Gelila kindergarton and Primary school
Open in Telegram
318
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
August '24
August '24
+3
in 0 channels
July '24
+50
in 0 channels
Get PRO
June '24
+21
in 0 channels
Get PRO
May '24
+25
in 1 channels
Get PRO
April '24
+37
in 2 channels
Get PRO
March '24
+31
in 2 channels
Get PRO
February '24
+25
in 1 channels
Get PRO
January '24
+21
in 1 channels
Get PRO
December '23
+234
in 1 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 06 August | 0 | |||
| 05 August | 0 | |||
| 04 August | +1 | |||
| 03 August | +2 | |||
| 02 August | 0 | |||
| 01 August | 0 |
Channel Posts
የተሻለ ውጤት የሚያመጡ ተማሪዎች የአጠናን ልምዳቸው ምን ይመስላል❓
📢 12 ወሳኝ ነጥቦች
📖1 ጥናት ከመጀመራቸው በፊት ለምን ዓላማ እንደሚያጠኑ ቀድመው ዓላማ ያስቀምጣሉ።
ይህ ማለት ምን ለማወቅ እንደሚያጠኑ ቀድመው ያቅዳሉ።
📖 2 መፅኃፍ ገልጠው ጥናት ከመጀመራቸው በፊት ስለሚያጠኑት ርዕሰ ጉዳይ የራሳቸውን ግምት ያስቀምጣሉ። መፅሀፍ ገልጠው ጥናት ከጀመሩ በኃላ የነበራቸውን ግምት እያጠናከሩ...የተሳሳተው
ን እያስተካከሉ ይጓዛሉ።
📖3 ሲያጠኑ ያገኙትን አንኳር ነጥብ አጠር አድርገው ማስታወሻቸው ላይ ያሰፍራሉ።
📖4 አንብበው ለ መረዳት ያስቸገራቸውን ነጥብ /ሀሳብ/ ደጋግመው ያነባሉ....
📖 5 ጥናት ከ መጀመራቸው በፊት ማጥናት ስለ ፈለጉት ርእሰ ጉዳይ ጥያቄዎች ይፋጥራሉ። መፅኃፍ ገልጠው ጥናት ከጀመሩ በሃላ ለጥያቄዎቻቸው መልስ ይፈልጋሉ እንጂ ሁሉም ነገር በ ማንበብ ጊዜያቼውን አያጠፉም።
📖6 ሲያነቡ ያገኙትን አዲስ ሀሳብ ወይም መረጃ ከ አሁን በፊት ከሚያወቁት ጋር አብሮ ሊሄድ የሚችል መሆኑን እና አለመሆኑን ይመረምራሉ::
📖7 በ አንድ ጊዜ ብዙ ነገር ለ ማጥናት አይሞክሩም፡፡ በ አንድ ጊዜ ብዙ ነገር ለ ማጥናት መሞከር ትርፉ ድካም መሆኑን ተረድተውታል፡፡
📖8 ሁልጊዜም ቢሆን ለትምህርት ጉዳዮች የሚጠቀሙበት የተለየ ጊዜ አላቸው፡፡
📖9 ያሰቡትን ነገር ተግባራዊ ለማድረግ ቁርጠኝነት አላቸው...አያፈገፍጉም፣ አያቅማሙም፡፡
📖10 ሲያጠኑ የሚከብዳቸውን ክፍል ቅድሚያ ሰጥተው ያነባሉ፡፡
📖11 ተባብሮ በመስራት ያምናሉ፡፡ ያግዛሉ፣ ይጠይቃሉ፡፡
📖12 እራሳቸው ይገመግማሉ፡፡ ደካማ ጎናቸዉ በፍጥነት ያስተካክላሉ፡፡
| 2 | +3 የ6ኛ ክፍል ሞደል ጥያቄ
📘 አዘጋጅ ለሚ ኩራ ፅ/ቤት
📘 2ኛ መንፈቅ አመት 2016
📘 የትምህርት አይነት
👉 አካባቢ ሳይንስ
👉 አማርኛ
👉 ሒሳብ
👉 እንግሊዝኛ
| 205 |
| 3 | +5 የ8ኛ ክፍል መለማመጃ ጥያቄ
📘 አዘጋጅ ኤቨረስት ዩዝ አካዳሚ
📘 2ኛ መንፈቅ አመት 2016
📘 የትምህርት አይነት
👉 አጠቃላይ ሳይንስ
👉 አማርኛ
👉 ሒሳብ
👉 እንግሊዝኛ
👉 ሲቲዚንሽፕ
ሶሻል
| 820 |
| 4 | No text... | 276 |
| 5 | በ2016 ዓ/ም በአዲስ ከተማ ክፍል ከተማ በወረዳ 3 ት/ጽ/ቤት በተደረገው ትምህርታዊ አውደ ዕርዪ የገሊላ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ከወረዳው ካሉ ትምህርትቤቶች አንደኛ በመውጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆኑዋል!!!
#ለመላው የገሊላ ማህበረሰብ እንኳአን ደስ አላችሁ!!! | 167 |
| 6 | No text... | 128 |
| 7 | 👉ለ6ኛ ፣8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተፈታኞች ተማሪዎች አጭር ማስታወሻ!
✅የ8ኛ ክፍል
👉ሞዴል ሚያዚያ 15-18/8/2016 ዓ.ም ሲሰጥ ክልል አቀፍ ፈተና ከሰኔ 4-5/10/2016 ዓ.ም ሲሰጥ
✅6ኛ ክፍል
👉ሞዴል ፈተና ከሚያዚያ 15-18/8/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን ክልል አቀፍ ፈተና ከሰኔ 12-14/10/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል!!
✅ከተማሪዎች ምን ይጠበቃል??
👉የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች የ6ኛ ክፍል ብቻ (5ኛ ክፍል ሳይጨምር) የሁለቱን ሴሚስተር እቅድ አውጥቶ በአግባቡ ማጥናት
👉የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ብቻ (7ኛ ክፍል ሳይጨምር) የሁለቱን ሴሚስተር እቅድ አውጥቶ በአግባቡ ማጥናት
✅ከመምህራንና ከት/ቤቶች ምን ይጠበቃል?
👉መምህራና እና ት/ቤቶች አስፈላጊውን ትኩረት በመስጠት የይዘት የማጠናቀቅ ምጣኔ(portion coverage ) በአግባቡ እንዲጠናቀቅ ማድረግ ::
👉ለተፈታኝ ተማሪዎቻችን የስነ ልብና ምክርና አስፈላጊው እገዛ (ወርክሽት ፣ሞዴል ፈተናዎች እና ያለፋ አመታት ፈተናዎችን በማሰራት) እገዛ ማድረግ ::
✅ከተማሪ ወላጆች ምን ይጠበቃል??
👉ተማሪዎች እቅድ አውጥተው እንዲያጠኑ ማበረታታት እና አስፈላጊውን እገዛ ማድረግ::
🤲በጋራ ርብርብ የተማሪዎችን ውጤት እና ስነ ምግባር እናሻሽል🤲! | 172 |
| 8 | 🌙🌙 ዒድ ሙባረክ 🌙🌙
عيد مبارك كل عام وانتم بخير
💫✨💫💫✨💫💫✨
تقبل الله منا ومنكم صالح الاعمال
ተቀበለላሁ ሚና ወሚንኩም
ሷሊሀል አዕማል
✨✨✨✨✨✨✨✨
⭐️ Eid Mubarek⭐️ | 149 |
| 9 | #በስፖርት ክበብ አዘጋጅነት እየተካሄደ ያለው የተማሪዎች የእግር ኳስ ውድድር እንደቀጠለ ነው።
#በዛሬው እለት በተካሄደው 5B ከ 6A ባደረጉት ጠንካራ ፉክክር ጨዋታ
6A 5 ለ 4 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል!!!! | 212 |
| 10 | 23/07/18 በስፖርት ክበብ አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የተማሪዎች የእግር ኳስ ውድድር እንደቀጠለ ነው!!
#በዛሬው እለት 8A ከ7B ባደረጉት ጨዋታ 8A ከጨዋታ ብልጫ ጋር 10ለ2 አሸንፏል !!!!
#የጨዋታው ዳኛ መ/ር ተመስገን አስማማው!!!! | 250 |
| 11 | +5 ❗️❗️❗️Addis Ketema Sub-city 2015 E.C Second Semester Model Exam❗️❗️❗️ | 1 222 |
| 12 | 20/07/18 የሁለተኛው መንፈቅ አመት የ8ኛ ክፍል የተማሪዎች የጥያቄና መልስ ውድድር ተካሂዷል !!!
#ኤዶምያስ መኮንን ከ8A 1ኛ
#ኤርሚያስ አዲሱ ከ8A 2ኛ
#ኤደን ኩሽ ከ8B 3ኛ | 169 |
| 13 | የኢፌዴሪ ዴይ ኬር መመሪያ.pdf | 193 |
| 14 | የሬድዮ ስርጭት | 180 |
| 15 | #በስፖርት ክበብ አዘጋጅነት እየተካሄደ ያለው የወንዶች የእግር ኳስ ውድድር እንደቀጠለ ነው
#በዛሬው እለት 8B ከ 7A ባደረጉት ጠንካራ ፉክክር 8B 11 ለ 7 አሸንፏል
#የጨዋታው ዳኛ መ/ር ተመስገን አስማማው
#ጨዋታው ነገም ቀጥሎ ይካሄዳል
#ተተኪ ስፖርተኞችን ለማግኘት የት/ቤት የውስጥ ውድድሮች በጣም አስፈላጊ ናቸው!!!!
#ስፖርት ለወዳጅነት!!!
#ስፖርት ለጤንነት!!! | 169 |
| 16 | የእርዳታ ተማፅኖ
#ከ2008-2013 በገሊላ የመጀመሪያ ት/ቤት የሥራ ባልደረባችን የነበረው#ቴዎድሮስ ሸዋፀጋ ወላጅ እናት ሁለቱም ኩላሌታቸው ከጥቅም ውጪ ስለሆነ በሳምንት ሦስቴ ዲያሊሲስ እያደረጉ ነው#ለሁለት አመት ያክል ለብቻው ዲያሊሲስ እንዲያደርጉ የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ ብቸኛ ልጃቸው የሆነው #ቴዳ ሁሉንም ወጪ እራሱ እየሸፈነ እያሳከማቸው ነው#አሁን ላይ ይህን ለማድረግ አቅም ስላጣ #ከዚህ በፊት በት/ቤታችን ሶሻል ኮሜቴ አስተባባሪነት #የት/ቤታችን መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞችን በማስተባበር ድጋፍ አድርገንለት ነበር# አሁን ላይ ግን ቪድዮ ላይ እንደምናየው #ብቻውን ያን ማድረግ ስላቃተው #የጓደኛችን የሥራ ባልደረባችንን የሆነውን #የቴዳን እናት ከጉኑ በመሆን የቻልነው የአቅማችንን #በፀሎትም በዱአ #ወንድማችንን እናግዛው!!!
#የገሊላ ቤተሰብ ደሞ በበጎ ተግባር የማይታማ ስለሆነ #የቀድሞ የት/ቤታችንን መምህራን እንዲሁም ተማሪዎች የቻላችሁትን ድጋፍ እናድርግለት#
#ቴዳ እስካሁን እያሳለፍክ ያለሆን ነገር እኛ በደንብ ስለምንረዳ #አሁንም ከፈጣሪ ጋር የቻልነውን ነገር እናደርጋለን!!!!
#ቴዳ አይዞን !!!!ፈጣሪ አቅሙንና ብርታቱን ይስጥክ እስከቻልነው ድረስ ከጉንክ ነን!!!!! | 206 |
| 17 | ✅የፈተና መረጃ ለ6ኛ፣8ኛ ተፈታኝ ተማሪዎች
1️⃣ የ6ኛ ክፍል በተመለከተ(ለአዲስ አበባ)
በፈተና የሚካተቱ የት/ት አይነቶች:-
👉አማርኛ
👉እንግሊዘኛ
👉ሒሳብ
👉አካ/ሳይንስ እና
👉ሞራል ሲሆኑ ለአፋን ኦሮሞ ተማሪዎች አፋን ኦሮሞ እና ገዳ ይጨምራል
✍️ሁሉም ፈተና የሚዘጋጀው ከ6ኛ ክፍል ብቻ(5ኛ ክፍልን አይጨምርም)
✅ 8ኛ ክፍል በተመለከተ(ለአዲስ አበባ)
በፈተና የሚካተቱ የት/ት አይነቶች:-
👉አማርኛ
👉እንግሊዘኛ
👉ሒሳብ
👉ሶሻል ሳይንስ
👉አጠ/ሳይንስ
👉የዜግነት ት/ት እና ለአፋን ኦሮሞ ተማሪዎች አፋን ኦሮሞ እና ገዳ ይጨምራል
✍️ሁሉም ፈተና የሚዘጋጀው ከ8ኛ ክፍል ብቻ(7ኛ ክፍልን አይጨምርም)
👉በመሆኑም የፈተና ወቅት እየተቃረበ በመሆኑ ተማሪዎች በዚህ መረጃ መሰረት በአግባቡ ማጥናት ይጠበቅባቹሀል::
👉 ት/ቤቶች እና የተማሪ ወላጆች በዚህ መረጃ መሰረት ተማሪዎቻችን አመርቂ ውጤት እንዲያመጡ የጋራ ርብርብ እናድርግ‼️
👉ሁሉም ፈተናዎች በሰኔ ወር ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል | 219 |
| 18 | ማስ ስፖርት 5
ከት/ቤቱ ርዕሳነ መምህራን እና ተማሪዎች ጋር | 233 |
| 19 | ማስ ስፖርት 3
ከት/ቤቱ ርዕሳነ መምህራን እና ተማሪዎች ጋር | 209 |
| 20 | ማስ ስፖርት 2
ከት/ቤቱ ርዕሳነ መምህራን እና ተማሪዎች ጋር | 193 |
