cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙር 🇪🇹

@Tewahdo27 የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮች 🌠በዝህ ቻናል የተለያዩ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙሮች የሚያገኙበት ቻናል ነው። መራግብራችን :-👇 ✅መዝሙሮች✅ የንስሐ መዝሙሮች✅ ያሬዳዊ ዜማ✅ የማርያም ውዳሴዎች✅ መፅሐፍ ሀይማኖት........ ወ.ዘ.ተ 🔵 YouTube 🔴ለሃሳብ እና አስታያየት @Tewahdo27

Show more
Advertising posts
3 529
Subscribers
-424 hours
-47 days
+2330 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
#ልመናዋ_ክብሯ ልመናዋ ክብሯ /የልጇ ቸርነት/(፪) ፍቅሯ በረከቷ /የእርሷ አማላጅነት/(፪) ይደርብን በእኛ በእውነት የነብፍሳችን ቋንቋ ማርያም ናት ተመርጣ ከአንስተ አለም ሚመስላት የሚያክላት የለም ወረደ እግዚአብሔር ከክብሩ ነችና ማርያም አገሩ       ስሟ በእግዚአብሔር ስም ስለሰለጠነ       ማርያም(፪)ያላት የለመናት ዳነ ማደሪያው ዙፋኑ ሆናለች በቀኙ በክብር ቆማለች ዘላለም እርሱም አደረባት የመዳን ምክንያት አደረጋት        ስሟ በእግዚአብሔር ስም ስለሰለጠነ        ማርያም(፪)ያላት የለመናት ዳነ አዝ======= ምስራቅን ምዕራብን አይቶ ሰሜንን ደቡብን አሻቶ ወደደ የእርሷን ደም ግባት እሳቱን ታቅፋ አየናት           ስሟ በእግዚአብሔር ስም ስለሰለጠነ           ማርያም(፪)ያላት የለመናት ዳነ አዝ======== ስምሽን እንድናወድስ ተሞልተን በቅዱስ መንፈስ ከእግዚአብሔር ተልከናልና. ለድንግል ገና አለን ምስጋና           ስሟ በእግዚአብሔር ስም ስለሰለጠነ           ማርያም(፪)ያላት የለመናት ዳነ   እስትንፋ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 ) የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇 @ortodox_27 @ortodox_27 ሀሳብ አስተያየት ካላቹ @Tewahdo27 ላይ ያግኙን
1814Loading...
02
Media files
1630Loading...
03
#እንኳን_አደረሳቹሁ_ባለማሕተቦች 🥀እግዚአብሔርን ማመስገን ለልብ የንጽሕና ምንጭ ይሆናል። ሕይወት ሁልጊዜም ተወዳጅ የምትሆነው በምስጋና ስንኖር ነው። ቅዱሳን ሰማዕታት ከእሳት ሲጣሉ፣ በሰይፍ ሲቀረደዱ እግዚአብሔርን ማመስገንን ግን ትተው አያውቁም ነበር። በመከራ ውስጥም ሆነው ያመሰግኑታል። በደስታቸው ጊዜም ያመሰግኑታል። በአጸደ ሥጋ እያሉም ያመሰግኑታል። በአጸደ ነፍስም ያመሰግኑታል። ምስጋና የሚገባው ምስጋና የባሕርይው የሆነ እግዚአብሔር ነውና። ስለሁሉ ነገር እግዚአብሔርን ማመስገንን አንዘንጋ። 🥀የቅዱሳን መላእክት ምግባቸው፣ ዕረፍታቸው ምስጋና ነው። በሀገራችንም ውሉደ ያሬድ ሊቃውንት እግዚአብሔርን ስቡሕ ውዱስ ቅዱስ እያሉ በፍቅር ያመሰግኑታል። የቅዱስ ያሬድ በረከቱ እረድኤቱ ፆሎት ልመናው ምልጃው አይለየን🤲 ቴሌግራም ቤተሰብ ሁኑ https://t.me/ortodox_27
1590Loading...
04
አዲስ ዝማሬ| ✞ ቅዱስ ያሬድ ✞ ኮከብ ሐዋርያ የኢትዮጵያ ፀሐይ[፪] ካህኑ ለዓለም ያሬድ ማኅሌታይ[፪]      አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► የሱራፊ አምሳያ መዝሙር ዘበድርሳን መዓርዒረ ዜማ የኢትዮጵያ ብርሀን አንደበተ ርቱዕ መናኝ ባሕታዊ ልዑለ ስብከት ነህ ወመልከ ሐምራዊ ኦ ያሬድ እናመስግንህ[፪] ለኛ የከተብከው ጣፍጦናል ቃልህ      አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► ዕራይ ምስጢር ነጻሬ ኅቡአት ቅኔን የተሞላህ አርከ ዘሊቃውንት የመላዕክት ምስጢር ጸዋትወ ዜማ ከአንድ አንተ በስተቀር  አላየን ያስማማ   ኦ ያሬድ እናወድስህ[፪] ባንተ የተቃኘን እኛ ልጆችህ      አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► በእጅህ ተከትቧል የዜማ ምልክት ከሰውም ይለያል የሰጠህ አንደበት ሆነሃታል ፋና ጌጥና መሰረት ታበራለች ዛሬ ባንተ መብራትነት       ኦ ያሬድ መምህራችን[፪] በጥዑመ ቃልህ ደጋግመህ ጎብኘን      አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► ዕራይ ምስጢር ነጻሬ ኅቡአት ቅኔን የተሞላህ አርከ ዘሊቃውንት የመላዕክት ምስጢር ጸዋትወ ዜማ ከአንድ አንተ በስተቀር  አላየን ያስማማ      ኦ ያሬድ ፈለገ ጥበብ[፪] ይዘርጉ እጆችህ ካንተ እንመገብ               መዝሙር| በዘማሪት| ሲስተር ሕይወት ተፈሪ ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE https://t.me/ortodox_27 https://t.me/ortodox_27 https://t.me/ortodox_27 ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
1802Loading...
05
Media files
2003Loading...
06
ግንቦት 10 " ኢየሱስ ናትናኤልን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ ስለ እርሱ። ተንኰል የሌለበት በእውነት የእስራኤል ሰው እነሆ አለ።ናትናኤልም። ከወዴት ታውቀኛለህ? አለው። ኢየሱስም መልሶ። ፊልጶስ ሳይጠራህ፥ ከበለስ በታች ሳለህ፥ አየሁህ አለው።ናትናኤልም መልሶ። መምህር ሆይ፥ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፤ አንተ የእስራኤል ንጉሥ ነህ አለው። "ዮሐ 1:48-49 ግንቦት 10 የሐዋርያው ናትናኤል  ወርሐዊ የመታሰቢያ  በዓሉ ነው። ከሐዋርያው በረከት አይለየን 💌💌💌💌💌💌💌💌 ።።።።።።።።።።።። ሂዱ ንገሩ አውሩ ለዓለም ተነስቷል በዚህ የለም መድኅኔዓለም 💌💌💌💌💌💌💌👎👎👎👎 ዝማሬውን ለሁሉ ያድርሱ የምስራች ነውና እናመሰግናለን https://youtu.be/JJ7NoZ_9DcU?si=GcE56tvf5r5vniIm ☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️ 💌💌💌💌💌💌💌💌💌 ዩቱዩብ ቻናሉን #Share በማድረግ ለሁሉም እናዳርስ! #Like በማድረግም ድጋፋችንን እናሳይ!  💌💌💌💌💌💌💌💌💌 ሰው ሆኖ ሰው አደረገኝ የትንሳኤ ስጦታችን https://youtu.be/JJ7NoZ_9DcU?si=GcE56tvf5r5vniIm ☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️ 💌💌💌💌💌💌💌💌 ዘማሪት ምርትነሽ ጥላሁን ዩቱዩብ ቻናል👉በላይክ👉 ሼር👉 ሰብስክራይብ👉ሱፐር ቻት 👉ሜምበር በመሆን ሚዲያችንን በቅንነትእናበረታታ  እናመሠግናለን 🙏🙏🙏🙏🙏
6273Loading...
07
#እናቴ_ሆይ "ደስ ብሰኝ ባንቺ ደስ እሰኛለሁ፤ ባዝንም ባንቺ እፅናናለሁ፤ መከራና ችግርም ቢያገኘኝ ወዳንቺ እጮሃለሁ።" (#አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋስጫ - በመጽሐፈ አርጋኖ)
2281Loading...
08
✞ እስትንፋሰ ክርስቶስ ✞ የደብረ አስጋጁ ተጋዳይ ነህ የእግዚአብሔር አገልጋይ እስትንፋሰ ክርስቶስ ሐዋርያ ጸልይ ለኢትዮጵያ [፪] ቅዱስ ሚካኤል አሳደገህ እየቀደመ ከፊት መራህ ብሉይና ሐዲስ ድርሳናቱን ሁሉን አውቀሃል መጻሕፍቱን      አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► አርባዉን መአልት አርባ ለሊት ተወስነሃል በጾም ጸሎት በብዙ ድካም በብዙ ጻማ ከመከራ አልፈህ ደረስክ ከራማ      አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► እንደ ኢያሱ ፀሐይ አቁመህ ከመነኮሳት ብልጫ አለህ የኢትዮጵያ ቅዱሱ ፍሬ እስትንፋሰ ሆይ ይላል ከንፈሬ      አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► ከባህር ገብተህ ዘጠኝ ዓመት ለኢትዮጵያ ጸለይክላት ቃል ኪዳን አለህ ለዘልዓለም ዛሬም ስለኛ ለምልጃ ቁም ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE https://t.me/yemezmur_gexem https://t.me/yemezmur_gexem https://t.me/yemezmur_gexem ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
2180Loading...
09
. [ #ነገረ_ምስለ_ፍቁር_ወልዳ ] "ነገረ ምስለ ፍቁር ወልዳ" ማለታችን ጌታችን እንዳቀፈች በሚታየው በእመቤታችን ስዕል ዙሪያ ያሉትን ምስጢራት የሚያብራራ ጽሕፈት ስለሆነ ነው! እንግዲህ ይህ content ከወጣ ጊዜ ጀምሮ ለመማሪያ እንዲሆነን ለ "5"ኛ ጊዜ ደግመን ፖስተነዋል! ይህም በእመቤታችን ምስለ ፍቁር ወልዳ ዙሪያ ያሉትን ምስጢራት ሁላችንም እንድንረዳው ስለሚየስችለን፣ ይህን ታሳቢ በማድረግ በማሳጠር በአጭር አማርኛ የተጻፈ እና ሌሎች ትርጓሜዎችም ያሉት መሆኑን አንባቢው ያስተውል!! በተጨማሪም ለአረዳድ ያመች ዘንድ በስዕሉ ላይ ቀስትን ከቀስት ለይቶ መመልከት ተገቢ ነው! #ሀ > አክሊለ ብርሃን፦ የቅድስና ምልክት ሲሆን ይህም በሁሉም የቅዱሳን አናት ላይ ተደርጎ የሚሳል እና ቅድስናቸውን፤ መንፈስ ቅዱስ ያደረባቸው ( ማህደረ መንፈስ ቅዱስ ) መሆናቸውን የሚያመለክት ነው! #ለ > የእመቤታችን ከውስጥ የምትለብሰው ቀይ ልብስ፦ አረጋዊ ስምዖን በነፍስሽ ሰይፍ ያልፋል እንዳላት ጌታን ከፀነሰች ጀምሮ ከእርሱ ጋርም የደረሰባትን ሀዘን፤ ጭንቁን፤ መከራዋን ሁሉ የሚያመለክት ሲሆን አንድም እሳተ መለኮትን በውስጧ የተሸከመች መሆኗን ያመለክታል!! #ሐ > በእመቤታችን በስተ ቀኝ ትከሻዋ ላይ ያለው ኮከብ፦ ጊዜ ፀኒስ ድንግል መሆኗን ያመለክታል! #መ > የጌታ ሁለቱ ጣቶች፦ ሁለቱን የጌታ ልደታት ማለትም፦ 1) ቅድመ ዓለም ከአብ ያለ እናት፤ 2) ድኅረ ዓለም ያለ አባት ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም መወለዱን ያመለክታል! #ሠ > እመቤታችን በእጇ የምትይዘው መሐረብ ወይም ሰበን፦ ለቶማስ የስጠችውን እና አባቶች በእጅ መስቀላቸው ላይ የሚይዙት የሰበኗ ምሳሌ ነው! #ረ > እመቤታችን ከላይ የምትለብሰው ሰማያዊ ልብስ፦ አንድም እንደ ሰማያዊያን በፍፁም ቅድስና የተገኘች እና አንድም ሰማይና ምድር የማይወስኑትን አምላክ በማህፀኗ የተሸከመች ዳግሚት ሰማይ መሆኗን ያመለክታል! #ሰ > የእመቤታችን ሁለቱ ጣት፦ በነፍስም በሥጋም በሁለት ወገን ድንግል (ድንግል በክልኤ) መሆኗን ያመለክታል! #ሸ > ከእመቤታችን ከእራስ ላይ ያለው ኮከብ፦ ቅድመ ፀኒስ ድንግል መሆኗን ሲያመለክት በተመሳሳይ ጌታ በተቀመጠበት በስተ ግራዋ አቅጣጫ ትከሻዋ ላይ ባማይታይ መልኩ ከውስጥ አንድ ኮከብ አለ፤ ይህም ድኅረ ፀኒስ ድንግል መሆኗን ያመለክታል! #ቀ > በእመቤታችን እራስ ላይ ያለው ዘውድ፦ አባቷ ዳዊት " የወርቅ ልብሷን ተጎናፅፋና ተሸፋፍና ንግስቲቱ በቀኝህ ትቆማለች " እንዳለ ጌታን በመውለዷ የሰማይም የምድርም ንግስት መሆኗን ያመለክታል! #በ > በእምቤታችን በልብሶቿ ላይ ያለው የወርቅ መጎናፀፊያ፦ ቀድሞ በብሉይ ታቦተ ፅዮን በወርቅ ትለበጥ እንደነበረ፤ እንዲሁ አማናዊት ታቦት እመቤታችን በንፅህና እና በቅድስና ያጌጠች የተለበጠች መሆኗን ያመለክታል! #ተ > በጌታ እጁ ላይ ያለው መፅሐፍ፦ ጌታ እየዞረ ያስተማረው የወንጌል ምሳሌ፤ አንድም ቸር እውነተኛ መምህርም እርሱ መሆኑን የሚያመለክት ነው!! [ የእመቤታችን ዘላለማዊ አማላጅነቷ በነፍስም በስጋም አይለየን አሜን ] Oô Màryâm Lâmmà Sëbèktânï [ ግንቦት - 6 - 2016 ] #ቆዩ_በሰናይ//
2486Loading...
10
Media files
2024Loading...
11
⛪️✍ #ጻድቅስ_ከመ_በቀልት ይፈሪ ወይበዝኀ ከመ ዘግባ ዘሊባኖስ ትኩላን #እሙንቱ_ውሰተ_ቤተ_እግዚአብሔር (መዝ/ዳዊት ፺፪ ፥፲፪)❤🙏❤ #እንኳን_አደረሳቹሁ_የእምየ_ተዋሕዶ_ልጆች ( ፰🕯) ለጻዲቁ አባ ኪሮስ🦋 ✍አባ ኪሮስ አባቱ #ንጉስ_ዮናስ_እናቱ_አንስራ ይባላሉ፡፡ ሀገሩ ሮም ነው፡፡ ወላጆቹ እግዚአብሔርን የሚፈሩ ደጋግ ቅዱሳን ነበሩና አቡነ ኪሮስ በታህሳስ 8 ወለዱ፡፡ አቡነ ኪሮስ የመጀመሪያ ስሙ #ዲላሶር ይባል ነበር፡፡ በኋላ አባቱ ከሞተ በኋላ ሀብቱን ከወንድሙ ተካፍሎ ለድሆች መጽውቶ ዓለምን ንቆ መንኖ ሄደ፡፡ ከአባ በቡነዳ ገዳም ገባ፡፡ በ17 ዓመቱ #ሥርዓተ ምነኩስናን ተማረ፡፡ በአባ በቡነዳ እጅ መነኮሰ፡፡ #ከዚህ_በኋላ በጾም በጸሎት ተወስኖ ኖረ፡፡ስለ ዓለም መከራ ለ40 ዘመን ተኝተው ሲጸልዩ እላያቸው ላይ ሳር በቅሎባቸው ሳለ #መላእክት_መጥተው ተነስ ቢሉት አዳም የፍጡር ቃል ሰምቶ ወድቀዋል ጌታዬ ድምጹን ያሰማኝ አላቸው በኋላ ኪሩቤል አንስቶ ወስዶ ገነት አሳይተውት #ጌታችንም ቃል ኪዳን ሰቷቸዋል። ⛪️ #አባ_ኪሮስ_አባቴ 🕯 በእግዚአብሔር ትዕዛዝ ወደ #ገዳም_ገብተህ በሀዘን ስሜት ውስጥ እንባህን አፍሰስህ እመቤቴ ጠራህ አትለይኝ ብለህ ሰባት መቶ ስግደትን ለእመ አምላክ ሰግደህ ምህረትን አገኘህ እንደ እንግዳ ሆነህ ወደ እግዚአብሔር ፀለይክ በሽተኛ ልታድን #መላእክትም_መጡ ካንተ ጋር ለመሆን እልፍ አዕላፋት እንዲሁም ጌታችን ለችግረኞች ተስፋ የሆነው አምላካችን ልክ እንደ አብርሀም እንደ #ፃድቁ_ሰው ሰው ስትቀበል በሰላም በፍቅር ነው የራስ ፀጉር እንደ በረዶ የነጣ የፂምህ ውበት ነጭ ሆኖ የወጣ አሟሟትህ ይገርማል ለሰማው የደንቃል #እግዚአብሔር ተቀበሎ ለሚካኤል ሰጣት በመቃብርህ ላይ መስቀሉን ተከሉት ነፍስህን ከአምላክ ጋር እንዲ አሳረጓት እርሷም በተሰጣት #ክብር_ደስ እያላት ❤️ወስብሐት #ለእግዚአብሔር 🦋 "ወር በገባ በ8 ፃድቁ አባታችን ቅዱስ አቡነ ኪሮስ ናቸው ። ካልታሰበ አደጋ ወቶ ከመቅረት ይሰውሩን በቃል ኪዳናቸው ያስምሩን🙏 መልካም ቀን ❤🙏ቤተሰብ በስላም ያውለን 🤲 🤲 🤲 #አሜን......... 🧡 ......... #አሜን ⊹ #አሜን🙏³⊹
2500Loading...
12
Media files
2440Loading...
13
እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፦ ፩ኛ. ትዕቢተኛ ዓይን፥ ፪ኛ. ሐሰተኛ ምላስ፥ ፫ኛ. ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥ ፬ኛ. ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥ ፭ኛ. ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥ ፮ኛ. በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር ፯ኛ. በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ። ምሳሌ 6÷16-19
3825Loading...
14
«ወደ እግዚአብሔር የምንጸልየው፥ መረጃ ወይም መመሪያ ልንሰጠው ሳይሆን፥ ወደ እርሱ እንድንቀርብና ከእርሱ ጋር ኅብረት ያለን እንድንሆን ነው።» ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
2620Loading...
15
የመስቀሉ ኃይል እንደ ምን ይደንቅ? በሰው ልጆች ዘንድ በመስቀሉ ኃይል የኾነው የተደረገው ለውጥ እንደ ምን ይረቅ? ከድቅድቅ ጨለማ ወደሚደነቅ ብርሃን አውጥቶናልና፤ ከሞት ወደ ዘለዓለም ሕይወት መልሶናልና፤ ከዘለዓለም ጥፋት ወደ ዘለዓለም ልማት አሸጋግሮናልና፡፡ በመስቀሉ ያልተደረገልን በጎ ነገርስ ምን አለ? ምክንያቱም በመስቀሉ ርትዕት ሃይማኖትን ዐወቅን፤ የእግዚአብሔር የጸጋውን ብዛት ተረዳን፡፡ በመስቀሉ ስለ እግዚአብሔር እውነት የኾነውን ዐወቅን፡፡ በመስቀሉ፥ ርቀን የነበርን እኛ ሕዋሳተ ክርስቶስ እስከ መኾን ደርሰን የቀረብን ኾንን፡፡ በመስቀሉ ከመንፈስ ቅዱስ ጸጋ ተካፋይ የመኾን መብት (ሥልጣን) አገኘን፡፡ በመስቀሉ የፍቅርን ኃያልነት ዐወቅን፡፡ በመስቀሉ ለሌሎች መሞትን ተማርን፡፡ በመስቀሉ ንቀት፣ ውርደት፣ መከራ ማለት ምን ማለት እንደ ኾነ ዐወቅን፡፡ ጊዜያዊ ያይደለ የዘለዓለም በረከት ምንጭ መኾኑን ተረዳን፤ የማይታየውን እንደሚታይ አድርገን ተቀበልን፡፡ በመስቀሉ የተሰቀለው ይሰበካል፤ በእግዚአብሔር ማመንን እውነትም ለዓለም ኹሉ ይነገራል፡፡ በመስቀሉ የተሰቀለው ክርስቶስ ይሰበካል፤ በትንሣኤ ማመንንና በላይ በሰማያት ያለችውንም ሕይወት መንግሥተ ሰማያትም በእውነት ያለ ሐሰት ያለ ጥርጥር ይሰበካል፡፡ ከመስቀሉ በላይ የከበረ፣ ለነፍስም ድኅነትን የሚሰጣት ምን አለ? መስቀል አጋንንት ድል የተነሡበት ነው፡፡ መስቀል የኃጢአት ድል መንሻ የጦር ዕቃ ነው፡፡ መስቀል ጌታችን እባቡን የመታበት ሰይፍ ነው፡፡ መስቀል የአብ ፈቃድ፣ የወልድ ክብር፣ የመንፈስ ቅዱስ ደስታ፣ የመላእክት ጌጥ፣ የቤተ ክርስቲያን አጥር፣ የቅዱስ ጳውሎስ ውዳሴ፣ የቅዱሳን ጋሻ፣ የዓለምም ብርሃን ነው፡፡ https://t.me/ortodox_27
2650Loading...
16
"ቅድስት ሥላሴ" ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ ገጼን አማትቤ ገጼን አማትቤ ልጀምር ውዳሴ በትምህርተ መስቀል በስመ ሥላሴ ይርቃል ከጎኔ ጠላት ዳቢሎስ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ከትቢያ ከአፈር አንስቶ የሰራኝ በአፉም እስትንፋስ ህይወትን ያደለኝ የሥላሴ ስራ ድንቅ ነው ጥበቡ ከአይምሮ በላይ ነው የእግዚአብሔር ሀሳቡ አዝ_ እክህደከ ሰይጣን ጠላቴን ክጃለው ለዚህም ምስክር ማርያም ናት ብያለው በቤተክርስትያን ቆሜ በመቅደሱ ለቅድስት ሥላሴ ዘመርኩ ለንጉሱ አዝ_ አልነበረም ዘመን እሱ ያል ነበረበት ዳግመኛም አይኖርም እርሱ ማይኖርበት የህይወቴ ጣእም ክብርና ሞገሴ የማይሾሙት ንጉስ ዘላለም ሥላሴ አዝ_ ኪሩቤል ሱራፌል ኃይላት ሊቃናት መናብርት ስልጣናት ቆመው በአንድ ነት ያላንዳች ዝምታ ይሉታል በክብር ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE      🔸 @Z_TEWODROS 🔸🔹🔸 @Z_TEWODROS      🔸 @Z_TEWODROS ✍️Comment @Channel_admin09
2962Loading...
17
ግንቦት 7 ቀን 💌💌💌💌 ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ 💌💌💌💌💌💌 በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከሐዋርያት ቀጥሎ የቅዱስ አትናቴዎስን ያህል ስለ ሃይማኖት የተዋጋ ቅዱስ ፈልጐ ማግኘት አይቻልም:: 💌💌💌💌💌💌 ቅዱስ አትናቴዎስ ማን ነው? የግንቦት ስንክሳር ስለ ቅዱሱ ምን ይነግረናል? ሊንኩን ሲጫኑ ሙሉ ታሪኩን ያደምጣሉ ሞት የሌለበት ህይወት https://youtu.be/G6igdhVO1D8?si=Gjiho_nXWo4UAQ0G ____☝️☝️☝️☝️☝️☝️ ......... 💌💌💌💌💌💌💌💌💌 ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ https://youtu.be/FGcPNFEXrvo?si=5fG8HnJlJrWcMeod ☝️☝️☝️☝️☝️☝️ 💌💌💌💌💌💌💌💌 የተለያዩ አስተማሪ መልዕክቶችን ለማግኘት፥ ዩቲዩብ ቻናላችንን ይቀላቀሉ @ortodox_27 Join
2460Loading...
18
Media files
6243Loading...
19
🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁 “⛪️✍ #ሳናቋርጥ_የሦስቱን_ምስጋና አንድነት እንናገራለን፥ #ፍጹም_አሸናፊ አንድ አምላክ #እግዚአብሔር_አብ_ወልድ_መንፈስ ቅዱስ ኾይ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ተብለኽ የምትመሰገነው #ምስጋናኽ_በሰማይ በምድር ምሉዕ ነው፡፡" (#ሃይማኖተ_አበው_ዘጎርጎርዮስ)❤ #እንኳን_አደረሳቹሁ_የእምየ_ተዋሕዶ_ልጆች ለአጋእዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ 🕯🦋 #ቅድስት_ሥላሴ ⛪️❤️ የሥላሴ ዙፋን #አሰቦት_ገዳም ፣ የመምሬ አድባር ነሽ ቤቱ ለአብርሐም ። ጌታ ቀራንዮ #አርብ_እለት ተሰቅሎ ከፈሰሰ ደሙ ፣ ቃል ኪዳን ቢረጨሽ ዑራኤል በስሙ ፤ ደብረ ወገግ #ታየ_ብርኅን ለአለሙ ። ቅዱሳን አባቶች የተሰወሩብሽ ፣ ፃድቃን #ሰማእታት_የተሰየፉብሽ ፣ ኪሩቤል ተነጥፈው የተጋረዱብሽ ፤ የመላዕክት ዜማ የያሬድ ውዳሴ ፣ ሠርክ የሚሰዋብሽ ስብሐት ለሥላሴ ፣ የደናግል አምባ #የመናኞች_ዋሻ ፣ ሀገረ እግዚአብሔር የክብሩ መንገሻ ፤ የአራዊቶች ድንኳን የበረሀ ገነት ፣ እነ አባ ሳሙኤል ያነፁሽ ሰገነት ። የብርሐን አንባ ምስራቅ ፀሐይ ፋና ፣ #የድንግል_ማርያም ልጅ ያረገሽ ገናና ፣ እሳት የከበበሽ ታቦር ደብረ ሲና ፣ የስላሴ ምድር ጥንታዊ መዲና ፤ አንቺ ነሽ #ኢትዮጵያ የፈጣሪ መና ። አርማሽ አስጊጦት በሦስቱ ቀለም ፣ አንድ አርጎሻል ቃሉ #እስከ_ዘላለም ። #ሥላሴ_ምሕረቱን ከእኔ ያላራቀ አምላኬ ይክበር ይመስገን። በእውነት የክርስቲያኖች አምላክ ታላቅ ነው። በእርሱ የሚደገፉ ልዑሉንም #መጠጊያ_የሚያደርጉ ታላቅና ዘላለማዊ ክብር ይጠብቃቸዋል። የእጁ ስራዎች የሆኑት ይጠፉ ዘንድ ፈቃዱ አይደለምና። እግዚአብሔር ምስጉን ነው። #የአብ_የወልድና_የመንፈስ ቅዱስም አንዲት መንግስት የተቀደሰች ናት።(ቅዱስ ኒፎን) አጋእዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ ናቸው የአብርሃሙ ሥላሴ ወቶ ከመቅረት ከክፉ ነገር ሁሉ ይሰውሩን🙏 ወስብሐት #ለእግዚአብሔር 🤲 🤲 🤲 #አሜን......... 🧡 ......... #አሜን ⊹ #አሜን🙏³ 🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁@ortodox_27
6814Loading...
20
Media files
2991Loading...
21
. ♥[ #ቅድስት_ሥላሴ ]♥ በሰባተኛይቱ ሰማይ ጽርሐ አረያም፣ በኪሩቤል ላይ ዙፋናቸው የተዘረጋ ነው! አይመረመሩም ድንቅ ነው፣ እንደተነገረ ከንፋስ ነፍስ፣ ከነፍስም መላእክት እንደሚረቁ፣ #ሥላሴ ከሰው ህሊና! ከመላእክትም ሃሳብ እጅጉን ይረቃሉ! ወደ እነርሱ መቅረብ የሚቻለው ማንም የለም! ሁሉን ፈጠሩ፣ አከናውነው አበጃጁት፣ በሰማይ እና በምድር ሁሉ ከእነሱ የተገኘ ነው! መሰወሪያቸው የእሳት መጋረጃ፣ ዙፋናቸውም የእሳት ነበልባል ነው! በላይ እና በታች ጠፈር እና መሠረት እነርሱ ናቸው! [አብ] የእራሱ ገጽ፣ የእራሱ አካል፣ የእራሱ መልክ አለው! [ወልድም] የእራሱ ገጽ፣ የእራሱ አካል፣ የእራሱ መልክ አለው፣ [መንፈስ ቅዱስም] የእራሱ ገጽ፣ የእራሱ አካል፣ የእራሱ መልክ አለው። ሶስት አካል፣ ሶስት ስም፣ ሶስት ግብር ሲኖራቸው፣ አንዲት ባህሪ፣ አንዲት ስልጣን፣ አንዲት አገዛዝ አላቸው! ለግዛታቸውም ወሰን እና ልክ ያለው አይደለም፣ ዓለም እና መላዋ በውስጧ ያለው ሁሉ ግዛታቸው ነው! ከእነርሱ ሊሰወር የሚቻለው ማንም የለም! በ "99"ኙ ነገደ መላእክትም የሚመሰገኑ ናቸው! እልፍና አእላፋትም ምስጋናቸውን ያበዛሉ! በምድርም ልባቸው ከቀና ከደቂቀ አዳም ምስጋና ይቀርብላቸዋል! ምስጋናቸውም የሚቋረጥበት ጊዜ እና ዘመን የለም! ዘመናትን አልፎ ይሻገራል እንጂ! ከፍ ብሎ በላይ በሰማይ የሚኖር ይህንን የመለኮት አኗኗር እንመረምር ዘንድ አይቻለንም፤ ከክብራቸው በጥቂት እናውቅ ዘንድ እነርሱ ገለፁልን እንጂ፤ ይህም የአንድነታቸው እና የሶስትነታቸው ነገር ነው! #አብ ልብ ነው፤ በአብ ልብነት ያስባሉ! #ወልድ ቃል ነው፤ በወልድ ቃልነት ያከናውናሉ! #መንፈስ_ቅዱስ እስትንፋስ ነው፤ በመንፈስ ቅዱስ እስትንፋስነትም ያፀናሉ!! ቅድስት ሥላሴ በበረከት አይለዩን! [ አሜን ] . #ይቆይ//
2790Loading...
22
Media files
2370Loading...
23
"ነገ ...7 ...🕯 አጋእዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ ናቸው የአብርሃሙ ሥላሴ ወቶ ከመቅረት ከክፉ ነገር ሁሉ ይሰውሩን🙏 @ortodox_27
7833Loading...
24
Media files
2871Loading...
25
🔴 #አዲስ_ዝማሬ "እመቤታችን ባንቺ ምልጃ" 👤 ዘማሪ ቀሲስ እስክንድር ወልደ ማርያም @ortodox_27
3022Loading...
26
🔴 #አዲስ_ዝማሬ "እመቤታችን ባንቺ ምልጃ" 👤 ዘማሪ ቀሲስ እስክንድር ወልደ ማርያም 📼 Quality 360p 💾 Size 22.7MB      ◇────────────◇       ♐️ @ortodox_27 ♐️       ♐️ @ortodox_27 ♐️
2953Loading...
27
🔴 #አዲስ_ዝማሬ "እመቤታችን ባንቺ ምልጃ" 👤 ዘማሪ ቀሲስ እስክንድር ወልደ ማርያም
10Loading...
28
🔴 #አዲስ_ዝማሬ "እመቤታችን ባንቺ ምልጃ" 👤 ዘማሪ ቀሲስ እስክንድር ወልደ ማርያም 📼 Quality 360p 💾 Size 22.7MB      ◇────────────◇       ♐️ @MahitotTube ♐️       ♐️ @MahitotTube ♐️
10Loading...
29
ግንቦት 6 ► ብዙዎቻችን የጌታችን ሥጋና ደም አንቀበልም:: ለምን ያከበርነውና የፈራነው አስመስለን ኃጢአትን ለመጥገብ ቦታን (አገጣሚን)ስለምንፈልግ። ► በተቃራኒው ደግሞ አንዳንዶቻችን መለኮት የተዋሐደውን የጌታ ሥጋና ደም እንደ ተርታ ነገር (ያለ ጥንቃቄ )ስንቀበል ይታያል ። ሁለቱም ግን ስሕተት ነው:: ► ፈርተን (ፍርሃቱ ጤነኛ ባይሆንም) ስለ ራቅን በፍርድ ቀን ማምለጥ አንችልም:: "ሥጋየን ያልበላ: ደሜንም ያልጠጣ የዘለዓለም ሕይወት የለውም" ይለናልና:: (ዮሐ. 6:52) ► በድፍረት ለምንቀበልም ሥጋው እሳት ሁኖ እንዳይበላን: ደሙም ባሕር ሆኖ እንዳያሰጥመን ልናከብረው ይገባናል:: "ሳይገባው ከጌታ ሥጋና ደም የተቀበለ የጌታ ሥጋ እዳ አለበት ይለናልና። (1ኛቆሮ፡11-27 ► ታዲያ የሚሻለው ለሁላችንም ንስሃ ገብቶ: በፍርሃት ሆኖ መቅረቡ ነው:: >> ► ቅድስት ቤተክርስቲያን በግንቦት 6 ከምታስባቸው ቅዱሳን መካከል አባ መቃርስ ካልዕ አንዱ ነው። ► አባ መቃርስ ወደ በርሃ እንደገባ ሥጋ ወደሙን ተቀብሎ ነበር። ቅዱሱ ይህንን እያሰበ ለ 60 አመታት ምራቁን ሳይተፋ ኑሯል:: ሊንኩን ተጭነው የዚህን ቅዱስ አባት ታሪክ ያድምጡ። https://youtu.be/oW_FXiMtWoc 💌💌💌💌💌💌💌💌 የተለያዩ አስተማሪ መልዕክቶችን ለማግኘት፥ ዩቲዩብ ቻናላችንን ይቀላቀሉ https://youtube.com/@Meklit-the-Tewahido?si=uyeAXGi-p5_Q0VE1
10Loading...
30
Media files
3370Loading...
31
✝በታላቅ ኃይል ተነሣ✝ Size:-12.4MB Length:-1:16:39     በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ http://t.me/ortodox_27 http://t.me/ortodox_27
3241Loading...
32
✝በታላቅ ኃይል ተነሣ✝ Size:-12.4MB Length:-1:16:39     በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ http://t.me/abagebrekidan http://t.me/abagebrekidan
10Loading...
33
https://youtu.be/S9_Nv1v_3WA?si=rQaH6UHqZ_LKGy4_
3142Loading...
34
ግንቦት ፭ የዝቋላው ኮከብ የአቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ሙሉ ታሪክ 👇👇👇👇👇👇 https://youtu.be/_2cepdOXfk8 🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸 የአባታችን የጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጸጋና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን! 🔸አምላከ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በምግባር በሃይማኖት ያጽናን መክሊት ዘተዋሕዶን ሼር እና ሰብስክራይብ ያድርጉ። @ortodox_27
2740Loading...
35
Media files
8244Loading...
36
⛪️✍ #ነቢይን_በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል:: #ጻድቅን_በጻድቅስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል:: ማንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ #ቀዝቃዛ_ውሃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት #እላቹሃለሁ_ዋጋው_አይጠፋበትም:: (ማቴ. ፲:፵፩)🙏❤🙏 #እንኳን_አደረሳቹሁ_የእምየ_ተዋሕዶ_ልጆች ገብረ መንፈስ ቅዱስ አባቴ (፭🕯) #ገብረ_መንፈስ_ቅዱስ #ገብረ_መንፈስ ቅዱስ ፃድቁ አባታችን ምድሪቷን የባረክ ተስፋ ኪዳናችን ምን ሆና ታዝናለች #ኢትዮጵያ_ናታችን ሰባቱን ሰማያት የፃፈ ብራና #ለአለም_ሁሉ የሆነ የበረከት መና ከጨለማ ያወጣን የብርኅን ፋና ቤዛ ኩሉን ሲሰብክ የሚኖር ለዘላለም ከአለት #የታነፀ_የምናኔ ቀለም የአምላክ እጁ ጥበብ ቤተ መድኃኔዓለም እስራኤል ስትወጣ #ከግብፅ_ምድረ በዳ ምነው በርስታችን ታየን እንደ ባዳ መቶ አመት ፀልየው ፀንተው በዙቋላ መቅደሱን #ገንብቶ_ቅዱስ ላሊበላ ከመላዕክት ጋራ ያሬድ ሲል ይቤላ መተማመን ጠፍቶ እኛ ስንባላ ቅጥራችን ወደቀ ፈራርሶ እንደ ሸክላ ምነው እንደ #አናብስቱ የእግሮን ትቢያ ልሼ በኖርኩ ከእርሶ ጋራ ስረክስ ተቀድሼ ማር ይበሉት አባ ቸር ነው ለፍጥረቱ ይታረቀን አምላክ እንሁን #እንደ_ጥንቱ ። " #አባታችን_አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሆይ!፡#ሀገራችንን_ከጥፋት፡ህዝባችንን ከስደት #ከሞት_ታደግልን። ➎ #አባቴ_በዕለተ ቀንህ ያላሰብነውን ደስታ ስጠን፡፡መልካም ቀን ቤተሰብ❤🙏 ወስብሐት #ለእግዚአብሔር 🤲 🤲 🤲 #አሜን......... 🧡 ......... #አሜን ⊹ #አሜን🙏³
10Loading...
37
የክርስቶስ ዳግም ትንሳኤ💥 እንኳን አደረሳችሁ ተራኪ: ዘላለም ኃይሉ ♡ ㅤ   ❍ㅤ    ⎙ㅤ   ⌲ ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ 💚✨@ortodox_27 ✨💚 💛✨@ortodox_27 ✨💛 ❤️✨@ortodox_27 ✨❤️
3070Loading...
38
ዳግም ትንሣኤ ዳግም ትንሣኤ የተባለበት ምክንያት፡- በኣከባበር፥ በሥርዓት የመጀመሪውን ትንሣኤ ስለሚመስል ነው፡፡ የትንሣኤ ዕለት የሚባለው ቃለ እግዚአብሔር ሳይለወጥ፤ በሙሉ በዚህ ቀን ይደገማል፡፡ ከዚህም ሌላ ሁለት መጠሪያ ስሞች አሉት፡፡ እነዚህም “ፈጸምነ አና አግብዖተ ግብር” ይባላሉ፡፡ “ፈጸምነ” የተባለበትም፤ የሰሙነ ትንሣኤን በዓል አክብረን ፈጸምን ማለት ነው፡፡ “አግብዖተ ግብር ” የተባለበትም፤ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ “አባ ወአቡየ ግብር ዘወሀብከኒ ፈጸምኩ... እኔ ልሠራው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር ላይ አከበርሁህ” ያለውን ከቅዳሴ በኋላ ሊቃውንት በዚህ ቀን ስለሚዘምሩት ነው፡፡ ዮሐንስ ፲፯፥፬ በተጨማሪም የሐዋርያው ቶማስ ምስክርነት የሚታሰብበት ነው፡፡ ዳግመኛ ከስምንት ቀን በኋላ ደቀ መዛሙርቱ በዝግ ቤት ሳሉ፥ ቶማስም ከእነርሱ ጋር ሳለ ደጁም ተዘግቶ ሳለ፥ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መጥቶ በመካከላቸው ቁሞ እንዴት ሰነበታችሁ! አስታረቅኋችሁ” አላቸው፡፡ ሁለት ሰዓት አሳልፎ ስለመጣ “እምድኅረ ሰሙን” አለ እንጅ፥ በስምንተኛ ቀን ሲል ነው፡፡ በመጀመሪያው መገለጡ ያልተገኘው ሐዋርያው ቶማስ ትንሣኤውን አላመነም ነበርና፤ “ጣትህን ወደዚህ አምጣ እጆቼንም እይ፤ እመን እንጅ ተጠራጣሪ አትሁን” አለው፡፡ ቶማስም መለሰ “ጌታዬ አምላኬ ሆይ ” አለ፡፡ መዳሰሱን ሲያይ “ጌታዬ”፤ ማቃጠሉን ሲያይ “አምላኬ” አለ፡፡ ገቦ መለኮቱን የዳሰሰች እጁ ሕያዊት ሁና፤ ( በሕይወት ትኖራለች ) በሕንድ አገር ከታቦት ጋር በመንበሩ ላይ ያስቀምጧታል፡፡ በዓመት በዓመት በእመቤታችን በዓል በአሰተርእዮ ሊያጥኑ ሲገቡ፥ የሚሾመውን ወጥታ ቀኝ እጁን ትይዘዋለች፤ ዓመት አገልግሎ ያረፋል፤ እንዲሁ በዓመቱ የሚሾመውን ተራምዳ ትይዘዋለች፤ እንዲህ እያለች ትኖራለች፡፡ ይህም የሚያስተምረን የጌታን ተአምራት፤ የሐዋርያውን ሥልጣንና ብቃት ነው፡፡ጌታም ቶማስ ሆይ ! ብታየኝ አመንክን ? ሳያዩኝ የሚያምኑብኝ ብፁዓን ናቸው አለው፡፡ ዮሐ ፳፩፥፳፬ -፳፱ ለብርሃነ ትንሣኤው ያደረሰን አምላካችን፥ እስከ ፍጻሜ ሕይወታችን በሃይማኖት የቀናን፤ በምግባር የጸናን ያድርገን! አሜን፡፡ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE 🔸 @ortodox_27 🔸🔹🔸 @ortodox_27 🔸 @ortodox_27 ✍️Comment @Tewahdo27
3033Loading...
39
#ዳግም_ትንሳኤ በዚህ ዕለት ክርስቶስ ለሦስተኛ ጊዜ ለደቀመዛሙርቱ ተገልጦ ሰላምን መስበኩ እና ሥልጣንን መስጠቱ ይሰበካል፡፡ ጌታ ሆይ ሞትህ ሞታችን ትንሳኤህ ትንሳኤያችን ነው። #እንኳን_ አደረሳችሁ!🙏❤️ #OrthodoxTewahdo #ኦርቶዶክስ #profile #timline #post #story On Telegram👇          • t.me/ortodox_27          • t.me/ortodox_27 Share 🙏 https://t.me/Orthodox_Tewahedo23
3362Loading...
40
ወር በገባ በ...3....🕯 ቅድስት እናታችን በዓታ ማርያም ናት። ወቶ ከመቅረት ካልታሰበ አደጋ ከክፉ ነገር ሁሉ ትሰውረን ።🙏❤
3240Loading...
#ልመናዋ_ክብሯ ልመናዋ ክብሯ /የልጇ ቸርነት/(፪) ፍቅሯ በረከቷ /የእርሷ አማላጅነት/(፪) ይደርብን በእኛ በእውነት የነብፍሳችን ቋንቋ ማርያም ናት ተመርጣ ከአንስተ አለም ሚመስላት የሚያክላት የለም ወረደ እግዚአብሔር ከክብሩ ነችና ማርያም አገሩ       ስሟ በእግዚአብሔር ስም ስለሰለጠነ       ማርያም(፪)ያላት የለመናት ዳነ ማደሪያው ዙፋኑ ሆናለች በቀኙ በክብር ቆማለች ዘላለም እርሱም አደረባት የመዳን ምክንያት አደረጋት        ስሟ በእግዚአብሔር ስም ስለሰለጠነ        ማርያም(፪)ያላት የለመናት ዳነ አዝ======= ምስራቅን ምዕራብን አይቶ ሰሜንን ደቡብን አሻቶ ወደደ የእርሷን ደም ግባት እሳቱን ታቅፋ አየናት           ስሟ በእግዚአብሔር ስም ስለሰለጠነ           ማርያም(፪)ያላት የለመናት ዳነ አዝ======== ስምሽን እንድናወድስ ተሞልተን በቅዱስ መንፈስ ከእግዚአብሔር ተልከናልና. ለድንግል ገና አለን ምስጋና           ስሟ በእግዚአብሔር ስም ስለሰለጠነ           ማርያም(፪)ያላት የለመናት ዳነ   እስትንፋ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 ) የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇 @ortodox_27 @ortodox_27 ሀሳብ አስተያየት ካላቹ @Tewahdo27 ላይ ያግኙን
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
#እንኳን_አደረሳቹሁ_ባለማሕተቦች 🥀እግዚአብሔርን ማመስገን ለልብ የንጽሕና ምንጭ ይሆናል። ሕይወት ሁልጊዜም ተወዳጅ የምትሆነው በምስጋና ስንኖር ነው። ቅዱሳን ሰማዕታት ከእሳት ሲጣሉ፣ በሰይፍ ሲቀረደዱ እግዚአብሔርን ማመስገንን ግን ትተው አያውቁም ነበር። በመከራ ውስጥም ሆነው ያመሰግኑታል። በደስታቸው ጊዜም ያመሰግኑታል። በአጸደ ሥጋ እያሉም ያመሰግኑታል። በአጸደ ነፍስም ያመሰግኑታል። ምስጋና የሚገባው ምስጋና የባሕርይው የሆነ እግዚአብሔር ነውና። ስለሁሉ ነገር እግዚአብሔርን ማመስገንን አንዘንጋ። 🥀የቅዱሳን መላእክት ምግባቸው፣ ዕረፍታቸው ምስጋና ነው። በሀገራችንም ውሉደ ያሬድ ሊቃውንት እግዚአብሔርን ስቡሕ ውዱስ ቅዱስ እያሉ በፍቅር ያመሰግኑታል። የቅዱስ ያሬድ በረከቱ እረድኤቱ ፆሎት ልመናው ምልጃው አይለየን🤲 ቴሌግራም ቤተሰብ ሁኑ https://t.me/ortodox_27
Show all...
አዲስ ዝማሬ| ✞ ቅዱስ ያሬድ ✞ ኮከብ ሐዋርያ የኢትዮጵያ ፀሐይ[፪] ካህኑ ለዓለም ያሬድ ማኅሌታይ[፪]      አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► የሱራፊ አምሳያ መዝሙር ዘበድርሳን መዓርዒረ ዜማ የኢትዮጵያ ብርሀን አንደበተ ርቱዕ መናኝ ባሕታዊ ልዑለ ስብከት ነህ ወመልከ ሐምራዊ
ኦ ያሬድ እናመስግንህ[፪] ለኛ የከተብከው ጣፍጦናል ቃልህ
     አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► ዕራይ ምስጢር ነጻሬ ኅቡአት ቅኔን የተሞላህ አርከ ዘሊቃውንት የመላዕክት ምስጢር ጸዋትወ ዜማ ከአንድ አንተ በስተቀር  አላየን ያስማማ
  ኦ ያሬድ እናወድስህ[፪] ባንተ የተቃኘን እኛ ልጆችህ
     አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► በእጅህ ተከትቧል የዜማ ምልክት ከሰውም ይለያል የሰጠህ አንደበት ሆነሃታል ፋና ጌጥና መሰረት ታበራለች ዛሬ ባንተ መብራትነት
      ኦ ያሬድ መምህራችን[፪] በጥዑመ ቃልህ ደጋግመህ ጎብኘን
     አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► ዕራይ ምስጢር ነጻሬ ኅቡአት ቅኔን የተሞላህ አርከ ዘሊቃውንት የመላዕክት ምስጢር ጸዋትወ ዜማ ከአንድ አንተ በስተቀር  አላየን ያስማማ
     ኦ ያሬድ ፈለገ ጥበብ[፪] ይዘርጉ እጆችህ ካንተ እንመገብ
              መዝሙር| በዘማሪት| ሲስተር ሕይወት ተፈሪ ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE https://t.me/ortodox_27 https://t.me/ortodox_27 https://t.me/ortodox_27 ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
Show all...
🧡 ሼር 🧡
Photo unavailableShow in Telegram
ግንቦት 10 " ኢየሱስ ናትናኤልን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ ስለ እርሱ። ተንኰል የሌለበት በእውነት የእስራኤል ሰው እነሆ አለ።ናትናኤልም። ከወዴት ታውቀኛለህ? አለው። ኢየሱስም መልሶ። ፊልጶስ ሳይጠራህ፥ ከበለስ በታች ሳለህ፥ አየሁህ አለው።ናትናኤልም መልሶ። መምህር ሆይ፥ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፤ አንተ የእስራኤል ንጉሥ ነህ አለው። "ዮሐ 1:48-49 ግንቦት 10 የሐዋርያው ናትናኤል  ወርሐዊ የመታሰቢያ  በዓሉ ነው። ከሐዋርያው በረከት አይለየን 💌💌💌💌💌💌💌💌 ።።።።።።።።።።።። ሂዱ ንገሩ አውሩ ለዓለም ተነስቷል በዚህ የለም መድኅኔዓለም 💌💌💌💌💌💌💌👎👎👎👎 ዝማሬውን ለሁሉ ያድርሱ የምስራች ነውና እናመሰግናለን https://youtu.be/JJ7NoZ_9DcU?si=GcE56tvf5r5vniIm ☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️ 💌💌💌💌💌💌💌💌💌 ዩቱዩብ ቻናሉን #Share በማድረግ ለሁሉም እናዳርስ! #Like በማድረግም ድጋፋችንን እናሳይ!  💌💌💌💌💌💌💌💌💌 ሰው ሆኖ ሰው አደረገኝ የትንሳኤ ስጦታችን https://youtu.be/JJ7NoZ_9DcU?si=GcE56tvf5r5vniIm ☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️ 💌💌💌💌💌💌💌💌 ዘማሪት ምርትነሽ ጥላሁን ዩቱዩብ ቻናል👉በላይክ👉 ሼር👉 ሰብስክራይብ👉ሱፐር ቻት 👉ሜምበር በመሆን ሚዲያችንን በቅንነትእናበረታታ  እናመሠግናለን 🙏🙏🙏🙏🙏
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
#እናቴ_ሆይ "ደስ ብሰኝ ባንቺ ደስ እሰኛለሁ፤ ባዝንም ባንቺ እፅናናለሁ፤ መከራና ችግርም ቢያገኘኝ ወዳንቺ እጮሃለሁ።" (#አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋስጫ - በመጽሐፈ አርጋኖ)
Show all...
✞ እስትንፋሰ ክርስቶስ ✞ የደብረ አስጋጁ ተጋዳይ ነህ የእግዚአብሔር አገልጋይ እስትንፋሰ ክርስቶስ ሐዋርያ ጸልይ ለኢትዮጵያ [፪] ቅዱስ ሚካኤል አሳደገህ እየቀደመ ከፊት መራህ ብሉይና ሐዲስ ድርሳናቱን ሁሉን አውቀሃል መጻሕፍቱን      አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► አርባዉን መአልት አርባ ለሊት ተወስነሃል በጾም ጸሎት በብዙ ድካም በብዙ ጻማ ከመከራ አልፈህ ደረስክ ከራማ      አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► እንደ ኢያሱ ፀሐይ አቁመህ ከመነኮሳት ብልጫ አለህ የኢትዮጵያ ቅዱሱ ፍሬ እስትንፋሰ ሆይ ይላል ከንፈሬ      አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► ከባህር ገብተህ ዘጠኝ ዓመት ለኢትዮጵያ ጸለይክላት ቃል ኪዳን አለህ ለዘልዓለም ዛሬም ስለኛ ለምልጃ ቁም ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE https://t.me/yemezmur_gexem https://t.me/yemezmur_gexem https://t.me/yemezmur_gexem ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
Show all...
🧡 ሼር 🧡
. [ #ነገረ_ምስለ_ፍቁር_ወልዳ ] "ነገረ ምስለ ፍቁር ወልዳ" ማለታችን ጌታችን እንዳቀፈች በሚታየው በእመቤታችን ስዕል ዙሪያ ያሉትን ምስጢራት የሚያብራራ ጽሕፈት ስለሆነ ነው! እንግዲህ ይህ content ከወጣ ጊዜ ጀምሮ ለመማሪያ እንዲሆነን ለ "5"ኛ ጊዜ ደግመን ፖስተነዋል! ይህም በእመቤታችን ምስለ ፍቁር ወልዳ ዙሪያ ያሉትን ምስጢራት ሁላችንም እንድንረዳው ስለሚየስችለን፣ ይህን ታሳቢ በማድረግ በማሳጠር በአጭር አማርኛ የተጻፈ እና ሌሎች ትርጓሜዎችም ያሉት መሆኑን አንባቢው ያስተውል!! በተጨማሪም ለአረዳድ ያመች ዘንድ በስዕሉ ላይ ቀስትን ከቀስት ለይቶ መመልከት ተገቢ ነው! #ሀ > አክሊለ ብርሃን፦ የቅድስና ምልክት ሲሆን ይህም በሁሉም የቅዱሳን አናት ላይ ተደርጎ የሚሳል እና ቅድስናቸውን፤ መንፈስ ቅዱስ ያደረባቸው ( ማህደረ መንፈስ ቅዱስ ) መሆናቸውን የሚያመለክት ነው! #ለ > የእመቤታችን ከውስጥ የምትለብሰው ቀይ ልብስ፦ አረጋዊ ስምዖን በነፍስሽ ሰይፍ ያልፋል እንዳላት ጌታን ከፀነሰች ጀምሮ ከእርሱ ጋርም የደረሰባትን ሀዘን፤ ጭንቁን፤ መከራዋን ሁሉ የሚያመለክት ሲሆን አንድም እሳተ መለኮትን በውስጧ የተሸከመች መሆኗን ያመለክታል!! #ሐ > በእመቤታችን በስተ ቀኝ ትከሻዋ ላይ ያለው ኮከብ፦ ጊዜ ፀኒስ ድንግል መሆኗን ያመለክታል! #መ > የጌታ ሁለቱ ጣቶች፦ ሁለቱን የጌታ ልደታት ማለትም፦ 1) ቅድመ ዓለም ከአብ ያለ እናት፤ 2) ድኅረ ዓለም ያለ አባት ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም መወለዱን ያመለክታል! #ሠ > እመቤታችን በእጇ የምትይዘው መሐረብ ወይም ሰበን፦ ለቶማስ የስጠችውን እና አባቶች በእጅ መስቀላቸው ላይ የሚይዙት የሰበኗ ምሳሌ ነው! #ረ > እመቤታችን ከላይ የምትለብሰው ሰማያዊ ልብስ፦ አንድም እንደ ሰማያዊያን በፍፁም ቅድስና የተገኘች እና አንድም ሰማይና ምድር የማይወስኑትን አምላክ በማህፀኗ የተሸከመች ዳግሚት ሰማይ መሆኗን ያመለክታል! #ሰ > የእመቤታችን ሁለቱ ጣት፦ በነፍስም በሥጋም በሁለት ወገን ድንግል (ድንግል በክልኤ) መሆኗን ያመለክታል! #ሸ > ከእመቤታችን ከእራስ ላይ ያለው ኮከብ፦ ቅድመ ፀኒስ ድንግል መሆኗን ሲያመለክት በተመሳሳይ ጌታ በተቀመጠበት በስተ ግራዋ አቅጣጫ ትከሻዋ ላይ ባማይታይ መልኩ ከውስጥ አንድ ኮከብ አለ፤ ይህም ድኅረ ፀኒስ ድንግል መሆኗን ያመለክታል! #ቀ > በእመቤታችን እራስ ላይ ያለው ዘውድ፦ አባቷ ዳዊት " የወርቅ ልብሷን ተጎናፅፋና ተሸፋፍና ንግስቲቱ በቀኝህ ትቆማለች " እንዳለ ጌታን በመውለዷ የሰማይም የምድርም ንግስት መሆኗን ያመለክታል! #በ > በእምቤታችን በልብሶቿ ላይ ያለው የወርቅ መጎናፀፊያ፦ ቀድሞ በብሉይ ታቦተ ፅዮን በወርቅ ትለበጥ እንደነበረ፤ እንዲሁ አማናዊት ታቦት እመቤታችን በንፅህና እና በቅድስና ያጌጠች የተለበጠች መሆኗን ያመለክታል! #ተ > በጌታ እጁ ላይ ያለው መፅሐፍ፦ ጌታ እየዞረ ያስተማረው የወንጌል ምሳሌ፤ አንድም ቸር እውነተኛ መምህርም እርሱ መሆኑን የሚያመለክት ነው!! [ የእመቤታችን ዘላለማዊ አማላጅነቷ በነፍስም በስጋም አይለየን አሜን ] Oô Màryâm Lâmmà Sëbèktânï [ ግንቦት - 6 - 2016 ] #ቆዩ_በሰናይ//
Show all...