይደለም። ግን የኢየሱስን ስም    አስከባሪዎች ነበሩ። አሁን ቢያንስ ስሙ በሆነ መንገድ ይከበር ዘንድ ብንጸልይስ? ቢያስፈልግ ኮሜዲያኖቹን በጊዜ ቢወስደን፤ ይኼም እኮ አንዱ መንገድ ነው። ወይም ደግሞ ጥግ አስይዞን የሆኑ ሌሎች ሰዎች ቢያመጣ፣ እኛ ዕድሉን አልጠቀም ስላልን ሌላን ትውልድ ቢያስነሳልን፣ ስላላየናቸው እንጂ እግዚአብሔር ስሙን የሚያስከብሩለት ልጆች አሉታ!... በዚህ ዘመን ወንጌል የምንሰብክበት ብዙ መድረክ አግኝተን፣ ሚዲያ ተመቻችቶልን አልተጠቀምንበትም። በየሰዉ ቤት የጌታን ስም ተሸክመን ለመግባት እንደዚህ ዘመን ዕድል ተሰጥቶን ያውቃል እንዴ? እኛ ግን ጆካችንን ይዘን ገባንበት፤ እግዚአብሔርን መሳለቂያ አደረግነው። ስለዚህ ወገኖቼ በአሕዛብ መካከል የተነቀፈው ማንነቱ የቀለለው ስሙ መልሶ እንዲከብድ በየትኛውም መንገድ ምክንያት ለመሆን መጸለይ አለብን። ዶ/ር ማሙሻ ፈንታ © ነገረ ክርስትና Join us our official channel 👇👇👇          👇👇👇 ✅CHRISTIAN MIND SET ETHIOPIA @CHRISTIAN_MIND_SET @CHRISTIAN_MIND_SET @CHRISTIAN_MIND_SET

🎤🎤Maledachin nw🎧🎧 UNION FELLOWSHIP ❤✝ @uacsff @uacsff ☝☝☝☝☝☝☝

🎤🎤Maledachin nw🎧🎧 UNION FELLOWSHIP @uacsff @uacsff ☝☝☝☝☝☝☝☝

😍😍Family +❤❤ ❤️zetseat choir #Theme #Revealing #Event #Recap Yesterday we had an outpouring of God’s presence on the FIRE  SEED 2023 Theme Reveal day. God spoke to us through by our beloved father pastor getu and zetseat choirs with great intensity and undone our hearts. The Spirit of the Lord showered us with His love. God predestined us to live being filled in His Love. We are not created for ministry or other activities. We are not created to fill any gaps for God for He is Self-Sufficient and doesn’t know lack. Instead God created us from love and has an eternal plan for us. We are known by Him and are the workmanship of Jesus Christ. We are highly valued and precious because we are purchased by the blood of Jesus. Our lives itself speaks and narrates God and this is where our lives start before the beginning. We are the council and decision of God; our very existence comes from Him. And we ought to live in understanding and knowledge of this truth. The Holy Ghost, a member of the Godhead, bears witness of Heavenly Father and Jesus Christ. He is the source of personal testimony and revelation. He can guide us in our decisions and protect us from physical and spiritual danger. He is known as the Comforter, and He can calm our fears and fill us with hope. #Fire seed2023#Zetseat choir ✅UNION FELLOWSHIP @uacsff @uacsff @uacsff      @uacsff @uacsff join share☝️☝️☝️☝️☝️

😍😍Family +❤❤ ❤️zetseat choir #Theme #Revealing #Event #Recap Yesterday we had an outpouring of God’s presence on the FIRE  SEED 2023 Theme Reveal day. God spoke to us through by our beloved father pastor getu and zetseat choirs with great intensity and undone our hearts. The Spirit of the Lord showered us with His love. God predestined us to live being filled in His Love. We are not created for ministry or other activities. We are not created to fill any gaps for God for He is Self-Sufficient and doesn’t know lack. Instead God created us from love and has an eternal plan for us. We are known by Him and are the workmanship of Jesus Christ. We are highly valued and precious because we are purchased by the blood of Jesus. Our lives itself speaks and narrates God and this is where our lives start before the beginning. We are the council and decision of God; our very existence comes from Him. And we ought to live in understanding and knowledge of this truth. The Holy Ghost, a member of the Godhead, bears witness of Heavenly Father and Jesus Christ. He is the source of personal testimony and revelation. He can guide us in our decisions and protect us from physical and spiritual danger. He is known as the Comforter, and He can calm our fears and fill us with hope. #Fire seed2023#Zetseat choir

photo content
+7

photo content
+5

photo content

Tebareku betam des yilal bertu ye geta tsega yibzalachu🙏🙏🙏🙏

Yezarewu ageligilot nw union fellowshipoch desi bilognali tilk fire nw tebareku sile hulum Geta yimesgen👏👏👏

+1

photo content

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

Like👍👆👆👆

Like👍👆👆👆

#35 #የተዘነጋ_እውነት #Forward_to_Friends! Personal link- https://t.me/siwur_kulfoch/3340 @siwur_kulfoch
#35 #የተዘነጋ_እውነት #Forward_to_Friends! Personal link- https://t.me/siwur_kulfoch/3340 @siwur_kulfoch

ወጣቱን ትውልድ የሚያጨነግፉ ተግባራትን እቃወማለሁ!! ትውልድ የብዙ ሰበዞች ስብጥር ውጤት ነው። የእራሱ፣ የቤተሰቡ፣ የማሕበረሰቡ የቤተ-እምነቶችና የመንግስት ሥርዓት ድምር ነው። በዋናነት የእነዚህ መሠረታዊ ባለድርሻ አካላት የመተሳሰር በጋራ ለአዎንታዊ የትውልድ ግንባታ የመስራታቸውና ያለመስራታቸው ፍሬ በትውልዱ መንፈሳዊ፣ አእምሯዊና ሥነ ልቦናዊ ዝንባሌ ውስጥ ይታያል። ወጣትነት ነገን በመስራት ሊጠመድ የሚገባው እድሜ ነው። አንድም ሀገር ገንቢ ሌላም ሀገር ተረካቢ ነው። ዘርፈ ብዙ ተግዳሮትም ያለበት ነው። ወጣቱ ላለበት ችግር የሚጣጣም መፍትሔ ሊበጅ ያስፈልጋል። ያለው ስንክሳርና የሚቀርበው አማራጭ ከተቃረና የውሸት ዋሻ ውስጥ እንደመደበቅ ነው። በምንም መመዘኛ የወጣቱ የሥራ እጦት ለቁማርና ለአደንዛዥ ሱሶች መጋለጥ ምክንያት አይሆንም። እንዲህ ያሉ ስህተትን በስህተት ለማረም የመዳከር ልማድ በስፋት ይታያል። በሀገራችን ከተሞች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተስፋፉ የመጡ ቁማር ቤቶች የብዙ ወጣቶች ወጥመድ ሆነዋል። እነዚህ ቁማር ቤቶች በየጥቂት ርቀት ሕጋዊ እውቅና አግኝተው መበራከታቸውና በትምህርት ቤቶች ዙሪያ መስፋፋታቸው የወጣቱ ትውልድ ማነቆ እየሆኑ መጥተዋል። ወጣቱ ለተደቀነበት ልዩ ልዩ መሰናክልና ለውጥ ለሚሻባቸው ፈተናዎች ለውጥን ጠባቂ ብቻ መሆኑ ትርጉም ያለውን ፍሬ አላሳየንም። ስለሆነም የራስን አስተዋጽኦና ትግል በማድረግ ነገን ፈጣሪ መሆን ግድ ይላል። ይህ እንዲሆን ወጣቱ ዓላማን ያነገበ፣ ራዕይን የሰነቀና እውን ሊያደርግ የሚሻው ህልም እንዲኖረው መትጋትና የባለድርሻ አካላት የተቀናጀ እገዛ ያሻዋል። ከሌለው ላይ ገንዘቡን የሚያራቁት፣ የወጣትነቱን ሀብትና ግዜ አለአግባብ የሚያባክን ከሆነ ለራሱም፣ ለማሕበረሰቡም፣ ለሀገሩም ሸክም እንዲሁም የጥፋት መሳሪያ መሆኑ አይቀርም። ቁማር መዘዙ ብዙ ነው። ለስርቆት፣ ከቤተሰብ ጋር ላለመግባባት፣ ለሱስና ለጸብ ደጅ የሚከፍት ነው። በዚህ ሱስ ተይዘው ከትምህርት ገበታቸው የተፈናቀሉትን ቤቱ ይቁጠራቸው። ከዚህም ለከፋ ነገር ተጋልጠዋል። ራሳቸውንም ለማጥፋት ምክንያት ሆኗቸው ያጣናቸው ወንድሞችም አሉን። ዝምታው ቀስ በቀስ ለትውልድ ውድቀትና ለሀገር እድገት ጠንቅ መሆኑ አይቀርምና ሁላችንም ይህንን የቁማር መስፋፋት እናውግዝ፤ እንከላከል፤ ወጣቱንም እንታደግ። የኢ.ፌ.ዲ.ሪ:- ባህል ቱርዚም ሚኒስቴር፣ ሴቶች ሕጻናትና ማሕበራዊ ሚኒስቴር፣ ትምህር ሚኒስቴር፣ የሃይማኖት ተቋማት፣ የማሕበረሰብ ተወካዮች ትኩረት እንዲሰጡና መፍትሔ እንዲያበጁ በአክብሮት እጠይቃለሁ። የምኖርበት የሃዋሳ ከተማ አስተዳደርም በከተማችን ያለውን አሳሳቢ የቁማር ቤቶች መስፋፋትን ከትምህር ቤቶች አከባቢ እንዲያርቅና መፍትሔ እንዲሰጥ ዘንድ በአክብሮት እጠይቃለሁ። ይህንን መልዕክት ያጋሩ!! ምንተስኖት መኩሪያ ሰኔ 12/2015 ዓ.ም ሃዋሳ-ኢትዮጵያ

❤️ቤተሰብ + የቀድሞ #የመሪዎች #ህብረት #ቤተሰብ + ላለፉት 2ዓመታት ከህብረታችን ጀርባ በብዙ ለዚህ አገልግሎት ቀኛቸውን ሰተው እያገለገለሉ የነበሩ መሪዎች ናቸው ትህትና ፍፁም የተሰጠ ልብ ጠንካ
❤️ቤተሰብ + የቀድሞ #የመሪዎች #ህብረት #ቤተሰብ + ላለፉት 2ዓመታት ከህብረታችን ጀርባ በብዙ ለዚህ አገልግሎት ቀኛቸውን ሰተው እያገለገለሉ የነበሩ መሪዎች ናቸው ትህትና ፍፁም የተሰጠ ልብ ጠንካራ መንፈሳዊ ህይወት የተቀጣጠለ የፀሎት አቅም ብቻ ተወርቶ አያልቅ የኛ ድንቅ መሪዎች በዩኒየን ፊሎሽፕ ታሪክ ላይ አድምቃቹ ፅፍችኋል ከልባችን አትጠፋም ምህረት ይብዛላችሁ ፀጋ ይጨመርላቹ የአንደበታቹ ቃል የከበደ ይሁን ትውልድ ይቀበላቹ ድመቁልን የልብ ሰው ያርጋቹ ከደረቱ ያስጠጋቹ እንወዳችኋለን የኛ ምርጥ መሪዎች ❤️