Orthodox Patristic Writings
Open in Telegram
https://t.me/panorientalorthodox6 የቻናላችን ሀሳብ የመስጫ እና የመወያያ ግሩፕ ይህ ነው።
Show more4 156
Subscribers
+124 hours
+27 days
+3630 days
Posts Archive
Repost from ደቂቀ አትናቴዎስ
ሰላም እንዴት ናችሁ ?
እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ። በእውነቱ በዚህ መልኩ ባልጽፍ እመርጥ ነበር ሆኖም ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ውስጥ ስለገባን ነውና በእርግጥ ልጁ እንዲህ እንድጽፍ አይፈልግም ብቻ ግን አንድ የእኛ ቲም አካል የሆነ ልጅ በጽኑ ታሟልና ለህክምና ብዙ ገንዘብ አስፈልጎታል። በሚኒ ባስ ዕርዱን እያለን ከምንወጣ የቻላችሁትን ያህል ብታግዙን በልዑል እግዚአብሔር ስም እንለምናለን።
በዚህ አካውንት -> 1000750539697
Lwam Gebregeorgis Tesfay
Repost from ደቂቀ አትናቴዎስ
ሰላም እንዴት ናችሁ ?
እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ። በእውነቱ በዚህ መልኩ ባልጽፍ እመርጥ ነበር ሆኖም ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ውስጥ ስለገባን ነውና በእርግጥ ልጁ እንዲህ እንድጽፍ አይፈልግም ብቻ ግን አንድ የእኛ ቲም አካል የሆነ ልጅ በጽኑ ታሟልና ለህክምና ብዙ ገንዘብ አስፈልጎታል። በሚኒ ባስ ዕርዱን እያለን ከምንወጣ የቻላችሁትን ያህል ብታግዙን በልዑል እግዚአብሔር ስም እንለምናለን።
በዚህ አካውንት -> 1000750539697
Lwam Gebregeorgis Tesfay
ስዊድን ጦቢያን በስፖርት የወከሉ ወንድሞቻችን እስከ አሰልጣኙ አመለጡ😁 ምን ታስባላችሁ?
ሀ.ጥሩ ደግ አደረጉ
ለ.ሀገርን መክዳት ተገቢ አይደለም
ሐ.እንጃ አላውቅም አትፍረድ ይፈረድብሀል😁
ሰዎች ኃይሌ ገብረሥላሴ የጦብያ ኑሮ መሮታል እንዳውም በዚሁ ከቀጠለ ንብረትን ሽጬ ከአገር እወጣለሁ ብሏል። "እናቱ የሞተችበት እና ገበያ የሄደችበት እኩል ያለቅሳሉ" አለ የአገሬ ሰው። እና ዛሬ ከመሸ በኋላ መንገድ ላይ አንድ ወንድ እና ሴት በአጠገቤ ሲያልፉ ወንዱ ለሴቷ ቆይ ኃይሌ ገብረሥላሴ የመረረውን የኢትዮጵያ ኑሮ እኔ ማን ነኝ የምገፋው? ሲላት ነበር እናንተስ ምን ታስባላችሁ ጦቢያውያን😁?
የብጹአን እና የቅዱሳን አባቶቻችን ዜና እነሆ ስሙ። የቅዱስ አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ አቡነ ሚካኤል በረከት ይደርብን።
Repost from SSC ቅድመ ግቢ ጉባኤ
አቤል ይባላል የግቢ ጉባኤያችን አባልና የ12ኛ ክፍል ተማሪ ነው። አሁን ግን እንደምትመለከቱት አደጋ አጋጥሞት የእኛን እርዳታ ይፈልጋልና የምንችለውን ያህል ከላይ በተጠቀሱት አካውንቶች በመላክ እናግዘው።
ማጋራትም እርዳታ ነውና ይህን ፖስት ለምናውቃቸው ሰዎች በማድረስ እነርሱም እንዲያግዙ እናድርግ
ጠፋሁባችኋ ወርቆቼ😁 እስኪ ግጥሜን አንብቡልኝና ተኙ...እናንተ ግን ብጠፋም ግድ የላችሁም😭 ሰው አይወጣልኝም እድሌ ሆኖ እናንተየ።
ከእለት ተእለት የማይጎድል ኅብስት
የቤተክርስቲያን ዋልታ ማገር ሕይወት
ቅዱስ ቁርባን ነው የጌታ ሥጋ ደም
የሚያዋሕደን ከሕይወት ዘላለም
የመልከፄቅ መሥዋዕት
የሠመረ ነው በጸሎቱ
ይህ ምሳሌ ነው የአካሉ ነው
ለአማናዊው መሥዋዕት ነው
የቤተክርስቲያን ሕይወት እና ቀለም
አፏም ቀልቷልና በቀዩ ደም
ትሰብከዋለች ይህንን እውነት
ያስገባልና ወደ ፍቅሩ መንግሥት
እስራኤላውያን መናን በልተዋል
ከዓለቱም ውኃ ጠጥተዋል
እኛም እንደነርሱ ከነዓን እንድንገባ
በአማናዊው መብል ነፍሳችን ትገንባ
የሠርጉ ምግብ ነው ሙሽራው የሠጠን
ሙሽራ ሆኖ ሳለ ብሉኝ ጠጡኝ ያለን
ለዓለም የተሠዋ ስለዓለም የሚቀርብ
ወደ ሙሽራችን የሚያደርስ የሚያቀር
እናምነዋለን ሚስጢረ ቁርባን
እንቀበላለን የሕይወት ራስን
ወይኑ ወደ ደሙ ኅብስት ወደ ሥጋው
በእምነት ይቀየራል ልክ እንደሥጋዌው
ኑ ተቀበሉት ከሊቀካኅኑ እጅ
ኑ ብሉ ጠጡ ከእርቁም ደጅ
ከመሠዊያው አለ ንፁህ በግ ክርስቶስ
ያለ ደም የሆነ ደመ ኢየሱስ
