486
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ለወላጆች በሙሉ
ነገ ማክሰኞ ጥር 10/ 2014 ዓ.ም መንገድ ሊዘጋጋ ስለሚችል ተማሪዎች ትምህርት ቤት የሚቆዩት እስከ 6:00 ሰአት ድረስ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን እንድትወስዱ እናሳስባለን።
መደበኛው ትምህርት ሐሙሰ ጥር 12/ 2014 ዓ.ም. የሚቀጥል መሆኑንም እንገልጻለን።
የት/ቤቱ አስተዳደር!
Check out "AACEB exam bank"
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.mgsolution.exam
