en
Feedback
የፍቅር ትረካ 📚📕📓

የፍቅር ትረካ 📚📕📓

Open in Telegram

ማንኛውም ሃሳቤ አስተያየት ከላችሁ መስጠት ትችላላችሁ @Dagiloveliy እንዲሁም ግጥም መላክ የምትፈልጉ የመሳሰሉት እንዲለቀቅላች የምትፈልጉትን ንገሩን እናስተናግደወታለን

Show more
737
Subscribers
+324 hours
+237 days
+8330 days
Posts Archive
ወደ ስራ ስሄድ አንድ የስልክ እንጨት ላይ የተለጠፈ ወረቀት አየሁኝ: ጽሁፉ እንዲህ ይላል "እዚህ መንገድ ላይ 50 ብር ጠፍቶብኛል: ያገኘ ሰው ካለ እባካችህን አድራሻዬ በሚቀጥለው መንገድ በቀኝ በኩል ስትታጠፉ ያለው አሮጌ ቤት ነው:: አይኔ እንደፈለግኩኝ አያይም: እድሜዬም ገፍቷል: ልጆችም የሉኝም" ይህንኑ ጽሁፍ ተከትዬ ወደ አሮጌው ቤት ስሄድ አንዲት ሴትዮ ደጃፍ ላይ ተቀምጠዋል: የእግር ኮቴየን ሰምተው "ማነው? ማን ልበል?" አሉኝ "እዚህ መንገድ ላይ 50 ብር አግኝቼ ነው: እሱን ልሰጥ ነው የመጣሁት" ብዬ መለስኩላቸው አሮጊቷ እንባ ቀደማቸው - "ልጄ! እስካሁን ድረስ ከ40 በላይ ሰዎች 50 ብር መንገድ ላይ ወድቆ አገኘን ብለውኝ መጥተዋል" ቀጠሉ እማማ - "እኔ ይህንን ጽሁፍ አልጻፍኩኝም: ጽሁፍ ለመጻፍም ሆነ ለማንበብም አይኔ እሺ አይለኝም" 50 ብሩን በእጃቸው አስጨበጥኳቸው ጽሁፉን ከስልክ እንጨቱ ላይ እንድቀደው ቢነግሩኝም አላደረግኩም: የመጣውን ሰው ሁሉ ይህንኑ ነበር የሚሉት ይህንን ጽሁፍ የጻፈውን ሰው እንዴት እንዳደነቅኩት : እኚህን ሴትዮ ለመርዳት የሄደበት ርቀት በጣም ነው ያደነቅኩት! ከሴትዮዋ ቤት ስወጣ አንዲት ወጣት ልጅ አስቆመቺኝ "ወንድሜ! እዚህ መንገድ ላይ 50 ብር አግኝቼ ነበር: የቤቱ አቅጣጫ በየት በኩል እንደሆነ ታውቃለህ እንዴ?" በልቤ እየሳቅኩኝ ቤቱን ጠቆምኳት😍 #ሰው_መሆኛ_መንገዱ_ብዙ_ነው ❤️🙌🏼 Zemelak Endrias

~~~~~~~~~~~~~~~~~~ #ይድረስልኝ_ላንቺ የኔ ውብ አበባ፤ የኔ አለም ንግስት፣ ወዘና የራቀሽ የፍቅር ሰገነት፣ ሽንቁር ቀን አድሎ፤ ሀዘን ከወረሰሽ ጎጆሽ ስላልሞላ፣ ባንቺ ቦታ ሆኜ፤ እኔ አፈ
~~~~~~~~~~~~~~~~~~ #ይድረስልኝ_ላንቺ የኔ ውብ አበባ፤ የኔ አለም ንግስት፣ ወዘና የራቀሽ የፍቅር ሰገነት፣ ሽንቁር ቀን አድሎ፤ ሀዘን ከወረሰሽ ጎጆሽ ስላልሞላ፣ ባንቺ ቦታ ሆኜ፤ እኔ አፈር ልምሰል እኔ አፈር ልብላ፡፡!! ✍ @abiye12 @getem @getem

እናት 🥰❤️
እናት 🥰❤️

🤣🤣🤣
🤣🤣🤣

🤣🤣🤣

😎😂😂
😎😂😂

🥰🥰🥰
🥰🥰🥰

😎😎😎
😎😎😎

😂😂😎😎
😂😂😎😎

🥺🥺🥺🥺
🥺🥺🥺🥺

😂😂😂
😂😂😂

100 እውነት ነው 😂😂😂
100 እውነት ነው 😂😂😂

ይህ 100% እውነት ነው 😂😂
ይህ 100% እውነት ነው 😂😂

😂😂😂
😂😂😂

ምን ማየት ፈልጎ ነው 😂😭
ምን ማየት ፈልጎ ነው 😂😭

😂😂😂
😂😂😂