About education
Open in Telegram
We are working to help all ethiopians We give information by directly communicating the responsible body and from reliable source For any communication 👇👇 http://t.me/Ethiopianeducations?direct
Show more5 592
Subscribers
-424 hours
-357 days
-13330 days
Posts Archive
5 592
+5
#AAEB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2019 ትምህርት ዘመን ዓመታዊ የጊዜ ሰሌዳ ለሁሉም ክ/ከተሞች ትምህርት ጽ/ቤቶች እና በከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ሦስት አዳሪ ትምህርት ቤቶች ልኳል።
በዚህም፦
ከሐምሌ 19 እስከ ነሐሴ 22/2018 ዓ.ም
የነባር እና አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ይከናወናል።
ከነሐሴ 26 እስከ ጳጉሜን 5/2018 ዓ.ም
የአዲስ ገቢ የ7ኛ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ምዝገባ ይከናወናል።
መስከረም 05/2019 ዓ.ም
የመጀመሪያ ቀን የመጀመሪያ መደበኛ ትምህርት ክፍለ ጊዜ ይጀመራል።
(የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ለሁሉም ክ/ከተሞች ትምህርት ጽ/ቤቶች እና በከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ሦስት አዳሪ ት/ቤቶች የላከው ሙሉ የ2019 ዓ.ም የትምህርት ካሌንደር ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity
5 592
የጤና ሙያ ፈቃድ ማለፊያ ነጥብ
COC JUNE 2018 Cut point👇👇👇
👉 Pharmacy 43.7
👉 Nursing 42.2
👉 Pediatric Nursing 43.4
👉 Radiology 47.3
👉 Midwifery 42.6
👉 Public Health 42.8
👉 ECCN 40.3
👉 Laboratory 45.4
👉 Medicine. 52.8
5 592
የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና ለወሰዳችሁ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
___
በሰኔ 2018 ዓ.ም በጤና ሚኒስቴር በኩል የተሰጠውን የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዳችሁ ተመዛኞች ከሰኔ 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ https://hple.moh.gov.et ላይ በመግባትና የብሄራዊ መለያ ቁጥር(FAN) እና Password በማስገባት የፈተና ውጤታችሁን መመልከት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ውጤት ከተገለጸበት ዕለት አንስቶ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት በስልክ ቁጥር 952 በስራ ሰዓት በመደወል ሙሉ ስም፣ ዲፓርትመንት እና የተማራችሁበትን የትምህርት ተቋም ስም በማሳወቅ ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ማሳሰቢያ፦
የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተናውን ያለፋችሁ ተመዛኞች ከሰኞ ሃምሌ 6/2018 ዓ.ም ጀምሮ ስም ዝርዝራችሁ ወደ ክልል የሚላክ ስለሆነ የሙያ ፍቃዳችሁን 12ተኛ ክፍል በተማራችሁበት ክልል ማውጣት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
Website: moh.gov.et
@ethiopianeducations
5 592
🇮🇹 Sapienza University Scholarships 2026–2027 in Italy
Planning to study in Italy? Sapienza University of Rome offers a wide range of scholarships, grants, accommodation support, study abroad funding, research opportunities, and other financial assistance for eligible students.
Explore the scholarship opportunities available at Sapienza University and find the one that matches your academic goals.
🔗 Application link: https://www.uniroma1.it/en/pagina/scholarships
Credit: Sapienza University of Rome
Disclaimer: This post is for informational purposes only. Scholarship opportunities, eligibility requirements, funding, and application deadlines may change. Please refer to the official Sapienza University website for the latest information before applying.
#sapienzauniversita #studyinitaly #ItalyScholarships #StudyInEurope
.
.
.
@ethiopianeducations
5 592
🇮🇹 Sapienza University Scholarships 2026–2027 in Italy
Planning to study in Italy? Sapienza University of Rome offers a wide range of scholarships, grants, accommodation support, study abroad funding, research opportunities, and other financial assistance for eligible students.
Explore the scholarship opportunities available at Sapienza University and find the one that matches your academic goals.
🔗 Application link: https://www.uniroma1.it/en/pagina/scholarships
Credit: Sapienza University of Rome
Disclaimer: This post is for informational purposes only. Scholarship opportunities, eligibility requirements, funding, and application deadlines may change. Please refer to the official Sapienza University website for the latest information before applying.
Need Assistance? DM us
#sapienzauniversita #studyinitaly #ItalyScholarships #StudyInEurope
.
.
.
@bigdreamet
5 592
በአራት ዘርፎች ከ6ዐ በመቶ በላይ የሚያመጡ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ ይሆናሉ። - ትምህርት ሚኒስቴር
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በአስተዳዳር፣ በፋይናንስ፣ በሰው ኃይል አደረጃጀት እና በአካዳሚክ መለኪያዎች መሠረት ተገምግመው ከ6ዐ በመቶ በላይ ውጤት ካስመዘገቡ ራስ ገዝ መሆን እንደሚችሉ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
ራስ ገዝ መሆን የሚፈልግ ዩኒቨርሲቲ የራሱን ተቋማዊ ግለ ግምገማ በማድረግ ወደ ራስ ገዝነት ለመሸጋገር የሚያስችል ውጤት 6ዐ በመቶና ከዚያ በላይ ማገኘቱን ሲያረጋግጥ በዩኒቨርሲቲው ሥራ አመራር ቦርድ አፀድቆ፣ ለትምህርት ሚኒስቴር ግምገማ እንዲካሄድለት በደብዳቤ ጥያቄ ማቅረብ እንዳለበት ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. በትምህርት ሚኒስቴር የወጣው መመሪያ ያዛል፡፡
ሚኒስቴሩ በመመሪያው መሠረት 60 በመቶና ከዚያ በላይ ላስመዘገበ ተቋም የራስ ገዝነት ሽግግር ሒደት እንዲጀምር ፈቃድ ይሰጣል።
ሚኒስቴሩም የቀረበለትን የግምገማ ውጤቱ መሠረት በማድረግ 6ዐ በመቶና ከዚያ በላይ ያገኘ ዩኒቨርሲቲ ወደ ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲነት የሚያሸጋግረውን የሚፈቅድ የማቋቋሚያ ደንብ ከተቋሙ ጋር ተመካክሮ በማዘጋጀት፣ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት እንዲፀድቅለት ጥያቄ እንደሚያቀርብ በመሪያው ሠፍሯል።
የዩኒቨርሲቲው የግምገማ ውጤት ዝቅተኛ ሆኖ ከተገኘ በታዩ ክፍተቶች ላይ የማሻሻያ መርሐግብር ተቋሙ እንዲያዘጋጅ አቅጣጫ በማስቀመጥና ውጤቱን እንዲያሻሽል ክትትል በማድረግ፣ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ግምገማ እንዲካሄድ ሁኔታዎችን ማመቻቸትም የሚኒስቴሩ ተግባር መሆኑ ተመልክቷል፡፡ #ሪፖርተር
@tikvahuniversity
5 592
የጤና ባለሙያዎች የ COC የመቁረጫ ነጥብ ካዚህ በፊት Previous COC EXAM
👉Comprehensive Nurse 37.5
👉Public Health Officer 39.5
👉Psychiatry Nurse 39
👉Medical Laboratory 45
👉Pharmacy 42.5
👉Midwifery 40
👉Emergency Nursing 49.9 4
👉Pediatric Nursing 44.2
👉Anesthesia 47.2
@ethiopianeducations
5 592
በአማራ ክልል የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በ23 ማዕከላት እየተሰጠ ሲሆን በክልሉ 99 ሺህ 848 ተማሪዎች በ6 ዙር ፈተናውን ይወስዳሉ።
አቶ ጥላሁን ወርቅነህ
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኀላፊ
5 592
Repost from Amhara Education Bureau
በአማራ ክልል የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በ23 ማዕከላት እየተሰጠ ሲሆን በክልሉ 99 ሺህ 848 ተማሪዎች በ6 ዙር ፈተናውን ይወስዳሉ።
አቶ ጥላሁን ወርቅነህ
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኀላፊ
5 592
#coc
የአንስቴዢያ cut point 47.8 ሲሆን ከታህሳሱ መጠናኝ ለውጥ አሳይቷል ። ሌሎቹም ላይ ለውጥ እንደሚኖር ይጠበቃል
@Ethiopianeducations
5 592
#MoH
የተግባር ፈተና የምትወስዱ የአንስቴዥያ ሙያ ተመራቂዎች ምዝገባ ከሰኔ 24 እስከ 26/2018 ዓ.ም ብቻ የሚከናወን መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
ሰኔ 19/2018 ዓ.ም የተሰጠውን የሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዳችሁ የአንስቴዥያ ሙያ ተመዛኞች ከዛሬ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ ውጤታችሁን መመልከት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
የጽሁፉ ፈተና ያለፋችሁ የአንስቴዥያ ሙያ ተመዛኞች፥ የተግባር ፈተና ለመውሰድ ከሰኔ 24-26/2018 ዓ.ም ብቻ በኦንላይን https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መለያ ቁጥር (FAN) እና Password በማስገባት መፈተኛ ጣቢያ በመምረጥ ምዝገባችሁን እንድታከናውኑ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
ከላይ ከተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውጪ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን ማኒስቴሩ ገልጿል።
🔔 ከዚህ ቀደም የተግባር ፈተና ተፈትናችሁ ፈተናውን ያላለፋችሁ የአንስቴዥያ ተመዛኞች፥ የተግባር ፈተናውን #በድጋሜ ለመውሰድ የብሔራዊ መለያ ቁጥራችሁን (FAN) ከስማችሁ ጋር ማስተሳሰር ይጠበቅባችኋል።
@Ethiopianeducations
5 592
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የመጀመሪያ ቀን ፈተናዎች በመላ ሀገሪቱ ሲሰጡ ውለዋል።
ፈተናው በስድስት ዙሮች በኦንላይን እና በወረቀት እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ሲሆን፤ የመጀመሪያው ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ የበይነ-መረብ ፈተና በዛሬው ዕለት መሠጠት ጀምሯል።
አኃዛዊ መረጃዎች
563,501 ➻ ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች
306,456 ➻ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች
257,045 ➻ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች
607 ➻ ፈተናው የሚሰጥባቸው ማዕከላት
62 በመቶ ➻ ፈተናውን በኦንላይን የሚወስዱ ተፈታኞች
@Ethiopianeducations
5 592
የጤና ተመራቂዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና ውጤት በቅርቡ ይፋ የሚደረግ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም የተሰጠውን የሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዱ ተመዛኞች (ከአንስቴዥያ በስተቀር) ውጤት በቅርቡ ይፋ እስከሚደረግ በትዕግስት እንድትጠባበቁ ሚኒስቴር ጠይቋል።
@Ethiopianeducations
5 592
እነዚህን የስራና የትምህርት እድሎች ጊዜ ሲኖራችሁ አንድ በአንድ ተመልከቷቸው፡፡ በማጋራት ለራሳችሁ Save ብታደርጉም ነገ ስትፈልጉት ትጠቀሙበታላችሁ፡፡
Are you looking for PhD and Master/MPhil scholarships?
Here are 30 websites where you can find currently available scholarships.
1. https://www.findaphd.com
2. https://lnkd.in/g4CVua9Z
3. https://lnkd.in/gSs3UFft
4. https://lnkd.in/gYppt4vn
5. https://lnkd.in/gXCYq9g7
6. https://scholarshipdb.net
7. https://lnkd.in/gEUgBeVm
8. https://lnkd.in/g9bNSFdu
9. https://www.jobs.ac.uk/phd
10. https://lnkd.in/gDDDSCRu
11. https://bandi.miur.it
12. http://www.all-acad.com
13. https://grants.at
14. https://lnkd.in/gXihXFpB
15. https://jobs.csiro.au
16. https://lnkd.in/gUNsTBMH
17. http://www.all-acad.com
18. https://lnkd.in/gAU_mSxu
19. https://lnkd.in/gDD9cXmm
20. https://lnkd.in/gM42T2e4
21. https://lnkd.in/gh2PYUHE
22. https://www.phdportal.com
23. https://lnkd.in/gsbkzwk9
24. https://lnkd.in/gGTbaXNf
25. http://www.phdinfrance.net
26. http://www.postdocjobs.com
27. https://vacancyedu.com
28. https://phdposition.com
29. https://lnkd.in/ggueQ8pD
30. https://lnkd.in/gBZCqQTD
©️Linkdin
via Solomon Mengesha
