አዋሬ ሙሉ ወንጌል ቤ/ክ - AFG
Open in Telegram
ይህ ቻናል የአዋሬ ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤ/ክ ሲሆን የቤተ ክርስቲያንን መልዕክት የምናስተላልፍበት ነው፡፡
Show more303
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+930 days
Posts Archive
የተወደዳችሁ ቅዱሳን: የጌታ ሠላምና ጸጋ ይብዛላችሁ!
📌 ዛሬ ዕሁድ (ጥር 26 ቀን 2016 ዓ.ም) ማለዳ በነበረን መደበኛ የአምልኮ ፕሮግራማችን "የጌታን ተልዕኮ ተግባራዊ የምናደርግባቸው መንገዶች " በሚል ሀሳብ መጋቢ ዮሐንስ አባተ ከእግዚአብሔር ቃል እንዲሁም የቤተ ክርስቲያናችን አምልኮ መሪዎች አምልኮ በመምራት በዝማሬ አገልግለውናል፡፡ ሃያ ሶስት ታዳጊዎች በልጆች አገልግሎት የነበራቸውን ቆይታ ጨርሰው መሠረታዊ የደህንነት ትምህርት እንዲከታተሉ ከቤተ ክርስቲያን ሠርተፍኬት ተሰጥቶአቸው ወደ ትምህርት ክፍሉ ተሸኝተዋል። የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት እና የዝማሬ አገልግሎት የድምፅ ቅጂዎች እና ምስሎች ከዚህ በታች ተቀምጠዋል። በዕለቱ በተለያየ መልኩ ያገለገሉትን ሁሉ እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡
ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!
የተወደዳችሁ ቅዱሳን: የጌታ ሠላምና ጸጋ ይብዛላችሁ!
📌 ባለፈው ዕሁድ (ጥር 19 ቀን 2016 ዓ.ም) ማለዳ በነበረን መደበኛ የአምልኮ ፕሮግራማችን " የተላከ ሰው" በሚል ሀሳብ ወ /ም አክሊሉ በቀለ ከእግዚአብሔር ቃል እንዲሁም የቤተ ክርስቲያናችን አምልኮ መሪዎች አምልኮ በመምራት ፤ እህታችን ማህሌት በዝማሬ አገልግለውናል፡፡ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት እና የዝማሬ አገልግሎት የድምፅ ቅጂዎች ከዚህ በታች ተቀምጠዋል። በዕለቱ በተለያየ መልኩ ያገለገሉትን ሁሉ እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡
ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!
የተወደዳችሁ ቅዱሳን: የጌታ ሠላምና ጸጋ ይብዛላችሁ!
📌 ባለፈው ዕሁድ (ጥር 12 ቀን 2016 ዓ.ም) ማለዳ በነበረን መደበኛ የአምልኮ ፕሮግራማችን " በጣም ትንሽ ነው" በሚል ሀሳብ መጋቢ ምናለ ቸኮል ከእግዚአብሔር ቃል እንዲሁም የቤተ ክርስቲያናችን አምልኮ መሪዎች በዝማሬ አገልግለውናል፡፡ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት እና የዝማሬ አገልግሎት የድምፅ ቅጂዎች ከዚህ በታች ተቀምጠዋል። በዕለቱ በተለያየ መልኩ ያገለገሉትን ሁሉ እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡
ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!
የተወደዳችሁ ቅዱሳን: የጌታ ሠላምና ጸጋ ይብዛላችሁ!
📌ዛሬ ዕሁድ (ጥር 05 ቀን 2016 ዓ.ም) ማለዳ በነበረን መደበኛ የአምልኮ ፕሮግራማችን "ማ ራ ና ታ" በሚል መሪ ሀሳብ የጌታችንን ዳግም መምጣት እንድናስብ በሚያደርጉ ዝማሬዎች በድንቅ ዝግጅት የቤተ ክርስቲያናችን አምልኮ መሪዎች በዝማሬ እንዲሁም መጋቢ ዜናነህ ማሞ ከእግዚአብሔር ቃል አገልግለውናል፡፡ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት እና የዝማሬ አገልግሎት የድምፅ ቅጂዎች ከዚህ በታች ተቀምጠዋል። በዕለቱ በተለያየ መልኩ ያገለገሉትን ሁሉ እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡
ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!
በጌታ የተወደዳችሁ ቅዱሳን የጌታ ሠላም ይብዛላችሁ!
ባለፈው ዕሁድ (ታህሳስ 29 ቀን 2016ዓ.ም) ማለዳ በነበረው መደበኛ የአምልኮ ፕሮግራማችን "ጌታችን ኢየሱስ ክርስያስ ነፍሱን አሳልፎ የሰጠበት ምክንያት" በሚል ሀሳብ የቤተ ክርስቲያናችን አገልጋይ ወንጌላዊ ፋሲል ወርቁ ከእግዚአብሔር ቃል ያገለገለ ሲሆን የቤተ ክርስቲያናችን የአምልኮ መሪዎች አምልኮ በመምራት በዝማሬ አገልግለውናል፡፡ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት እና የዝማሬ አገልግሎት የድምፅ ቅጂዎች እና ምስሎች ከዚህ በታች ተቀምጠዋል። በዕለቱ በተለያየ መልኩ ያገለገሉትን ሁሉ እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡
ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!
የተወደዳችሁ ቅዱሳን ወገኖች እንኳን ለጌታችን እና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት መታሰቢያ በዓል አደረሳችሁ!
“ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።”
— ሉቃስ 2፥11
የዚህ በጨለማ የተያዘ፣ የተበላሸ እና የታመመ አለም ዋንኛው የችግሩ ምንጭ ኃጢአት የሚባል በሽታ እንደሆነ እኛ ቅዱሳን ጠንቅቀን እናውቃለን፡፡ ዛሬ ወይም በዚህ ወቅት የጌታን መወለድ ስናስብ የዋናው በሽታ መድኃኒት እርሱ ብቻ እንደሆነ በጥልቀት በማሰብ በተሰጠን ዕድል ሁሉ እርሱን ለመግለጥ በመወሰን ይሁንልን፡፡ መልካም በዓል ለሁላችንም!
