en
Feedback
About education

About education

Open in Telegram

We are working to help all ethiopians We give information by directly communicating the responsible body and from reliable source For any communication 👇👇 http://t.me/Ethiopianeducations?direct

Show more
5 592
Subscribers
-424 hours
-357 days
-13330 days
Posts Archive
#AAEB የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2019 ትምህርት ዘመን ዓመታዊ የጊዜ ሰሌዳ ለሁሉም ክ/ከተሞች ትምህርት ጽ/ቤቶች እና በከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ሦስት አዳሪ ትምህርት
+5
#AAEB የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2019 ትምህርት ዘመን ዓመታዊ የጊዜ ሰሌዳ ለሁሉም ክ/ከተሞች ትምህርት ጽ/ቤቶች እና በከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ሦስት አዳሪ ትምህርት ቤቶች ልኳል። በዚህም፦ ከሐምሌ 19 እስከ ነሐሴ 22/2018 ዓ.ም የነባር እና አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ይከናወናል። ከነሐሴ 26 እስከ ጳጉሜን 5/2018 ዓ.ም የአዲስ ገቢ የ7ኛ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ምዝገባ ይከናወናል። መስከረም 05/2019 ዓ.ም የመጀመሪያ ቀን የመጀመሪያ መደበኛ ትምህርት ክፍለ ጊዜ ይጀመራል። (የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ለሁሉም ክ/ከተሞች ትምህርት ጽ/ቤቶች እና በከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ሦስት አዳሪ ት/ቤቶች የላከው ሙሉ የ2019 ዓ.ም የትምህርት ካሌንደር ከላይ ተያይዟል።) @tikvahuniversity

የጤና ሙያ ፈቃድ ማለፊያ ነጥብ COC JUNE 2018 Cut point👇👇👇 👉   Pharmacy                43.7  👉 Nursing                    42.2 👉   Pediatric Nursing    43.4 👉   Radiology                 47.3 👉   Midwifery                 42.6 👉   Public Health           42.8 👉   ECCN                        40.3  👉   Laboratory              45.4 👉 Medicine. 52.8

የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና ለወሰዳችሁ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ ___ በሰኔ 2018 ዓ.ም በጤና ሚኒስቴር በኩል የተሰጠውን የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዳችሁ ተመዛኞች ከሰኔ 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ https://hple.moh.gov.et ላይ በመግባትና የብሄራዊ መለያ ቁጥር(FAN) እና Password በማስገባት የፈተና ውጤታችሁን መመልከት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ውጤት ከተገለጸበት ዕለት አንስቶ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት በስልክ ቁጥር 952 በስራ ሰዓት በመደወል ሙሉ ስም፣ ዲፓርትመንት እና የተማራችሁበትን የትምህርት ተቋም ስም በማሳወቅ ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ማሳሰቢያ፦ የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተናውን ያለፋችሁ ተመዛኞች ከሰኞ ሃምሌ 6/2018 ዓ.ም ጀምሮ ስም ዝርዝራችሁ ወደ ክልል የሚላክ ስለሆነ የሙያ ፍቃዳችሁን 12ተኛ ክፍል በተማራችሁበት ክልል ማውጣት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ Website: moh.gov.et @ethiopianeducations

🇮🇹 Sapienza University Scholarships 2026–2027 in Italy Planning to study in Italy? Sapienza University of Rome offers a wide range of scholarships, grants, accommodation support, study abroad funding, research opportunities, and other financial assistance for eligible students. Explore the scholarship opportunities available at Sapienza University and find the one that matches your academic goals. 🔗 Application link: https://www.uniroma1.it/en/pagina/scholarships Credit: Sapienza University of Rome Disclaimer: This post is for informational purposes only. Scholarship opportunities, eligibility requirements, funding, and application deadlines may change. Please refer to the official Sapienza University website for the latest information before applying. #sapienzauniversita #studyinitaly #ItalyScholarships #StudyInEurope . . . @ethiopianeducations

🇮🇹 Sapienza University Scholarships 2026–2027 in Italy Planning to study in Italy? Sapienza University of Rome offers a wide range of scholarships, grants, accommodation support, study abroad funding, research opportunities, and other financial assistance for eligible students. Explore the scholarship opportunities available at Sapienza University and find the one that matches your academic goals. 🔗 Application link: https://www.uniroma1.it/en/pagina/scholarships Credit: Sapienza University of Rome Disclaimer: This post is for informational purposes only. Scholarship opportunities, eligibility requirements, funding, and application deadlines may change. Please refer to the official Sapienza University website for the latest information before applying. Need Assistance? DM us #sapienzauniversita #studyinitaly #ItalyScholarships #StudyInEurope . . . @bigdreamet

በአራት ዘርፎች ከ6ዐ በመቶ በላይ የሚያመጡ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ ይሆናሉ። - ትምህርት ሚኒስቴር የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በአስተዳዳር፣ በፋይናንስ፣ በሰው ኃይል አደረጃጀት እና በአካዳ
በአራት ዘርፎች ከ6ዐ በመቶ በላይ የሚያመጡ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ ይሆናሉ። - ትምህርት ሚኒስቴር የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በአስተዳዳር፣ በፋይናንስ፣ በሰው ኃይል አደረጃጀት እና በአካዳሚክ መለኪያዎች መሠረት ተገምግመው ከ6ዐ በመቶ በላይ ውጤት ካስመዘገቡ ራስ ገዝ መሆን እንደሚችሉ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡ ራስ ገዝ መሆን የሚፈልግ ዩኒቨርሲቲ የራሱን ተቋማዊ ግለ ግምገማ በማድረግ ወደ ራስ ገዝነት ለመሸጋገር የሚያስችል ውጤት 6ዐ በመቶና ከዚያ በላይ ማገኘቱን ሲያረጋግጥ በዩኒቨርሲቲው ሥራ አመራር ቦርድ አፀድቆ፣ ለትምህርት ሚኒስቴር ግምገማ እንዲካሄድለት በደብዳቤ ጥያቄ ማቅረብ እንዳለበት ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. በትምህርት ሚኒስቴር የወጣው መመሪያ ያዛል፡፡ ሚኒስቴሩ በመመሪያው መሠረት 60 በመቶና ከዚያ በላይ ላስመዘገበ ተቋም የራስ ገዝነት ሽግግር ሒደት እንዲጀምር ፈቃድ ይሰጣል። ሚኒስቴሩም የቀረበለትን የግምገማ ውጤቱ መሠረት በማድረግ 6ዐ በመቶና ከዚያ በላይ ያገኘ ዩኒቨርሲቲ ወደ ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲነት የሚያሸጋግረውን የሚፈቅድ የማቋቋሚያ ደንብ ከተቋሙ ጋር ተመካክሮ በማዘጋጀት፣ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት እንዲፀድቅለት ጥያቄ እንደሚያቀርብ በመሪያው ሠፍሯል። የዩኒቨርሲቲው የግምገማ ውጤት ዝቅተኛ ሆኖ ከተገኘ በታዩ ክፍተቶች ላይ የማሻሻያ መርሐግብር ተቋሙ እንዲያዘጋጅ አቅጣጫ በማስቀመጥና ውጤቱን እንዲያሻሽል ክትትል በማድረግ፣ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ግምገማ እንዲካሄድ ሁኔታዎችን ማመቻቸትም የሚኒስቴሩ ተግባር መሆኑ ተመልክቷል፡፡ #ሪፖርተር @tikvahuniversity

የጤና ባለሙያዎች የ COC የመቁረጫ ነጥብ ካዚህ በፊት Previous COC EXAM 👉Comprehensive Nurse    37.5 👉Public Health Officer   39.5 👉Psychiatry Nurse    39 👉Medical Laboratory   45 👉Pharmacy     42.5 👉Midwifery    40 👉Emergency Nursing    49.9 4 👉Pediatric Nursing    44.2 👉Anesthesia      47.2  @ethiopianeducations

በአማራ ክልል የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በ23 ማዕከላት እየተሰጠ ሲሆን በክልሉ 99 ሺህ 848 ተማሪዎች በ6 ዙር ፈተናውን ይወስዳሉ። አቶ ጥላሁን ወርቅነህ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኀላፊ
በአማራ ክልል የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በ23 ማዕከላት እየተሰጠ ሲሆን በክልሉ 99 ሺህ 848 ተማሪዎች በ6 ዙር ፈተናውን ይወስዳሉ። አቶ ጥላሁን ወርቅነህ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኀላፊ

በአማራ ክልል የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በ23 ማዕከላት እየተሰጠ ሲሆን በክልሉ 99 ሺህ 848 ተማሪዎች በ6 ዙር ፈተናውን ይወስዳሉ። አቶ ጥላሁን ወርቅነህ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኀላፊ
በአማራ ክልል የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በ23 ማዕከላት እየተሰጠ ሲሆን በክልሉ 99 ሺህ 848 ተማሪዎች በ6 ዙር ፈተናውን ይወስዳሉ። አቶ ጥላሁን ወርቅነህ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኀላፊ

#coc የአንስቴዢያ cut point 47.8 ሲሆን ከታህሳሱ  መጠናኝ ለውጥ አሳይቷል ። ሌሎቹም ላይ ለውጥ እንደሚኖር  ይጠበቃል @Ethiopianeducations

#MoH የተግባር ፈተና የምትወስዱ የአንስቴዥያ ሙያ ተመራቂዎች ምዝገባ ከሰኔ 24 እስከ 26/2018 ዓ.ም ብቻ የሚከናወን መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል። ሰኔ 19/2018 ዓ.ም የተሰጠውን የሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዳችሁ የአንስቴዥያ ሙያ ተመዛኞች ከዛሬ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ ውጤታችሁን መመልከት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። የጽሁፉ ፈተና ያለፋችሁ የአንስቴዥያ ሙያ ተመዛኞች፥ የተግባር ፈተና ለመውሰድ ከሰኔ 24-26/2018 ዓ.ም ብቻ በኦንላይን https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መለያ ቁጥር (FAN) እና Password በማስገባት መፈተኛ ጣቢያ በመምረጥ ምዝገባችሁን እንድታከናውኑ ሚኒስቴሩ አሳስቧል። ከላይ ከተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውጪ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን ማኒስቴሩ ገልጿል። 🔔 ከዚህ ቀደም የተግባር ፈተና ተፈትናችሁ ፈተናውን ያላለፋችሁ የአንስቴዥያ ተመዛኞች፥ የተግባር ፈተናውን #በድጋሜ ለመውሰድ የብሔራዊ መለያ ቁጥራችሁን (FAN) ከስማችሁ ጋር ማስተሳሰር ይጠበቅባችኋል። @Ethiopianeducations

የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የመጀመሪያ ቀን ፈተናዎች በመላ ሀገሪቱ ሲሰጡ ውለዋል። ፈተናው በስድስት ዙሮች በኦንላይን እና በወረቀት እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ሲሆን፤ የመጀመሪያው ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ የበይነ-መረብ ፈተና በዛሬው ዕለት መሠጠት ጀምሯል። አኃዛዊ መረጃዎች 563,501 ➻ ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች 306,456 ➻ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች 257,045 ➻ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 607 ➻ ፈተናው የሚሰጥባቸው ማዕከላት 62 በመቶ ➻ ፈተናውን በኦንላይን የሚወስዱ ተፈታኞች @Ethiopianeducations

የጤና ተመራቂዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና ውጤት በቅርቡ ይፋ የሚደረግ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ገልጿል። ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም የተሰጠውን የሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዱ ተመዛኞች (ከአንስቴዥያ በስተቀር) ውጤት በቅርቡ ይፋ እስከሚደረግ በትዕግስት እንድትጠባበቁ ሚኒስቴር ጠይቋል። @Ethiopianeducations

photo content

photo content

እነዚህን የስራና የትምህርት እድሎች ጊዜ ሲኖራችሁ አንድ በአንድ ተመልከቷቸው፡፡ በማጋራት ለራሳችሁ Save ብታደርጉም ነገ ስትፈልጉት ትጠቀሙበታላችሁ፡፡ Are you looking for PhD and Master/MPhil scholarships? Here are 30 websites where you can find currently available scholarships. 1. https://www.findaphd.com 2. https://lnkd.in/g4CVua9Z 3. https://lnkd.in/gSs3UFft 4. https://lnkd.in/gYppt4vn 5. https://lnkd.in/gXCYq9g7 6. https://scholarshipdb.net 7. https://lnkd.in/gEUgBeVm 8. https://lnkd.in/g9bNSFdu 9. https://www.jobs.ac.uk/phd 10. https://lnkd.in/gDDDSCRu 11. https://bandi.miur.it 12. http://www.all-acad.com 13. https://grants.at 14. https://lnkd.in/gXihXFpB 15. https://jobs.csiro.au 16. https://lnkd.in/gUNsTBMH 17. http://www.all-acad.com 18. https://lnkd.in/gAU_mSxu 19. https://lnkd.in/gDD9cXmm 20. https://lnkd.in/gM42T2e4 21. https://lnkd.in/gh2PYUHE 22. https://www.phdportal.com 23. https://lnkd.in/gsbkzwk9 24. https://lnkd.in/gGTbaXNf 25. http://www.phdinfrance.net 26. http://www.postdocjobs.com 27. https://vacancyedu.com 28. https://phdposition.com 29. https://lnkd.in/ggueQ8pD 30. https://lnkd.in/gBZCqQTD ©️Linkdin via Solomon Mengesha

photo content