SELAM FIRE PRIMARY SCHOOL
Open in Telegram
G 1-8 since 1990 E.c
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
435
Subscribers
+224 hours
+57 days
+2330 days
Posts Archive
ማስታወቅያ
Beeksisa
ለሁሉም መምህራን
Barsiisota hundaaf
ነገ (03/13/2018) ከጡዋት 2:30 ጀምሮ የት/ት ቤቱ ቅጥር ግብ ተገኝታችዉ አቴንዳንስ እንድትፈርሙና ጋዎን እንድትወስዱ እናሳዉቃለን።
ማሳሰብያ: ነገ የማይገኝ መምህር እጋዊ የሆነ መረጃ ይዞ መገኘት አለበት።
Boru (03/13/2018) ganama sa'aatii 2:30 irraatti mooraa mana barumsaatti argamuun atteendaansii irratti akka mallatteessitaniifi gaawonii fudhattan isin beeksifna.
Hubachiisa: Barsiisaan guyyaa boruu irraa eegaluun bakka hojiitti hin argamnee ragaa seeraa qabatee akka argamu dabalataan isin berksifna.
Beeksisa
Barsiisoota Fi hojjettoota mana barumsaa salaam firee sadarkaa tokkoffaa hudaaf lakkofsa herregaa baankii siikeetti hanga guyyaa 22/12/2018tti banachuudhan faayinaansi mana barumsaa keenyatti galii akka gootan cimsine isin beeksifna
Hub:barsiisaafi hojjettaan lakkoofsa herregaa baankii banate galii hin goone mindaa ji'a hagayya kan hin kaffalamne ta'uu cimsinee isin beeksifna
ሰላም ሰላም ውድ መምህራን እና የአስተዳር ሰራተኞች እንዴት ናችሁ ሰላማችሁ ይብዛልን።
አስቸኳይ መረጃ ሁሉም ሰራተኛ የስኬት ባንክ አከወንት እስከ አርብ 22/12/1018 ድርስ እንድትከፍቱ ትምህርት ቤቱ ያሳስባል። ነገር ግን ካልከፈታችሁ ለሚፈጠረው ችግር ትምህርት ቤቱ ሃላፊነቱን አይወስድም።
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ !
እንለ1501ኛው የነቢዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የደስታ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን።🙏🙏🙏
Repost from Addis Ababa Education Bureau
+1
የመምህርነት የስራ ቅጥር ማስታወቂያ!
(ሀምሌ 24/2018 ዓ.ም)
መመዝገቢያ ሊንክ፡- https://lyuhub.com/jobs
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
ውድ መምህራን ልማቶች እንዴት አደራችሁ በዚህ ፋይል ላይ የክወና መምህራን ዝርዝር ባለፈው ለስልጠና የላካችኋቸው መምህራን ዝርዝር አለ ስለሆነም ሰኞ በቀን 27/11/2018ዓ.ም ተፈሪ መኮንን /እንጦጦ ፖሊ ቶክኒክ ኮሌጅ 2:30 ስልጠና ስላለ እንዲገኙ ጥሪ እንዲተላለፍ ይደረግ።
መቅረት አይቻልም።
ተመራቂ ሞግዚቶች ከዚ በላይ link መርጣችዉ ተመስገቡ።
Eebbifamtoonni kununsituu daa'immanii linki kanaa oliin filachuun galmaaha.
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የመምህርነት የስራ ቅጥር ማስታወቂያ!
(ሀምሌ 21/2018 ዓ.ም) መመዝገቢያ ሊንኮች
1. ለ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች
https://docs.google.com/forms/d/1RRFzFMb2HEoCyRp_ye5E-joooyGYzpAMfEvFBQdbJJs/edit
2. ከቅድመ አንደኛ ደረጃ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ትምህርት ቤቶች
https://docs.google.com/forms/d/1exSs8OJs3UzYpyzcqQ8e13-JiczbyGR1ohmYFpdHJOY/edit
3. Barnoota Sadarkaa 1ffaan duraa hanga kutaa 8ffaa isa jala jiraniif Bara Barnootaa
https://docs.google.com/forms/d/1UXIAIH736rY4YoENoRNSmNsYkZsOJFrh6o7-G3qz53E/edit
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
ማሳሰቢያ
በ2018 ዓ.ም ከአሰላ እና ከደብረ ብርሃን መምህራን ትምህርት ኮሌጂ የተመረቁ መምህራን የቅጥር ሂደቱ የሚፈጸመው በሚወጣው የቅጥር ማስታወቂያ ብቻ ስለሆነ "ቀጥታ እንመደባለን " በሚል እምነት ሳይዘናጉ እንድመዘገቡ ከወዲሁ እናሳውቃለን።
