Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel
Open in Telegram
" ምላሴ ጽድቅህን ሁልጊዜም ምስጋናህን ይናገራል።" (መዝሙረ ዳዊት 35:28) ይሄ የዘማሪት ኢየሩሳሌም ነጊያ telegram channel ነው። በዚህ ቻናል ፣ ነባርና አዳዲስ፣ እንዲሁም አልበም ላይ ያልተካተቱ ዝማሬዎቼን፣ ጽሑፎቼን ያገኛሉ። በተጨማሪም ከታች ባለው ሊንክ አዳዲስ ቪዲዮዎ ያገኛሉ https://www.youtube.com/channel/UCfDm9KT5NCiY9X_scwSqP_A
Show more2 032
Subscribers
No data24 hours
-37 days
+5030 days
Posts Archive
የተርሴስ ልጅ ሆይ፥ የሚከለክልሽ የለምና እንደ ዓባይ ወንዝ በአገርሽ ላይ ጐርፈሽ እለፊ።ኢሳ 23:10
35 እግዚአብሔር እንዲሁ አዝዞኛልና እንዳትሞቱ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ሌሊቱንና ቀኑን ሰባት ቀን ተቀመጡ፥ የእግዚአብሔርንም ሥርዓት ጠብቁ። 36 አሮንና ልጆቹም እግዚአብሔር በሙሴ እጅ ያዘዘውን ሁሉ አደረጉ። ዘሌ 8:35-36
Repost from Hasset Mezmur App
የኢየሩሳሌም ነጊያ(ጄሪ) "ዛሬም አለሁ"የተሰኘውን መዝሙር "የፀጋው ቁርበት"ከተሰኘው ስንዱቅ ላይ እንዲሁም ሌሎችን ከሀሴት የመዝሙር መተግበሪያ ላይ ማግኘት ይችላሉ::
You can get Eyerusalem Negiya(Jerry) song"zarem Alew" on “Yetsegaw Kurbet “Album on Hasset. It also includes her other songs.
👉Download The App :https://onelink.to/cawypz
👉Facebook: https://www.facebook.com/HassetApp
👉Instagram: https://www.instagram.com/hassetapp
👉Telegram https://t.me/HassetMezmurApp
👉TikTok :https://www.tiktok.com/@hassetappofficial?_r=1&_t=ZM-91H6lUvJM7A
🎵🎶 Listen to Eyerusalem Negiya(Jerry) Songs on Hasset! Check it out:
🌟 https://share.hasset.org/album/scBKGhwi2YGusy4BDAwq
Hello! I wanted to share an important project with you. Kingdom Sound is working to build a permanent worship center in Ethiopia that will serve thousands of children and families through music, training, and emotional support. Every donation, no matter the size, brings us closer to creating a space where lives can be transformed through Christ-centered worship. Please consider clicking the link below to donate or share this message with others who might want to help. Thank you for your support!
https://gofund.me/8ff957d3c
ኢሳይያስ 29:5-8
ነገር ግን ብዙ ጠላቶችሽ እንደ ትቢያ ብናኝ፣ የጨካኞች መንጋ በነፋስ እንደሚነዳ ገለባ ይሆናሉ። ድንገት ሳይታሰብም፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር፣ በነጐድጓድ፣ በምድር መናወጥና በታላቅ ድምፅ፣ በዐውሎ ነፋስና በኀይለኛ ሞገድ፣ ፈጽሞ በሚባላም የእሳት ነበልባል ይመጣል። አርኤልን የሚወጋ የአሕዛብ ሁሉ መንጋ፣ በእርሷና በምሽጓ ላይ አደጋ የሚጥልና የሚከብባት፣ እንደ ሕልም በሌሊትም እንደሚታይ ራእይ ይሆናል። የተራበ ሰው በሕልሙ ሲበላ ዐድሮ፣ ነገር ግን ሲነቃ ራቡ እንዳልለቀቀው፣ የጠማውም ሰው በሕልሙ ሲጠጣ ዐድሮ፣ ነገር ግን ሲነቃ እንደ ዛለና ጥማቱም እንዳልተወው፣ የጽዮንን ተራራ የሚወጋ፣ የአሕዛብ መንጋ ሁሉ እንዲሁ ይሆናል።
በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና።
ሮሜ 1:26
ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘላለም እግዚአብሔር መውጣትህና መግባትህን ይጠብቃል። መዝ 121:8
