cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ጊዮርጊሳዊ መረጃዎች በምናሴ ሳንጆርጅ እና ሀብታሙ ቪቫ

ስለጊዮርጊስ አቅም በፈቀደ መጠን መረጃ አናደርሳለን

Show more
Advertising posts
1 288Subscribers
No data24 hours
-37 days
-2230 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

አሳዛኝ መረጃ . ቅዱስ ጊዮርጊስ vs KMKM የቻምፒየንስ ሊግ መልስ ጫወታ #በዝግ ይደረጋል 😭😭
Show all...
✌️ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️ ❤️ 💛 የሀይደር ሸረፋ ስንብት ♦️አራት የማልዘነጋቸዉ ውብ አመታት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር አሳልፍያለሁ። የ15ኛ እና 16ኛ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ድላችን ሁሌም በልቤ ታላቅ ደስታን ይፈጥራሉ። ♦️በዝቅታም በከፍታም ወቅት ሁልጊዜም ከጎኔ ለነበራቹ በተለይም ለክለቡ የልብ ደጋፊዎች ላቅ ያለ ምስጋናዬን አቀርባለሁ🙏🙏❤️ ♦️ ለቡድን ጓደኞቼ መልካሙን ሁሉ እመኛለሁ!"የቅዱስ ጊዮርጊስ አምበል ሆኜ አሳልፍያለሁ" ስልም ኩራት ሚሰማኝ በናንተ ምክንያት ነዉ 🥹😊 ♦️ለቡድኑ አመራሮች እንዲሁም በተለያዪ ጊዜያት የነበራችሁትን የአሰልጣኝ አባላቶች ምስጋናዬ ይድረሳቹ!🙏🙏 ♦️በቀጣይ ዉድድሮች ሁሉ ለታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ መልካሙን ሁሉ እመኛለሁ✌️በቀጣይ የእግር ኳስ ህይወቴ በሌላ ክለብ የመጫወት ዉሳኔ ላይ መድረሴን ስገልጽ ከታላቅ ከበሬታ ጋር ነዉ! ስለማልዘነጋዉ ጊዜ ከልብ አመሰግናለሁ 🙏🙏🙏 ሀይደር ሸረፋ 👉 @SAINTGEORGEFC  👈 👉 @SAINTGEORGEFC  👈 👉@SAINTGEORGEFCV 👈የቪዲዮ ቻናል ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️
Show all...
ሐምሌ 23 ቀን 2015 ዓ.ም የደጋፊዎች በዓል ላይ ለህፃናት የመጣው ማሊያ ማለቁ ይታወሳል፤ ስለሆነም በቂ የህፃናት ማሊያ አሰርተን ስላመጣን  ፅህፈት ቤት በመምጣት መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
Show all...
✌️ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️ 🔸 ለነገው ታላቅ ፕሮግራም በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ታላላቅ ዝግጅቶች ሁሉ ተደርገዋል ከአስደናቂ ሰርፕራይዞች ጋር በነገው እለት የማይረሳ ታሪክ እና የቤተሰብ መሰባሰብ ይሆንልናል 🏆✌️🏆 በጊዜ ቦታው ላይ እንገናኝ ❤️✌️🏆 🏆 ዋንጫ ወዳድ ሳንጃው 🏆 #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ ፎቶ Habatmu 👉 @SAINTGEORGEFC  👈 👉 @SAINTGEORGEFC  👈 👉@SAINTGEORGEFCV 👈የቪዲዮ ቻናል ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️
Show all...
👉 ልናምርበት የተዘጋጀ . . . ለአሸናፊዎቹ የተሰናዳውን ማሊያ ለማግኘት አልጓጉም? እንግዲያውስ የጠዋት ቀጠሮዎ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ይሁን! ቀድመው ይድረሱ- ፈጥነው ይሸምቱ 👉 ዋጋው 1000 ብር ብቻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር
Show all...
#የሻምፒዮኖቹ_ቤተሰባዊ_ቀን 🏆 ✌ አመቱ ጅማሬ ላይ ታዳጊዎቹ ፈረሰኞቻችን ብዙ ረብጣ ብር ካፈሰሱና ከፍተኛ ልምድ ካዳበሩት ጋር ተፎካክረው አሸንፈው ተገኙ ። አመቱንም በዋንጫ አስጀመሩን 🏆 እኛም "ገናማ ገና ነው" ብለን ዘመርን !!! እነዳልነውም አልቀረልን የዋናው ቡድናችን ፈረሰኞች ደግሞ የለመድነውን የሊግ ዋንጫ #ደግመው አመጡትና አመቱን ሰርግና ምላሽ አደረጉልን ። ደስስስስ አለን !!! ታዲያ በዚህ አመት ያሳካነውን ድርብርብ ድል እና ደስታ አብረን ብናከብረው ምን ይለናል ???? ምንም !!!!!! እሁድ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ በአበበ ቢቂላ ስታድየም ድምቅ ብለን እንገናኝ 😃 በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ደስታችንን እያጣጣምን ክለባችንንም በፋይናንስ እናጠንክር !!!! 🟥🟨🟥 V I V A 🟥🟨🟥
Show all...
እሁድ ሐምሌ 23 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ቀን ይከበራል 👉ዝርዝር ነገሮችን እናሳውቃለን ባልነው መሠረት 👉የመግቢያ ዋጋ 👉ክብር ትሪቡን 500 ብር 👉በሌሎች ማዕረጎች በሙሉ 100 ብር ብቻ 👉በእለቱ የተለየ ድንኳን ተዘጋጅቶ የአባልነት መታወቂያ ያለወሰዳችሁ ደጋፊዎቻችን የ2015 ዓ.ም ዓመታዊ ክፍያን በመክፈል መውሰድ የምትችሉ ሲሆን፤የ2016 ዓ.ም ደግሞ ማደስ የምትፈልጉ ማደስ የምትችሉ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡   ✌️  በጋራ የምንዝናናበት ልዩ ቀን! 🏆ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር✌️
Show all...