Dire Soccer
Open in Telegram
የኢትዮዽያ ኘሪምየር ሊግ አዳዲስ መረጃዎች Join Us :- @DireSoccer ሀሳብና አስተያየት:- @direDire የሐሳብ መድረክ :- @Diresoccerfamily የፌስቡክ ድረ ገፅ :- https://m.facebook.com/diresoccer
Show more1 289
Subscribers
-224 hours
-87 days
-3330 days
Posts Archive
1 289
Repost from Soccer Ethiopia
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር በአዳማ እና ድሬዳዋ ከተሞች የሚስተናገደውን የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ዙር መርሐግብር ይፋ አድርጓል !
1 289
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ተጉዞ ለሚያደርጋቸው የወዳጅነት ጨዋታዎች ዝግጅት የተጫዋቾች ጥሪ ተደርጓል።
ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች ከእሁድ 4:00 ጀምሮ በአዳማ ካኖፒ ሆቴል ተገኝተው ሪፖርት በማድረግ ዝግጅት እንዲጀምሩም ጥሪ ቀርቧል።
ⒸEFF
@diresoccer
1 289
🇪🇹29ኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች
⌚️ ተጠናቀቁ
✅ ወልቂጤ ከተማ 1⃣-1⃣ አዳማ ከተማ
✅ ሀዋሳ ከተማ 1⃣-1⃣ አርባ ምንጭ
አርባምንጭ ከተማ መውረዱን አረጋግጧል።
2014 ላይ ዳግም ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተመልሶ ሲሳተፍ የነበረው አርባምንጭ ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ለገጣፎ ለገዳዲን ተከትሎ ከሁለት ተከታታይ የተሳትፎ ዓመታት በኋላ ወደ ከፍተኛ ሊግ መውረዱ ተረጋግጧል።
@diresoccer
1 289
ዱሬሳ ሹቢሳ በዲሲፕሊን ምክንያት ከክለቡ ተቀንሷል!
የባህር ዳር እና የብሔራዊ ቡድናችን ታዳጊ ተጫዋች ዱሬሳ ሹቢሳ ከሲዳማው ጨዋታ ከክለብ ተለይቷ ሆቴሉን ለቋ ወጧል:: ይህም የተባለው ከአሰልጣኙ ሳይሆን ከአመራሮቹ እንደሆነ ተነግሯል:: በከባድ ዲሲፕሊን ጥሰት በተደጋጋሚ የምግብ ቤት ሰዓት ካለማክበር ጀምሮ ከሲዳማ ጨዋታ በፊት ክለቡን ሳያስፈቅድ በተደጋጋሚ ቀናት ከክለቡ ውጪ ሌላ ቦታ ቆይቶ እንደመጣ ከውስጥ የተገኙ መረጃዎች ይናገራሉ ዱሬሳ ሹቢሳ ባህርዳር ወደሚገኘው ቢሮ ሄደህ አመልክት ተብሎ ከሆቴል ለቆ ወቷል::
@diresoccer
1 289
ሉሲዎቹ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ አድርገዋል
የ2024 በፓሪስ ለሚስተናገደው የኦሊምፒክ ውድድር በአፍሪካ ዞን ማጣርያ ከቻድ ጋር የተደለደለው የኢትዮጵያ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በአሰልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል እየተመራ በጁፒተር ሆቴል ማረፊያውን በማድረግ ዝግጅቱን እያደረገ እንደሚገኝ ይታወቃል። ሰኔ 30 ከሲሸልስ አቻው ጋር ሊያደርገው የታሰበው የአቋም መፈተሻ ጨዋታ አለመሳካቱን ተከትሎ በዛሬው ዕለት የአቋም መፈተሻ ጨዋታውን አካሂዷል።
ለዝግጅቱ እንዲረዳው ታስቦ በተካሄደው የልምምድ ጨዋታ 08:00 ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ደበሶ ከተባለ የወንዶች ቡድን ጋር ጨዋታውን አድርጓል። የቡድኑ ስብስብ ለሁለት ተከፍሎ እያንዳንዱ የአርባ አምስት ደቂቃ ጨዋታ አከናውኗል። በአጠቃላይ ውጤት ሉሲዎቹ የ6-3 አሸናፊ ሆነዋል።
የኦሊምፒክ ቡድኑ በመጀመርያው ዙር ጥሪ ከተደረገላቸው 34 ተጫዋቾች መካከል ፅዮን ግርማ ፣ ቡዛየሁ አበራ፣ ደመቀች ዳንኤል ፣ ድርሻዬ ፣ ኤልሳቤት ታምሩ፣ ሳራ ኪዶ ፣ ንግስት ኃይሉ እና በሬዱ በቀለ በመቀነስ የቀሩትን 26 ተጫዋቾች በመያዝ ዝግጅቱን የሚቀጥል ይሆናል።
@diresoccer
1 289
ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ኢንስትራክተሮቹን ሊያስተምር ወደ አቡጃ ያመራል....
በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ከፍተኛ እምነት ከሚጣልባቸው ባለሞያዎች መካከል አንዱ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ነው።
ኢንስትራክተሩ ከሃገር ውስጥ አልፎ በበርካታ የአፍሪካ ሃገራት ለባለሞያዎች ስልጠና በመስጠት የሚታወቅ ሲሆን አሁን ደግሞ ወደ ናይጄሪያዋ አቡጃ ከተማ ለሁለት ሳምንት ለተመሳሳይ ሚና ዛሬ ይጓዛል።
ምዕራብ አፍሪካዊቷ ሃገር በአለም አቀፍ ደረጃ ስኬታማ የሆኑ ታላላቅ ተጨዋቾችን ከማፍራት ባሻገር በሃገሪቱ እግር ኳስ ላይ ከፍተኛ ድርሻ ያላቸውንም ኢንስትራክተሮች የያዘች ሃገር ናት።
ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ወደ አቡጃ የሚያቃናው ለእነዚሆ ናይጄሪያውያን ኢንስትራክተሮች የሁለት ሳምንት ስልጠና ሊሰጥ መሆኑን "Sport 52" ከታማኝ ምንጮቿ ለማወቅ ችላለች።
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063788545403&mibextid=ZbWKwL
©sport 52
@diresoccer
1 289
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሻምፒዮን ሆኗል !
በአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የሚመራው የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ ለተከታታይ ሁለተኛ አመት ለአስራ ስድስተኛ ጊዜ የሊጉ ሻምፒዮን መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
አንድ ነጥብ ብቻ ያስፈልጋቸው የነበሩት ፈረሰኞቹ በሀያ ዘጠነኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳዕናን 2ለ0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የሊጉ ሻምፒዮን መሆን ችለዋል።
ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸናፊ ያደረጉ ሁለት ግቦች ቸርነት ጉግሳ እና እስማኤል ኦሮ አጎሮ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል ።
#𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 @diresoccer
1 289
በኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ሁለቱም የድሬዳዋ ተወካዮች ዋሊያ እግርኳስ ክለብ እና ገንደ አብዲ ቦሩ በሶስተኛው ጨዋታቸው ከውድድሩ ተሰናበቱ ።
ዋሊያ በምድቡ ካረጋቸው 3 ጨዋታዎች በ 3ቱም ተሸንፎ በ 0 ነጥብ አራተኛ ደረጃን ይዞ በማጠናቀቅ ሲሰናበት
ገንደ አብዲቦሩ እግርኳስ ክለብ በበኩሉ በምድቡ ካረጋቸው 3 ጨዋታዎች በሁለቱ ነጥብ ሲጋራ በአንዱ ተሸንፎ 2 ነጥቦችን ሰብስቦ ምድቡን በ 3ተኝነት በማጠናቀቅ ከውድድሩ ተሰናብቷል ።
@diresoccer
@diresoccer
1 289
ድሬዳዋ ከተማ ድል አድርጓል !
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ሀያ ዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር ድሬዳዋ ከተማ አርባምንጭ ከተማን 1ለ0 ሲያሸንፍ ወልቂጤ ከተማ እና ወላይታ ድቻ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።
የድሬዳዋ ከተማን የማሸነፊያ ግብ ያስቆጠረው ቢኒያም ጌታቸው በውድድር አመቱ ያስቆጠራቸውን ግቦች ወደ አስራ ሶስት ከፍ አድርጓል።
ድሬዳዋ ከተማ ማሸነፉን ተከትሎ ነጥቦቹን ሰላሳ ዘጠኝ በማድረስ በሊጉ መቆየቱን ማረጋገጥ ችሏል።
ወላይታ ድቻ ከወልቂጤ ከተማ ጋር ያደረገውን ጨዋታ አቻ መለያየቱን ተከትሎ ነጥቡን ሰላሳ ሰባት በማድረስ በተመሳሳይ በሊጉ መቆየቱን አረጋግጧል።
ወልቂጤ ከተማ በሰላሳ አራት ነጥቦች አስራ ሶስተኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ አርባምንጭ ከተማ በሰላሳ ሶስት ነጥቦች አስራ አራተኛ ደረጃን ይዟል።
በቀጣይ የሊጉ መርሐ ግብር ወልቂጤ ከተማ ከአዳማ ከተማ እንዲሁም አርባምንጭ ከተማ ከሀዋሳ ከተማ ጋር የሚገናኙ ይሆናል።
@diresoccer
@diresoccer
1 289
🇪🇹 #ቤትኪንግ_የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ
ሀሙስ ሰኔ 22/2015
ተጠናቀቀ
✅ #ወላይታ_ድቻ 0-0 #ወልቂጤ_ከተማ
🏟️ አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ
✅ #አርባምንጭ_ከተማ 0-1 #ድሬዳዋ_ከተማ
70'⚽️ቢንያም ጌታቸው
🏟️ አዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም
@diresoccer
1 289
🇪🇹 #ቤትኪንግ_የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ
ሀሙስ ሰኔ 22/2015
⏰85'
✅ #ወላይታ_ድቻ 0-0 #ወልቂጤ_ከተማ
🏟️ አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ
✅ #አርባምንጭ_ከተማ 0-1 #ድሬዳዋ_ከተማ
70'⚽️ቢንያም ጌታቸው
🏟️ አዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም
@diresoccer
1 289
🇪🇹 #ቤትኪንግ_የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ
ሀሙስ ሰኔ 22/2015
⏰70'
✅ #ወላይታ_ድቻ 0-0 #ወልቂጤ_ከተማ
🏟️ አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ
✅ #አርባምንጭ_ከተማ 0-1 #ድሬዳዋ_ከተማ
70'⚽️ቢንያም ጌታቸው
🏟️ አዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም
@diresoccer
1 289
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ - ጨዋታ
ሀሙስ ሰኔ 22/2015
65'
ወላይታ ድቻ 0-0 ወልቂጤ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ 0-0 ድሬዳዋ ከተማ
@diresoccer
1 289
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ - ጨዋታ
ሀሙስ ሰኔ 22/2015
50'
ወላይታ ድቻ 0-0 ወልቂጤ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ 0-0 ድሬዳዋ ከተማ
@diresoccer
1 289
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ - ጨዋታ
ሀሙስ ሰኔ 22/2015
የመጀመሪያው አጋማሽ ተጠናቀቀ
ወላይታ ድቻ 0-0 ወልቂጤ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ 0-0 ድሬዳዋ ከተማ
@diresoccer
1 289
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ - ጨዋታ
ሀሙስ ሰኔ 22/2015
30'
ወላይታ ድቻ 0-0 ወልቂጤ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ 0-0 ድሬዳዋ ከተማ
@diresoccer
1 289
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1444ኛ የኢድ አል አድሀ [አረፋ] በዓል በሰላም በጤና አደራሳችሁ !
በዓሉ የሰላም የጤና የፍቅር ያደርግላችሁ ❤
መልካም በዓል !!
@diresoccer
1 289
ሁለት ጨዋታዎች በተመሳሳይ ሰአት እንዲደረጉ ተወስኗል።
ሐሙስ ሰኔ 22/2015 የሚደረጉት ሁለት ጨዋታዎች በእኩል ሰዓት እንዲደረጉ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
በዚህም በፕሪምየር ሊግ የውድድር ደንብ ክፍል አምስት አንቀፅ 26 ቁጥር 6 መሰረት አርባምንጭ ከተማ ከ ድሬደዋ ከተማ በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም እንዲሁም ወላይታ ድቻ ከ ወልቂጤ ከተማ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ስታድየም ከቀኑ በ9:00 ሰዓት የሚጫወቱ ይሆናል።
ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
👉 @diresoccer
1 289
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ በአንጋፋው አሰልጣኝ አሥራት ኃይሌ መኖርያ ቤት ተገኝተው በመጠየቅ ፌዴሬሽናችን ቃል የገባውን 300,000 (ሦስት መቶ ሺህ ብር) ቼክ አስረክበዋል። ህክምናቸውን አከናውነው ወደ መልካም ጤንነታቸው እንዲመለሱም ክቡር ፕሬዝዳንቱ ምኞታቸውን ገልፀዋል።
አሰልጣኝ አሥራት ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን የህክምና ወጪያቸውን ለመሸፈን የሚያስፈልገውን ገንዘብ ለማሰባሰብ የተዋቀረው ኮሚቴ ሰብሳቢ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውም በተመሳሳይ ፌዴሬሽኑ የገባውን ቃል ወደ ተግባር በመቀየር በአካል መጥቶ በማስረከቡ አመስግነዋል። የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
©EFF
@diresoccer
1 289
ፋሲል ከነማና ውስጥ አዋቂው አሰልጣኝ
ውበቱ አባተ ዳግም ተጣመሩ
👉 ኢትዮጵያ ቡና ያቀረበው 350 ሺህ ብር ደመወዝ
ተቀባይነት አጥቷል
@diresoccer
