en
Feedback
Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel

Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel

Open in Telegram

" ምላሴ ጽድቅህን ሁልጊዜም ምስጋናህን ይናገራል።" (መዝሙረ ዳዊት 35:28) ይሄ የዘማሪት ኢየሩሳሌም ነጊያ telegram channel ነው። በዚህ ቻናል ፣ ነባርና አዳዲስ፣ እንዲሁም አልበም ላይ ያልተካተቱ ዝማሬዎቼን፣ ጽሑፎቼን ያገኛሉ። በተጨማሪም ከታች ባለው ሊንክ አዳዲስ ቪዲዮዎ ያገኛሉ https://www.youtube.com/channel/UCfDm9KT5NCiY9X_scwSqP_A

Show more
2 033
Subscribers
No data24 hours
-37 days
+5030 days
Posts Archive

በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ጽና፥ አይዞህ፤ አትፍራ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን? ኢያ 1:9

ወደ ደቀ መዛሙርቱም መጣ፤ ተኝተውም አገኛቸውና ጴጥሮስን፡— እንዲሁም ከእኔ ጋር አንዲት ሰዓት እንኳ ልትተጉ አልቻላችሁምን? ማቴ 26:40 እግዚአብሔር በፀሎት ትጋት ያንቃን

የምስራች የሚናገር፥ ሰላምንም የሚያወራ፥ የመልካምንም ወሬ የምስራች የሚናገር፥ መድኃኒትንም የሚያወራ፥ ጽዮንንም፡— አምላክሽ ነግሦአል የሚል ሰው እግሩ በተራሮች ላይ እጅግ ያማረ ነው። ኢሳ 52:7

በመጨረሻ ጩኸቴን የጮህልኝን ቪዲዬ አገኘው እንዲህ አይነት ቁምነገር የሚያውሩልንን እባካቹ ስብስክራይብ ሼርበማድረግ አበረታቱ እኔ ይህንን ልጅ ከዚህ በፊት አላውቀውም ግን ይዘት ውሁ ስላነሳ ለእናንተ አጋራው:: ተባረኩ

ዛሬ ለጌታችን የተቀደሰ ቀን ነው፤ የእግዚአብሔርም ደስታ ኃይላችሁ ነውና አትዘኑ፡ አላቸው። ነህምያ 8:10

1 አቤቱ፥ በልቤ ሁሉ አመሰግንሃለሁ፥ ተአምራትህንም ሁሉ እነግራለሁ። መዝ 9:1

የፊተኛውን ነገር አታስተውሉ፥ የጥንቱንም ነገር አታስቡ። Forget the former things;do not dwell on the past. Isaiah 43:18

ሣሩ ይደርቃል አበባውም ይረግፋል፥ የአምላካችን ቃል ግን ለዘላለም ጸንታ ትኖራለች። ኢሳ 40:8

7 አእምሮንም ሁሉ የሚያልፍ የእግዚአብሔር ሰላም ልባችሁንና አሳባችሁን በክርስቶስ ኢየሱስ ይጠብቃል። ፊሊ 4:7

ትጸልዩም ዘንድ በመጠን ኑሩ፤ 1 ጴጥ 4;8

እሺ ብትሉ ለእኔም ብትታዘዙ፥ የምድርን በረከት ትበላላችሁ፤ኢሳ 1:19

የድንኳንሽን ስፍራ አስፊ፥ መጋረጃዎችሽንም ይዘርጉ፤ አትቈጥቢ፤ አውታሮችሽን አስረዝሚ ካስሞችሽንም አጽኚ በቀኝና በግራ ትሰፋፊያለሽና፥ ዘርሽም አሕዛብን ይወርሳልና፥ የፈረሱትንም ከተሞች መኖሪያ ያደርጋልና። ።ኢሳ 54:2-3

በእውነትህ ቀድሳቸው፤ ቃልህ እውነት ነው። ዮሐ 17:17