en
Feedback
Halal Branding and Marketing PLC ®

Halal Branding and Marketing PLC ®

Open in Telegram

🟢 Our Services 🟢 ➜Brand Design ➜Logo Design ➜Flyer Design ➜Business Card ➜Banner Design ➜Broucher Design ➜Letterhead Design ➜Social Media Poster ⚪️For More Information⚪️ •Phone Number: 0978065466

Show more
320
Subscribers
No data24 hours
+17 days
-430 days
Posts Archive
ፍልስጤም የጀግኖች ሀገር🇸🇩
ፍልስጤም የጀግኖች ሀገር🇸🇩

Eid mubarek for all muslim brothers and sisters
Eid mubarek for all muslim brothers and sisters

Free Palestine 🇸🇩🇸🇩🇸🇩🇸🇩
Free Palestine 🇸🇩🇸🇩🇸🇩🇸🇩

ቱባ መስጂድ ዳካር ፣ ሴኔጋል በምዕራብ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው ይህ ውብ እና ግዙፍ መስጂድ 90% ሙስሊም በሚገኝባት ሴኔጋል ዋና ከተማ ዳካር ተገብቶ ለምዕመናን ክፍት የሆነው ባለፈው አመት ነበር መስ
ቱባ መስጂድ ዳካር ፣ ሴኔጋል በምዕራብ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው ይህ ውብ እና ግዙፍ መስጂድ 90% ሙስሊም በሚገኝባት ሴኔጋል ዋና ከተማ ዳካር ተገብቶ ለምዕመናን ክፍት የሆነው ባለፈው አመት ነበር መስጂዱ አምስት ሚናራት እና ሦስት ቁባዎች ያሉት ሲሆን የመሀከለኛው ሚናራት 87 ሜትር ርዝመት አለው 30,000 ምዕመናን የማስተናገድ አቅም ያለው ይህ ግዙፍ መስጂድ ያለምንም የውጭ ሀገራት ድጎማ በሴኔጋል ሙስሊሞች መዋጮ ብቻ የተገነባ ድንቅ መስጂድ ነው። $33 ሚሊዮን ዶላር ከህዝብ የተሰበሰበ $12 ሚሊዮን ዶላር ከሴኔጋል መንግስት በተበረከተ ገንዘብ የተሰራው ይህ ውብ መስጂድ ከምዕራብ አፍሪካ ሀገራት በግዝፈት እና በጥራት ቀዳሚ ሆኖ ለመመዝገብ ችሏል ። ©Bilal Zayed የቴሌግራም ቻናላችን ከስር በሊንኩ ይቀላቀሉ👇 https://t.me/joinchat/AAAAAFACld9qu1NhysxDHw

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ አላህን ፍሩ አላህን ፍሩ ኢተቂላህ ሙሉውን ካላነበቡ አይጀምሩት❗️❗️ አንድ ቀን ጂብሪል(ዐ.ሰ) ያለወትሮው ረሱል ሰዐወ ዘንድ ፊቱ ጠቁሮ መጣ። ረሱል(ሰ.ዐ.ወ) በዚህ ሁኔታ ሲያዩት ግዜ፦"አንት ጅብሪል ምነው ፊትህ እኮ ተቀየሯል?" አሉት። ጅብሪልም፦"አንተ ሙሀመድ አሁን የመጣሁበት ሰዐት አላህ(ሱ.ወ) የጀሀነም አቀጣጣዮችን እንዲያቀጣጥሏት ባዘዛቸው ሰዐት ነው። ጀሀነም እውነት መሆኗን ላወቀ፣እሳትም እውነት መሆኗን ላወቀ፣የቀብር ቅጣት እውነት መሆኑን ላወቀ፣የአላህ ቅጣት ትልቅ መሆኑን ላመነ ሰው ከሷ መትረፉን ሳያረጋግጥ መረጋጋት የለባትም" ብሎ መለሰላቸው። ረሱል (ሰ.ዐ.ወ)፦"አንተ ጅብሪል እስቲ ስለጀሀነም ንገረኝ" አሉት። ጅብሪልም(ዐ.ሰ)፦"አዎ አላህ ጀሀነምን 1ሺህ አመታት አቀጣጠላት ቀይ እስክትሆን ድረስ ከዚያም 1ሺህ አመታት አቀጣጠላት ነጭ እስክትሆን ድረስ ከዚያም 1ሺህ አመታት አቀጣጠላት ጥቁር እስክትሆን ድረስ.....አሁን /ጀሀነም ጥቁር ጨለማማ ናት።ነበልባሏ እና ፍሟ አይጠፋም። ያ በዕውነት ነብይ አድርጎ በላከህ አላህ እምላለሁ.... የመርፌ ቀዳዳ ያህል ጀሀነም ብትከፈት ዱንያ ላይ ያለ ነገር ሁሉ ከሙቀቷ ብዛት ይቃጠል ነበር። ያ በዕውነት ነብይ አድርጎ በላከህ አላህ እምላለሁ....ከጀሀነም ሰዎች ልብስ አንዷ በሰማይና በምድር መሀከል ብትንጠለጠል ከግማቱ የተነሳ ምድር ላይ ያለ ፍጥረት ሁሉ ይሞት ነበር። ያ በዕውነት ነቢይ አድርጎ በላከህ አላህ እምላለሁ....አላህ ቁርአን ላይ የጠቀሰው የጀሀነም ሰንሰለት አንዷ እንኳን በተራራ ላይ ብትቀመጥ ተራራው እስከ ሰባተኛው መሬት ድረስ ይቀልጣል። ያ በዕውነት በላከህ አላህ እምላለሁ....በምዕራብ አንድ ሰውዬ በጀሀነም ቢቀጣ ኖሮ በምስራቅ ያለው ሰው ከሙቀቷ ብዛት ይቃጠል ነበር። ሙቀቷ ጠንካራ ነው፣ጥልቀቷ እሩቅ/ስምጥ ነው፣ጌጧ ብረት ነው፣መጠጧም የፈላ ውሀ እና ምግል ሲሆን፣ልብሷም ከእሳት የተለካ ነው። 7 በሮች አሏት።ለያንዳንዱ በር የተለያዩ በሮችም አሏቸው ለሴቶችም ለወንዶችም" ብሎ መለሰላቸው። ረሱልም(ሰ.ዐ.ወ)፦"እኛ እንደምንጠቀመው አይነት በር ነው?" ብለው ...ሲጠይቁት ጅብሪልም(ዐ.ሰ)፦" አይ አይደለም ከላይ ወደ ታች የተደረደረ በር ነው።ከአንደኛው በር ወደ ሌላኛው በር ያለው ርቀት 70 አመት ያስኬዳል። እያንዳንዱ በር ከሌላኛው በር ግለቱ በ70 እጥፍ ይበልጣል።የአላህ ጠላቶች ወደጀሀነም ይነዳሉ። ልክ በሯ ላይ እንደደረሱ ዘባኒያ የተባሉ የጀሀነም ወታደሮች በሰንሰለት ይቀበሏቸዋል። ሰንሰለቱን በአፋቸው አስገብተው በመቀመጫዎቻቸው ያስወጡታል። ግራ እጁ ከአንገቱ ጋር ይጠፈራል ቀኝ እጁም ከልቡ ጋር ተጠፍሮ ይታሰራል። እያንዳንዱ ሰው ከሸይጧን ቁራኛው ጋር በሰንሰለት ይጠፈራል።ከዚያምሕ በፊቶቻቸው እየተጎተቱ መላዕክት ደግሞ ከብረት በሆነ መዶሻ ይመቷቸዋል።ከዚህ ጭንቀት ለመውጣት ሲሞክሩ ወደዛው ይመልሷቸዋል"ብሎ መለሰላቸው። ነቢያችንም(ሰ.ዐ.ወ)፦"በነዚህ በሮች የሚገቡት እነማን ናቸው?"ብለው ጠየቁት። ጅብሪልም(ዐ.ሰ)፦ "በታችኛው በር የሚገቡት 1፦ሙናፊቆች 2፦በዒሳ ዐሰ ማዕድ የካዱት 3፦"የፊርዐውን ቤተሰቦች...ሲሆኑ የ አንደኛው በሩ ስም ሀዊያ ይባለል። ሁለተኛው በር ስሙ ጀሂም ሲሆን በሱ የሚገቡት ሙሽሪኮች ናቸው። ሶስተኛው በር ሳብያኖች ነው የሚገቡበት ስሙም ሰቀር ይባላል። በአራተኛው በር ኢብሊስ እና ተከታዮቹ መጁሶችም ይገቡበታል ስሙም ለዟ ይባላል። አምስተኛው በር የሁዶች የሚገቡበት ሲሆን ስሙም ሁጠማ ይባላል። ስድስተኛው በር ስሙ ዐዚዝ ሲሆን የሚገቡበት ክርስቲያኖች ናቸው።"ብሎ ከዘረዘረላቸው በኋላ ሰባተኛውን ለመጥቀስ ፍርሀት ያዘው። ነቢያችንም(ሰ.ዐ.ወ)፦"ሰባተኛውን በር ለምን አትነግረኝም?" ብለው ሲጠይቁት ጂብሪልም(ዐ.ሰ)፦"በሱ በር የሚገቡት ካንተ ዑመት የሆኑ ትላልቅ ወንጀሎችን ሰርተው ሳይቶብቱ/ሳይፀፀቱ የሞቱ ናቸው" ብሎ ሲመልስላቸው ረሱል(ሰ.ዐ.ወ) እራሳቸውን ስተው ወደቁ። ከዚያም ጅብሪልም የረሱልን(ሰ.ዐ.ወ)ጭንቅላት ታፋው ላይ አሳረፈ።ልክ ሲነቁ ቀና አሉና፦"አንተ ጅብሪል ችግሬ በዛ ሀዘኔም በረታብኝ ከኔ ኡመት ጀሀነም ሚገባ አለ እንዴ?" ብለው ሲጠይቁት ጅብሪልም(ዐ.ሰ)፦" አዎን ካንተ ኡመት የትላልቅ ወንጀል ባለቤቶች ይገባሉ"ብሎ መለሰላቸው፣ የዐይናችን ማረፊያ ከእናት ከአባት በላይ ለኛ አዛኝ የሆኑትም ነቢይ ይሄን ሲሰሙ ተንሰቅስቀው ማልቀስ ጀመሩ።ጅብሪልም አብሯቸው አለቀሰ። 😭😭😭😭/ፊዳከ አቢ ውኡሚ ያ ረሱለላህ/😭😭😭😭 ረሱል(ሰ.ዐ.ወ) ይህኔ፦"ያጅብሪል አንተም ታለቅሳለክ?" አሉት ። ጅብሪልም(ዐ.ሰ)፦"እንዴት አላለቅስ የኔንስ መጨረሻ በምን አውቃለሁ? እብሊስ እኮ ከመላእክት በላይ አላህን ይገዛ ነበር አላቸው 😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭 ያ አሏህ ያ ረህማን ሙስሊሞች አድርገህ እንደፈጠርከን ሙስሊሞች አድርገህ ውሰደን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 ይህን ሀዲስ አንተ ጋር ወይም አንቺ ጋር እንዲቀር አታድርጉ ቢያንስ ለ 10 ሰው እንላከው ሼር በማድረግ ለወዳጅ ዘመድዎ ያዳርሱ በማይቋረጠው አጅር ተካፋይ ይሁኑ @niqabisto

#ምርኩዝ14 #የረመዳን_ቀለማት_2 ትኬቶች በሁሉም የዳሽን ባንክ ቅርንጫፎችና በአሞሌ መተግበሪያ መሸጥ ተጀምሯል። ጦርሃይሎች በሚገኘው ጎልፍ ክልብ መጋቢት 26 ከጠዋቱ 3 ሰአት ጀምሮ ይከናወናል።
#ምርኩዝ14 #የረመዳን_ቀለማት_2 ትኬቶች በሁሉም የዳሽን ባንክ ቅርንጫፎችና በአሞሌ መተግበሪያ መሸጥ ተጀምሯል። ጦርሃይሎች በሚገኘው ጎልፍ ክልብ መጋቢት 26 ከጠዋቱ 3 ሰአት ጀምሮ ይከናወናል።

ውድ የኢትዮሳት ቤተሰቦች!! በጉጉት ሲጠበቁ የነበሩት እና ለሙስሊሙ ማህበረሰብ የቀረቡት ✅ አፍሪካ ቲቪ1 ✅ አል-ሱናህ ቲቪ ✅ ዳዕዋ ቲቪ ✅ ሀሚልታን ቲቪ ✅ ሐሪማ ቲቪ ✅ ጄይሉ ቲቪ ✅ ሚንበር ቲ
ውድ የኢትዮሳት ቤተሰቦች!! በጉጉት ሲጠበቁ የነበሩት እና ለሙስሊሙ ማህበረሰብ የቀረቡት ✅ አፍሪካ ቲቪ1 ✅ አል-ሱናህ ቲቪ ✅ ዳዕዋ ቲቪ ✅ ሀሚልታን ቲቪ ✅ ሐሪማ ቲቪ ✅ ጄይሉ ቲቪ ✅ ሚንበር ቲቪ ✅ ኑር አል-ሁዳ ቲቪ ✅ የበረካ ልጆች ቲቪ ✅ ዛውያ ቲቪ ዝግጅታቸውን አጠናቅቀው በቅርቡ ኢትዮሳትን ይቀላቀላሉ! በትእግስት ስለጠበቃችሁን እናመሰግናለን!! ተጨማሪ መረጃዎችን በቅርቡ እናሳውቃእን!!

Muhammed ali
Muhammed ali

Minber TV #ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! ይከታተሉ፣ ለወዳጅዎ ያጋሩ! #ሚንበር_ቲቪን ለማግኘት NILESAT FREQUENCY:- 12521 POLARIZATION:- VERTICAL SYMBOL RATE:- 27500 FEC :- 7/8 https://telegram.me/minbertv

📖 ሒዳያ የንጽጽር መጽሀፍት በሒዳያ ኢስላማዊ ማዕከል አማካኝነት ንፅፅራዊ ይዘት ያላቸውን የአማርኛ መፅሀፍትና ጥናታዊ ወረቀቶች በሶፍትኮፒ ለአንባቢያን የምናደርስበት የኦንላይን ላይብርሪ ነው። https://telegram.me/Hidayaamharic

እኔ ረመዳን ከመድረሱ በፊት ይቅርታ ለመጠየቅ 1ኛ መሆን እፈልጋለሁ """""""""""""""""""""""""""""""""""""""""'""'" •ምናልባት የሆነ ቀን ላይ ከራሴ ጋር ወይም ከሰዉ ጋር ሁኜ ሆን ብዬ ወይም ሳላስበዉ ብዙ ነገር አርጌ ይሆናል እናም፦ -ይቅርታ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ያስቀየምኩአችሁ -ይቅርታ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ያማሁአችሁ -ይቅርታ በኔ ምክኒያት ትንሽም ብቶን ያናደድኩአችሁ በእርግጥ አላህ በሀሜት የተዘፈቀን ሰዉ የሚምረዉ የታማዉ አካል በይቅርታ ሲያልፈዉ እንደሆነ አዉቂያለሁ እና ይቅርታ (Awfu) ሳትሉኝ እንዳታለፉኝ =እኔ ለአላህ ብዬ ይቅር (Awfu) ብይለዉ ። *እንዲሁም መላኢካዎች በረመዳን ወር የተኮራረፉ ሰዎች ያሉበት ቤት ሲቀር ሁሉም ቤት ይገባሉ እስቲ ለማስታወስ ያክል እናንተስ ከማን ጋር ተቀያይማቹሀል (ተኮራርፈዋል) ? ከአባት ከእናት ከወንደም ከእህት ከዘመድ ከጎሮቤት ከጓዋደኛ…… ከአሁኑ ለአላህ ብላቹህ ይቅር (Awfu) ተባባሉ ይቅርታ ጥሪ ነዉና ነፍሳችንን ንፁህ እናድርገዉ ። * አሁን ያለንበትም ሁኔታ አሳዛኝ ነዉ ድንገተኛ ሞት እጅግ በዝቷል አላህ መጨረሻችንን ያሳምርልን 🤲 @ በአካል የምታቁኝ በስምም ብቻ ይሁን የምታቁኝ ሁላችሁም ይሄን ፅሁፍ ያነበባችሁ በሙሉ ለፈጣሪ (ለአላህ) ብላችሁ ይቅር (Awfu) እንድትሉኝ እጠይቃችሁአለሁ 🙏 ይቅርታ ይቅርታ ይቅርታ 😔😔😔😔🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏

ሼር ያድርጉ ወገንዎን ያንቁ! በመንገድ ላይ ሲጓዙ ህፃናት ይዘው ከቦታ ቦታ የሚዘዋወሩ ሰዎችን በአይነ ቁራኛ መከታተል አጠራጣሪ ነገር ከተመለከቱ አስቁሞ መጠየቅ ከአቅም በላይ ከሆነ በአካባቢው ለሚን
ሼር ያድርጉ ወገንዎን ያንቁ! በመንገድ ላይ ሲጓዙ ህፃናት ይዘው ከቦታ ቦታ የሚዘዋወሩ ሰዎችን በአይነ ቁራኛ መከታተል አጠራጣሪ ነገር ከተመለከቱ አስቁሞ መጠየቅ ከአቅም በላይ ከሆነ በአካባቢው ለሚንቀሳቀሱ ፖሊሶች ማሳወቅ። ልጅ ይዘን ከቦታ ቦታ ስንዘዋወር በመንገድ ላይ ሰዎች ቢጠይቁን ተገቢውን ምላሽ በተገቢው መንድ ከማስረጃ ጋር እንመልስ እንጂ አንበሳጭ ዞሮ ዞሮ ጥቅሙ ለራሳችን ነው። ነገሩ ከባድ ቢሆንም ከልጅ መጥፋት አይብስም እና እንተግብረው። ኸይር ፈላጊ ሼር ያድርጉ ወገንዎን ያንቁ! #challenge_ልጄን_ጠብቅልኝ_ልጅህን_እጠብቅልሃለሁ ➢ Ekram Graphics Design

~እህቴ ሆይ! በህይወትሽ ውስጥ ወሮ በላ ተኩላወች የሰውና የጅን ሰይጣኖች ሊወተውቱሽ ይመጣሉ‼️ በአካል ከመጡ በሂጃብሽ ተከናንበሽ አምልጫቸው!! በሚድያ ከመጡ መጃጃልን ትተሽ በ block መልሻቸው!! ሴት ልጅ በየ ሚድያው በቀላሉ ሰርች ተደርጋ የምትገኝ እርካሽ የሆነ ፖስት አይደለችምና‼️ https://telegram.me/only_islam1

(ቀድ አፍለሀ መን ተዘካ)❤️ የተጥራራ በእርግጥም ( ከቅጣት) ነፃ ወጣ 🙏 በትዕዛዝ የተሰራ:❤ address : GONDAR Price : 800 BERR PHONE :0955203529 Comment ; @
(ቀድ አፍለሀ መን ተዘካ)❤️ የተጥራራ በእርግጥም ( ከቅጣት) ነፃ ወጣ 🙏 በትዕዛዝ የተሰራ:❤ address : GONDAR Price : 800 BERR PHONE :0955203529 Comment ; @zidanu @Rizqislamiccalligraphy