Kestedemena pre-primary, primary and middle school
Open in Telegram
Show more
888
Subscribers
No data24 hours
+37 days
+230 days
Posts Archive
ቀን 26/03/2016 ዓ.ም
መምህር ተመልከት ሐይማኖት ትምህርት ቤቱን ለማስዋብ እያደረከው ላለው መልካም ስራ እና ተቋሙ ለተማሪዎችና ለማህበረሰቡ ሳቢና ማራኪ እንዲሆን ለምታደርገው ጥረት ዛሬም በድጋሜ እናመሰግናለን፡፡
በቀን 22/03/16 ዓ.ም የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት በተጠናከረ መልኩ እየተሰጠ ነው፤ ማጠናከሪያ ትምህርቱን የሰጣችሁ መምህራን ተማሪዎችን ለማብቃት እያደረጋችሁት ላለዉ ትልቅ አስተዋጽኦ ከልብ እናመሰግናለን።
በቀን 21/03/16 ዓ/ም አለም አቀፍ የኤችአይቪ ኤድስ በማስመልከት" የማህበረሰብ መሪነት ለላቀ የኤችአይቪ ኤድስ መከላከል " በሚል መሪ ቃል በደመቀ መልኩ ተከብሯል። ለክበቡ ተጠሪዎች ለመምህራኑ መሰረት ተስፋዬ እና ስጦታ አብድ።
በቀን 18/03/16 ዓ/ም የቡድን የተሙማ ውይይት በዚህ መልኩ ተከናውኗል።
