en
Feedback
Kestedemena pre-primary, primary and middle school

Kestedemena pre-primary, primary and middle school

Open in Telegram
888
Subscribers
No data24 hours
+37 days
+230 days
Posts Archive
በ03/04/2016 ዓ.ም በቀስተ ደመና ቅ/አንደኛ፡መካከለኛ እና የመ/ደረጃ ት/ቤት ከፅዳት አስተዳደር ከመጡ አካላት ጋር ፅዳትን በተመለከተ ልምድ ልውውጥ ተደረገ፡፡

ቀን 03/04/2016 ዓ.ም በጥያቄና መልስ ውድድር አሸናፊ ለሆኑ ከ1-3 ለወጡ ከ1-8ኛ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት ተሰጠ፡፡

የፅሁፍ ፈተና ቀን እና ቦታ፦ በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ውስጥ ለ1ኛ እና ለ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለዋና እና ለምክትል ር/መምህርነት ለመወዳደር የተመዘገባችሁ በሙሉ የፅሁፍ ፈተና የሚሰጠው ቅዳሜ በቀን 06/04/16 ዓ.ም ሲሆን፣ 1. ሠዓት፦ ከጥዋቱ 1:00፤ 2. ቦታ፦ መድኃኒዓለም አጠ/ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ነው። ማሳሰቢያ፦ ስልክም ሆነ ማንኛውንም ኤሌክትሮንስ መያዝ ከፈተና ያሰርዛል።

በቀን 02/04/16 ዓ/ም የ1ኛ ክፍል መምህራን በተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር በዚህ መልኩ ውይይት አድገዋል።

በቀን 01/04/16 ዓ/ም የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን " ብዝኃነትና እኩልነት ለሀገር አድነት" በሚል መሪ ቃል በትምህርት ቤታችን በደመቀ ሁኔታ ማክበር ተችሏል። ፕሮግራሙ እንዲሳካ ላደረጋቹ የፓርላማ ክበብ ተጠሪ ለመ/ር ያየህይራድ ገብሬ እና ለመምህርት አዲስ ስራው በትምህርት ቤቱ ስም ከልብ እናመሰግናለን።

በቀን 29/03/16 ዓ/ም የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት በተጠናከረ መልኩ ቀጥሏል።

የፈተና ቀንና ቦታ፡- የር/መምህራን ፈተና ቀጣይ ቅዳሜ ማለትም 06/4/2016 መሆኑን አውቃችሁ በዚሁ መሰረት እንድትዘጋጁ ይሁን። ቦታው አራዳ ክ/ከተማ 4ኪሎ ( አፄ ሚኒሊክ 1ኛ ደረጃ፣ 2ኛ ደረጃ እና አፄ ናኦድ ት/ቤቶች ላይ ሲሆን ዝርዝር መረጃ ቀጥለን እናሳውቃለን፡፡

በቀን 27/03/16 ዓ/ም የሁለተኛ ወርዊ ሙከራ ፈተና በዚህ መልኩ እየተሰጠ ይገኛል።