UNION FELLOWSHIP©✝
Open in Telegram
#we deal about the strength and weakness of our fellowship #we advertise what programmes we have and had in the week. #we address you an information about such things whole over Ethiopia. #PRAYER IS THE ONLY MEANS OF RECEIVING SPIRITUAL POWER!!!!! @UACSFF
Show more553
Subscribers
+124 hours
+17 days
No data30 days
Posts Archive
Atelewetim
Track Title:- Atelewetim
Album Title:- ውሳኔዬ
Singer:- ቤቲ ወልዴ
https://t.me/temesiyumhamaro35020471
Hule Hayl
Track Title:- Hule Hayl
Album Title:- ውሳኔዬ
Singer:- ቤቲ ወልዴ
https://t.me/temesiyumhamaro35020471
Kelay
Track Title:- Kelay
Album Title:- ውሳኔዬ
Singer:- ቤቲ ወልዴ
https://t.me/temesiyumhamaro35020471
Teyilign
Track Title:- Teyilign
Album Title:- ውሳኔዬ
Singer:- ቤቲ ወልዴ
https://t.me/temesiyumhamaro35020471
Track Title:- Yibza
Album Title:- ውሳኔዬ
Singer:- ቤቲ ወልዴ
https://t.me/temesiyumhamaro35020471
Endet Ehon
Track Title:- Endet Ehon
Album Title:- ውሳኔዬ
Singer:- ቤቲ ወልዴ
https://t.me/temesiyumhamaro35020471
Track Title:- Mamelkew
Album Title:- ውሳኔዬ
Singer:- ቤቲ ወልዴ
https://t.me/temesiyumhamaro35020471
Track Title:- 2Endihu
Album Title:- ውሳኔዬ
Singer:- ቤቲ ወልዴ
https://t.me/temesiyumhamaro35020471
Track Title:- 1 Wusaneye
Album Title:- ውሳኔዬ
Singers :- ቤቲ ወልዴ
🌟join for full Album 👇👇👇
https://t.me/temesiyumhamaro35020471
🔥ሰላም ሰላም ቅዱሳን በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው🩸ማርኮናል-ኮንሰርት🩸—🌟ከEXODUS-SOUNDS🌟 ጋር ደረሰ።
🔥የፊታችን ቅዳሜ 📅ነሐሴ:- 06-2015
🔥ከሰዓትከ⏱10:00 ጀምሮ
🔥 በሀዋሳ ቤተ-ሳይዳ ቃል ህይወት ቤተ ክርስቲያን ቅጥር ግቢ ውስጥ።
🌟በዚህ የአምልኮ ድግስ ላይ ደግሞ የህብረቱን ✨ሶስተኛ ዓመት ✨ ክብረ በዓል በማስመልከት ጌታችንን እየሱስ ክርስቶስን በተለያዬ መሰናዶዎች ከፍ እናደርገዋለን።
🔥በተለያዩ የአገልግሎት ስፍራዎች ብሎም ዘርፎች እንደ ህብረት ብሎም እንደ ግለሰብ በአገልግሎቶቻችን የተባረካችሁ፣ የተጠቀማችሁ በጌታ ያገኘናችሁ ቅዱሳን በዚህ ፕሮግራም ላይ ጌታን አብራችሁን እንድታመልኩ ጋበዝናችሁ።
🔥🔥ነሐሴ:-06:2015 ⏱10:00 ላይ በቤተ-ሳይዳ ቃል-ህይወት እንገናኝ።
ይህንን ማስታወቂያ ደግሞ ለሌሎች በምትችሉት መንገድ አድርሱልን።
‼️ #ስልጡን #ተኩላ #Documentary🛑
🖐የጌታ ሰላም እና ፀጋ ይብዛላችሁ #ግብረሰዶማዊነት #ከመፅሐፍ ቅዱስ አንፆር ሲመዘን እና በዓለማችን በሎም በሀገራችን የታሰብ አደገኛ ድርጊቶች ሚስጥርዊ መረጃዎችን አጠናክሮ የቀረበ በዚህ ዘመን ቤተክርስቲያን ላለን አገልጋዮች ትልቅ የማንቂያ ደውል የሚሆን መልዕክት የያዘ documentary ነው እርሶም ይህን መልዕክት በመመልከት እራሶን ቤተሰቦን ወዳጅ ዘመዶን ብሎም ቤተክርስቲያንን ይጠብቁ ተገቢውንም እውነት እና እውቀት ይጨብጡ ይህ መልዕክት ለብዙሃኑ የአገራችን ማህረሰብ ተደራሽነት እንዲኖረው #share ማድረጋቹን እንዳትዘነጉ ስንል ይህን ድንቅ documentary ጋበዝናቹ👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/watch?v=IH5GF43Freo&t=40s
Repost from Christian Mindset
‼️ #ስልጡን #ተኩላ #Documentary🛑
🖐የጌታ ሰላም እና ፀጋ ይብዛላችሁ #ግብረሰዶማዊነት #ከመፅሐፍ ቅዱስ አንፆር ሲመዘን እና በዓለማችን በሎም በሀገራችን የታሰብ አደገኛ ድርጊቶች ሚስጥርዊ መረጃዎችን አጠናክሮ የቀረበ በዚህ ዘመን ቤተክርስቲያን ላለን አገልጋዮች ትልቅ የማንቂያ ደውል የሚሆን መልዕክት የያዘ documentary ነው እርሶም ይህን መልዕክት በመመልከት እራሶን ቤተሰቦን ወዳጅ ዘመዶን ብሎም ቤተክርስቲያንን ይጠብቁ ተገቢውንም እውነት እና እውቀት ይጨብጡ ይህ መልዕክት ለብዙሃኑ የአገራችን ማህረሰብ ተደራሽነት እንዲኖረው #share ማድረጋቹን እንዳትዘነጉ ስንል ይህን ድንቅ documentary ጋበዝናቹ👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/watch?v=IH5GF43Freo&t=40s
‼️ #ስልጡን #ተኩላ #Documentary🛑
🖐የጌታ ሰላም እና ፀጋ ይብዛላችሁ #ግብረሰዶማዊነት #ከመፅሐፍ ቅዱስ አንፆር ሲመዘን እና በዓለማችን በሎም በሀገራችን የታሰብ አደገኛ ድርጊቶች ሚስጥርዊ መረጃዎችን አጠናክሮ የቀረበ በዚህ ዘመን ቤተክርስቲያን ላለን አገልጋዮች ትልቅ የማንቂያ ደውል የሚሆን መልዕክት የያዘ documentary ነው እርሶም ይህን መልዕክት በመመልከት እራሶን ቤተሰቦን ወዳጅ ዘመዶን ብሎም ቤተክርስቲያንን ይጠብቁ ተገቢውንም እውነት እና እውቀት ይጨብጡ ይህ መልዕክት ለብዙሃኑ የአገራችን ማህረሰብ ተደራሽነት እንዲኖረው #share ማድረጋቹን እንዳትዘነጉ ስንል ይህን ድንቅ documentary ጋበዝናቹ👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Repost from Christian Mindset
😍ከውጭ ከምሰማው ድምፅ በላይ ከውስጤ ያለ የእግዚአብሔር የአምላኬ ድምፅ ህይወቴን ጣፍጭ ያደርገዋል 😍
Join us our official channel
👇👇👇 👇👇👇
✅CHRISTIAN MIND SET ETHIOPIA
@CHRISTIAN_MIND_SET
@CHRISTIAN_MIND_SET
@CHRISTIAN_MIND_SET
#አስቸኳይ_እርዳታ!
ከዚህ ቀደም በአሊቶ ሔዋኖ፣ EPS፣ ሉሲ (ሻሸመኔ) እና ጭሪ ባ'ሎ (ጭሬ) ት/ቤቶች ለዓመታት በመምህርነት ያገለገለ መምህር ድንገት በገጠመው የአዕምሮ ሕመም ምክንያት በጎዳና ላይ ይገኛል። በአሁኑ ግዜ ጤንነቱ ተመልሶ ጥሩ ሁኔታ ላይ ያለ ሲሆን ራሱን ካለበት ሁኔታ ለማውጣት ድጋፍን ያሻል። ወደሥራውም ለመመለስና ራሱን ለማሻሻል ብርቱ ፍላጎት አለው። ስለሆነም ከዚህ ቀደም በአሊቶ ሔዋኖ ት/ቤት ባስተማራችሁ መምህራንና በተማራችሁ ተማሪዎች የቤት ኪራይና ፍራሽ ተመቻችቶለት ከጎዳና ልናነሳው አስበናል። በመሆኑም ይህን መልካም ተግባር ለማድረግ የምትችሉ ሁላችሁም መልካም እጃችሁን ዘርግታችሁ እንድትረዱት ስል በአክብሮት እጠይቃችኋለሁ።
ቴዎፍሎስ ተረፈ
CBE 1000334946081
ቴዎፍሎስ ተረፈ
ስልክ 0909709433
Repost from Christian Mindset
🤔ኢየሱስ ላንተ/ለአንቺ ማን ነው?
🤴ወደ አንድ ጎሣ ንጉስ ሄጄ "ኢየሱስ ለአንተ ማን ነው?" ብዬ ጠየኩ እሱም መለሰልኝ "ኢየሱስ የነገስታት ንጉስ ነው!"።
👲ወደ ኤሌክትሪክ ሠሪ ጋር ሄጄ ተመሳሳይ ጥያቄ ጠየቁት እሱም "ኢየሱስ የዓለም ብርሃን ነው!" ብሎ መለሰልኝ።ወደ ቧንቧ ሰሪ ጋርም ሄድኩ "ኢየሱስ ማን ነው" ብዬ ጠየቁት
"የዘላለም ህይወት የሚያፈልቅ የውሃ ምንጭ ነው!"ብሎ መለሰልኝ።
👨⚕ወደ ዶክተር ጋር ሄጄ ተመሳሳይ ጥያቄ አቀረብኩ "ኢየሱስ ለአንተ ማን ነው?" እሱም መለሰልኝ "ህይወትን የሚሰጥ፣የሚያድን ፣የሚፈውስ ፣ህይወትን የሚወስድ እሱ ነው" አለኝ።
🧔♂ወደ ጫካም ወጣሁ እዛም አንድ አዳኝ አገኘሁ "ኢየሱስ ማን ነው?" ብዬ ጠየቁት እሱም መለሰ "ኢየሱስ የይሁዳ አንበሳ ነው!" ወደ አንዲት ሳይኮሎጂስትም ሄድኩ ተመሳሳይ ጥያቄ ጠየኳት እርሷም "የጥበብ ሁሉ ምንጭ እሱ ነው!" አለችኝ።
👷ወደ ግንበኛ ዘንድም ሄድኩ "ኢየሱስ ማን ነው?" ብዬ ጠየኩት እሱም መለሰ "ግንበኞች የናቁት ድንጋይ ግን የማዕዘን ራስ የሆነ እሱ ነው" አለኝ።
🙍ወደ አንዲት እንጀራ የሚጋጋሩ ባልቴት ጋር ሄድኩ ተመሳሳይ ጥያቄ ጠየኳቸው እሳቸውም መለሱልኝ "ኢየሱስ የህይወት እንጀራ ነው!"
👨🦳ወደ አንድ አባት ጋር ጠጋ አልኩ "የኔታ፣ኢየሱስ ማን ነው?" አልኳቸው "ልጄ፣እርሱ አልፋ እና ኦሜጋ ያለ እና የነበረ ሁሉን የሚገዛ ዘላለማዊ አምላክ ነው!" ብለው መለሱልኝ!
🤔አሁንም እጠይቃለው ኢየሱስ ለአንተ (ለአንቺ) ማን ነው?
Join us our official channel
👇👇👇 👇👇👇
✅CHRISTIAN MIND SET ETHIOPIA
@CHRISTIAN_MIND_SET
@CHRISTIAN_MIND_SET
@CHRISTIAN_MIND_SET
Repost from Cryptoworld
ማሳሰቢያ ለ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንሰ ተማሪዎች በሙሉ
ባለፈው በ"oreintation" ወቅት ወደ ዩኒቨርሲt መግቢያ በ 24/11/2015 ዓ /ም እንደሆነ መግለፃችን ይታወቃል :: ነገር ግን ባሁኑ ሰዓት ተማሪዎች ወደ ግቢ ቢገቡ ችግር የለውም ተብሎ ከሐዋሳ ዩኒቨርስቲ መልክት ስለተላለፈ ነገ ማለትም 23/11/2015 ከጧቱ 2:00 ጀምሮ ወደ ሐዋሳ ዩንቨርስቲ እንድትገቡ ይሁን!!
Repost from N/a
#አንድ_ሞዴስ_ለእህቴ_ቻለንጅ
#አንድ_ሞዴስ_ለእህቴ_ቻለንጅ
#And_Modes_Leehite_Challenge
#And_Modes_Leehite_Challenge
የብርሃኔ በጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ የተለያዩ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶችን ማለትም የተደፈሩ ሴቶችን አቅፎ በመያዝ የሚረዳ ድርጅት ነው። ይህ የበጎ አድራጎት ድርጅት የሴቶች የንፅህና መጠበቂያ ሞደስ እና የተለያዩ ሳሙናዎች አስፈልጎታል ስለዝህ 1 ሞደስ ለተቸገረች ለአንድት እህቶዎ እንድለግሱ በአክብሮት እንጠይቃለን ።
#ቻለንጁን_ይቀላቀሉ
#share
#share
Invite Our Telegram channel
https://t.me/alitogenerationcharity
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
" ተፈታኞች በአካልም ይሁን በስነልቦና እራሳችሁን ዝግጁ አድርጉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መርሃ ግብርን ይፋ አድርጓል።
በዚህም ፥ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሐምሌ 16 እና 17/2015 ዓ.ም ወደተመደቡበት ተቋም ይገባሉ።
ሐምሌ 18/2015 ዓ.ም ገልጻ ይሰጣቸዋል።
ከሐምሌ 19 እስከ 21/2015 ዓ.ም ፈተናቸውን ይወስዳሉ። ከሚቀጥለው ቀን ጀምሮ ተማሪዎች ወደመጡበት ይመለሳሉ።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ደግሞ ሐምሌ 22 እና 23/2015 ዓ.ም ወደተመደቡበት ተቋም ይገባሉ።
ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም ገለጻ ይሰጣቸዋል።
ከሐምሌ 25 እስከ 28/2015 ዓ.ም ፈተናቸውን ይወስዳሉ። ከሚቀጥለው ቀን ጀምሮ ተማሪዎች ወደመጡበት ይመለሳሉ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተናውን በሚውስዱበት ጊዜ የፈተናውን ህግና ስርዓት እንዲያከብሩ በጥብቅ አሳስቧል።
ተፈታኝ ተማሪዎች ለፈተናው ግልጋሎት ከሚሰጡ የፅህፈት መሳሪያዎች እርሳስ፣ ላጲስ፣ መቅረጫ እና ስክቢቶ ውጭ ወደ ፈተና ክፍል ይዞ መግባት ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑን እንዲያውቁት ብሏል።
ተማሪዎቹ ከቤታቸው ሲወጡ፦
- መታወቂያ ፣
- አድሚሽን ካርድ
- የት/ቤት ዩኒፎርም መያዛቸውን እንዳይረሱ ፤ ወላጆችም ይህንን እንዲያስታውሷቸው ጥሪ ቀርቧል።
ወደ መፈተኛ ተቋማት ቆሎ፣ ጭኮ፣ በሶ የመሳሰሉ ደረቅ ምግቦችን ይዞ መግባት የሚፈቀድ ሲሆን የቴክኖሎጂ ውጤቶች፣ አይፓድ፣ ላፕቶፕ የመሳሰሉ እንዲሁም ማንኛውም ጌጣጌጥ ይዞ መግባት ፈፅሞ የተከለከለ ነው።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ ተፈታኞች በአካልም ይሁን በስነልቦና እራሳቸውን ዝግጁ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
የ2015 ዓ.ም ብሔራዊ የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ለመውሰድ ከ869 ሺህ በላይ ተፈታኞች በኦንላይን መመዝገባቸውን ይፋ መደረጉ አይዘነጋም።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia @tikvahuniversity
