en
Feedback
አዋሬ ሙሉ ወንጌል ቤ/ክ - AFG

አዋሬ ሙሉ ወንጌል ቤ/ክ - AFG

Open in Telegram

ይህ ቻናል የአዋሬ ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤ/ክ ሲሆን የቤተ ክርስቲያንን መልዕክት የምናስተላልፍበት ነው፡፡

Show more
303
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+930 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
October '24
October '24
+1
in 0 channels
September '24
+7
in 0 channels
Get PRO
August '24
+15
in 0 channels
Get PRO
July '24
+10
in 0 channels
Get PRO
June '240
in 0 channels
Get PRO
May '240
in 0 channels
Get PRO
April '24
+1
in 0 channels
Get PRO
March '240
in 0 channels
Get PRO
February '24
+4
in 0 channels
Get PRO
January '24
+9
in 0 channels
Get PRO
December '23
+293
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
10 October+1
09 October0
08 October0
07 October0
06 October0
05 October0
04 October0
03 October0
02 October0
01 October0
Channel Posts
2
+9
No text...
174
3
+9
No text...
166
4
+1
አምልኮ ጥር 26 2016 ዓ ም.mp3
154
5
የተወደዳችሁ ቅዱሳን: የጌታ ሠላምና ጸጋ ይብዛላችሁ! 📌 ዛሬ ዕሁድ (ጥር 26 ቀን 2016 ዓ.ም) ማለዳ በነበረን መደበኛ የአምልኮ ፕሮግራማችን "የጌታን ተልዕኮ ተግባራዊ የምናደርግባቸው መንገዶች " በሚል  ሀሳብ መጋቢ ዮሐንስ አባተ  ከእግዚአብሔር ቃል እንዲሁም የቤተ ክርስቲያናችን አምልኮ መሪዎች አምልኮ በመምራት በዝማሬ አገልግለውናል፡፡ ሃያ ሶስት ታዳጊዎች በልጆች አገልግሎት የነበራቸውን  ቆይታ ጨርሰው መሠረታዊ የደህንነት ትምህርት እንዲከታተሉ ከቤተ ክርስቲያን ሠርተፍኬት ተሰጥቶአቸው ወደ ትምህርት ክፍሉ ተሸኝተዋል። የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት እና የዝማሬ አገልግሎት የድምፅ ቅጂዎች እና ምስሎች ከዚህ በታች  ተቀምጠዋል። በዕለቱ በተለያየ መልኩ ያገለገሉትን ሁሉ እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡ ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!
150
6
+9
No text...
220
7
+2
አምልኮ ጥር 19 2016 ዓ ም.mp3
185
8
የተወደዳችሁ ቅዱሳን: የጌታ ሠላምና ጸጋ ይብዛላችሁ! 📌 ባለፈው ዕሁድ (ጥር 19 ቀን 2016 ዓ.ም) ማለዳ በነበረን መደበኛ የአምልኮ ፕሮግራማችን " የተላከ ሰው" በሚል  ሀሳብ ወ /ም  አክሊሉ በቀለ  ከእግዚአብሔር ቃል እንዲሁም  የቤተ ክርስቲያናችን አምልኮ መሪዎች አምልኮ በመምራት ፤ እህታችን ማህሌት በዝማሬ አገልግለውናል፡፡ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት እና የዝማሬ አገልግሎት የድምፅ ቅጂዎች ከዚህ በታች  ተቀምጠዋል። በዕለቱ በተለያየ መልኩ ያገለገሉትን ሁሉ እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡ ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!
184
9
+1
በጣም_ትንሽ_ናት_በመጋቢ_ምናለ_ቸኮል_ጥር_12_2016_ዓ_ም.mp3
282
10
+7
No text...
275
11
የተወደዳችሁ ቅዱሳን: የጌታ ሠላምና ጸጋ ይብዛላችሁ! 📌 ባለፈው ዕሁድ (ጥር 12 ቀን 2016 ዓ.ም) ማለዳ በነበረን መደበኛ የአምልኮ ፕሮግራማችን " በጣም ትንሽ ነው" በሚል ሀሳብ መጋቢ ምናለ ቸኮል ከእግዚአብሔር ቃል እንዲሁም የቤተ ክርስቲያናችን አምልኮ መሪዎች በዝማሬ አገልግለውናል፡፡ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት እና የዝማሬ አገልግሎት የድምፅ ቅጂዎች ከዚህ በታች  ተቀምጠዋል። በዕለቱ በተለያየ መልኩ ያገለገሉትን ሁሉ እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡ ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!
218
12
+3
No text...
391
13
+9
No text...
330
14
+3
ማ ራ ና ታ አምልኮ ጥር 5 2016 ዓ.ም.mp3
269
15
የተወደዳችሁ ቅዱሳን: የጌታ ሠላምና ጸጋ ይብዛላችሁ! 📌ዛሬ ዕሁድ (ጥር 05 ቀን 2016 ዓ.ም) ማለዳ በነበረን መደበኛ የአምልኮ ፕሮግራማችን "ማ ራ ና ታ" በሚል መሪ ሀሳብ የጌታችንን ዳግም መምጣት እንድናስብ በሚያደርጉ ዝማሬዎች በድንቅ ዝግጅት የቤተ ክርስቲያናችን አምልኮ መሪዎች በዝማሬ እንዲሁም መጋቢ ዜናነህ ማሞ ከእግዚአብሔር ቃል አገልግለውናል፡፡ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት እና የዝማሬ አገልግሎት የድምፅ ቅጂዎች ከዚህ በታች  ተቀምጠዋል። በዕለቱ በተለያየ መልኩ ያገለገሉትን ሁሉ እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡ ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!
240
16
+4
No text...
306
17
+1
አምልኮ ታህሳስ 29 2016 ዓ ም.mp3
272
18
በጌታ የተወደዳችሁ ቅዱሳን የጌታ ሠላም ይብዛላችሁ! ባለፈው ዕሁድ (ታህሳስ 29 ቀን 2016ዓ.ም)  ማለዳ በነበረው መደበኛ የአምልኮ ፕሮግራማችን "ጌታችን ኢየሱስ  ክርስያስ ነፍሱን አሳልፎ የሰጠበት ምክንያት"  በሚል ሀሳብ የቤተ ክርስቲያናችን አገልጋይ ወንጌላዊ ፋሲል ወርቁ  ከእግዚአብሔር ቃል ያገለገለ ሲሆን የቤተ ክርስቲያናችን   የአምልኮ መሪዎች አምልኮ በመምራት በዝማሬ  አገልግለውናል፡፡ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት እና የዝማሬ አገልግሎት የድምፅ ቅጂዎች እና ምስሎች ከዚህ በታች ተቀምጠዋል። በዕለቱ በተለያየ መልኩ ያገለገሉትን ሁሉ እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡ ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!
269
19
የተወደዳችሁ ቅዱሳን ወገኖች እንኳን ለጌታችን እና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት መታሰቢያ በዓል አደረሳችሁ! “ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።” — ሉቃስ 2፥11 የዚህ በጨለማ የተያዘ፣ የተበላሸ እና የታመመ አለም ዋንኛው የችግሩ ምንጭ ኃጢአት የሚባል በሽታ እንደሆነ እኛ ቅዱሳን ጠንቅቀን እናውቃለን፡፡ ዛሬ ወይም በዚህ ወቅት የጌታን መወለድ ስናስብ የዋናው በሽታ መድኃኒት እርሱ ብቻ እንደሆነ በጥልቀት በማሰብ በተሰጠን ዕድል ሁሉ እርሱን ለመግለጥ በመወሰን ይሁንልን፡፡ መልካም በዓል ለሁላችንም!
267
20
No text...
335