en
Feedback
Kestedemena pre-primary, primary and middle school

Kestedemena pre-primary, primary and middle school

Open in Telegram
888
Subscribers
No data24 hours
+37 days
+230 days
Posts Archive
+3
Grade 6 Environm.Science ModelExam.pdf1.03 MB

+6
General Science Model 1. G8 1st Semester -2015.pdf3.54 KB

👆👆👆👆👆👆👆 👆👆👆👆👆👆👆 📘የ8ኛ ክፍል የመለማመጃ   ሞዴል ጥያቄዎች

የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት የመማሪያና ማስተማሪያ መፅሃፍ መገምገሚያ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ አዲስ የሪፎርም አደረጃጀት ጥናት ተግባራዊ ለሚያደርጉ ተቋማት የሰው ሀብት የብቃት ምዘና ለማካሄድ የተዘጋጀ ማስተግበሪያ ማንዋል

ጉዳዩ፡- ለጤናና ሰ/ማጎልመሻ ትምህርት የሜዳ ላይ የተግባር ትምህርት ዕቅድ ናሙና መላክን ይመለከታል ✅መምህራን ወደ ክፍል ዉስጥ ገብተዉ ከማስተማራቸዉ በፊት ዕለታዊ ዕቅድ ከዓመታዊ ዕቅድ ጋር በሚጣ
+2
ጉዳዩ፡- ለጤናና ሰ/ማጎልመሻ ትምህርት የሜዳ ላይ የተግባር ትምህርት ዕቅድ ናሙና መላክን ይመለከታል ✅መምህራን ወደ ክፍል ዉስጥ ገብተዉ ከማስተማራቸዉ በፊት ዕለታዊ ዕቅድ ከዓመታዊ ዕቅድ ጋር በሚጣጣም ሁኔታ አዘጋጅተዉ ማስተማር ከሙያዊ ስነ-ምግባር አንዱ በመሆኑ የሁሉም ትምህርት ክፍል መምህራን ተመሳሳይነት ያለዉን ዕለታዊ ዕቅድ በማዘጋጀት የዕለት ሥራቸዉን እንዲተገብሩ የዕቅድ አዘገጃጀት ናሙና ከዚህ በፊት መላካችን ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን የጤናና ሰዉነት ማጎልመሻ ትምህርት የሜዳ ላይ የተግባር ትምህርት ዕቅድ ክፍል ዉስጥ ከሚሰጥ ዕቅድ በባህሪዉ የተለየ በመሆኑ ከተግባር ትምህርት አሰጣጥ ጋር የሚጣጣም ዕለታዊ ዕቅድ ናሙና መላክ አስፈልጓል፡፡ ✅ስለሆነም ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ በተደረገዉ ዕለታዊ የዕቅድ ናሙና መሰረት ከ1ኛ-6ኛ ክፍል የሚያስተምሩ መምህራን በአማርኛ የተዘጋጀዉን እንዲጠቀሙ፣ ከ7ኛ-10ኛ ክፍል የሚያስተምሩ መምህራን በእንግሊዘኛ የተዘጋጀዉን ዕለታዊ የዕቅድ ናሙና በማዘጋጀት እንዲያስተምሩ አያይዘን የላክን ሲሆን ለት/ቤቶች በእናንተ በኩል በማዉረድ ተግራዊ እንዲሆን እናሳስባለን::

ለሁሉም ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች ምዘናን ይመለከታል ትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎች ምዘናን አስመልክቶ ረቂቅ መመሪያ አዘጋጅቶ የተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ (ቴሌግራም) ቻናሎች ላይ ተለጥፎ ይታያል፡፡ ይህንን መነሻ በማድረግ አንድ አንድ ትምህርት ቤቶች ተግባራዊ ማድረግ መጀመራቸዉን መረጃዉ ደርሶናል፡፡ ይሁንና ይህ መመሪያ ረቂቅና ከተማ አስተዳደሩ ተግባራዊ እንድናደርግ በደብዳቤ ያላሳወቀን በመሆኑ ተግባራዊ ማድረግ የጀመራችሁ እንድታቆሙና በነበረዉ የተማሪዎች ተከታታይ ምዘና ሂደት መሰረት ተማሪዎችን እንድትመዝኑ አሳስባለሁኝ፡፡

በቀን 0/04/16 ዓ/ም የ2ኛ ክፍል ተማሪዎች የጤ.ሰ.ማ ትምህርት በመርጃ መሳሪያ በማዘጋጀት በዚህ መልኩ በተግባር ተምረዋል።

👆👆👆ለተፈታኞች👆👆👆

በቀን 04/04/16 ዓ/ም በስፓርት ክበብ አማካኝነት የማስ ስፖርት በዚህ መልኩ ተከናውኗል። ይህ ፕሮግራም እዲሳካ የአንበሳውን ድርሻ የሚወስድት መምህርት ቀበኔ መኮንን በትምህርት ቤቱ ስም ከልብ እናመሰግናለን።

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የወረዳ 9 ጽዳት አስተዳደር ጽ/ቤት አስተባባሪነት የፅ/ቤቱ ሰራተኞችንና አመራሮችን እንዲሁም መምህራናችና ተማሪዎች የተሰተፍበት በተለያዩ በፅዳት ሞደል በሆኑ ተቋማት ትምህርታዊ ጉብኝት አካሄደ፡፡ የቀስተደመና 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ር/መምህር የሆኑት መምህር አሰናቀ ነበረ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለፁት ት/ቤታቸው ሞዴል የሆነበት ዋና ምክንያት ክበባት፣የፅዳት ሰራተኞችና ተማሪዎችና ወላጆች በመቀናጀት በቀን 4 ጊዜ በላይ ት/ቤቱ እንደሚፀዳ አስታውሰው ፅዳት የጤና ፖሊስው መተግባርያ ወሳኝ መሳሪያ በመሆን ጤነው የተጠበቀ አምራች ህብረተሰብ እንዲፈጠር የመጀመሪያ ደረጃ የሚዝ የዘመናውነት መገለጫ በመሆኑ ከፍተኛ የሆነ የህብረተሰቡ እውቀትና ክህሎት እንዱሁም ፅዳትን ባህል ያደረገ አመለካከት ስለሚያስፈልግ በተለይም ተማሪዎችን የሁሉም መሰረት ስለሆኑ ት/ቤታቸውና አጠቃላይ አከባቢያቸው የፅዳት አምባሳደር በመሆን ፅዱ ማድረግ አለባቹ ብለዋል በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የወረዳ 9 ጽዳት አስተዳደር ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ እንዳለ ሳልወድ እንደገለፁት አብዛኛው ተላላፊ በሽታዎች የሚመጡት በፅዳት ጉድለት ነው፡፡ስለሆነም ከተማን ውብና ፅዱ ማድረግ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታው የጎላ በመሆኑ ፅዳት የጤና፤ጤና የሃብት/ኢኮኖሚ መሰረት ስለሆኑ ጤናማና አምራች ዜጋ በመፍጠር አገራችን ኢትዮጵያ ዕድገት ማረጋገጥ የጋራ ግንዛቤ በእጅጉ አስፈላጊ ነው በማለት ተናግረዋል፡፡አክለውም ሐላፊው ማንኛውም በፅዳት ዙሪያ የምናካሂዳቸው ተግባራት የህብረተሰቡ በጤናማና ንፁህ አካባቢ የመኖር መብቱ የተጠበቀ እንዲሆን ፅዱ አካበቢ ለመፍጠር ደግሞ የሁላችንም ሃላፊነት ስለሆነ ሁላችንም የፅዳት ዘመቻ ንቁ ተሳታፊ ሁሉም ህብረተሰባችን ፅዳትን ባህል በማድረግ የጤና ወጪን መቀነስ ይጠበቅብናል ብለዋል፡፡በተጨማሪ የህ/ተሰቡ በንፁህ አከባቢ የመኖር መብቱ የተጠበቀ እንዲሆን ፅዱ አካበቢ መፍጠር አለብን በማለት አቶ እንዳለ ተናግረዋል፡፡ ቀን 3/04/2016ዓ/ም

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የወረዳ 9 ጽዳት አስተዳደር ጽ/ቤት አስተባባሪነት የፅ/ቤቱ ሰራተኞችንና አመራሮችን እንዲሁም መምህራናችና ተማሪዎች የተሰተፍበት በተለያዩ በፅዳት ሞደል በሆኑ ተቋማት ትምህርታዊ ጉብኝት አካሄደ፡፡ የቀስተደመና 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ር/መምህር የሆኑት መምህር አሰናቀ ነበረ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለፁት ት/ቤታቸው ሞዴል የሆነበት ዋና ምክንያት ክበባት፣የፅዳት ሰራተኞችና ተማሪዎችና ወላጆች በመቀናጀት በቀን 4 ጊዜ በላይ ት/ቤቱ እንደሚፀዳ አስታውሰው ፅዳት የጤና ፖሊስው መተግባርያ ወሳኝ መሳሪያ በመሆን ጤነው የተጠበቀ አምራች ህብረተሰብ እንዲፈጠር የመጀመሪያ ደረጃ የሚዝ የዘመናውነት መገለጫ በመሆኑ ከፍተኛ የሆነ የህብረተሰቡ እውቀትና ክህሎት እንዱሁም ፅዳትን ባህል ያደረገ አመለካከት ስለሚያስፈልግ በተለይም ተማሪዎችን የሁሉም መሰረት ስለሆኑ ት/ቤታቸውና አጠቃላይ አከባቢያቸው የፅዳት አምባሳደር በመሆን ፅዱ ማድረግ አለባቹ ብለዋል በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የወረዳ 9 ጽዳት አስተዳደር ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ እንዳለ ሳልወድ እንደገለፁት አብዛኛው ተላላፊ በሽታዎች የሚመጡት በፅዳት ጉድለት ነው፡፡ስለሆነም ከተማን ውብና ፅዱ ማድረግ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታው የጎላ በመሆኑ ፅዳት የጤና፤ጤና የሃብት/ኢኮኖሚ መሰረት ስለሆኑ ጤናማና አምራች ዜጋ በመፍጠር አገራችን ኢትዮጵያ ዕድገት ማረጋገጥ የጋራ ግንዛቤ በእጅጉ አስፈላጊ ነው በማለት ተናግረዋል፡፡አክለውም ሐላፊው ማንኛውም በፅዳት ዙሪያ የምናካሂዳቸው ተግባራት የህብረተሰቡ በጤናማና ንፁህ አካባቢ የመኖር መብቱ የተጠበቀ እንዲሆን ፅዱ አካበቢ ለመፍጠር ደግሞ የሁላችንም ሃላፊነት ስለሆነ ሁላችንም የፅዳት ዘመቻ ንቁ ተሳታፊ ሁሉም ህብረተሰባችን ፅዳትን ባህል በማድረግ የጤና ወጪን መቀነስ ይጠበቅብናል ብለዋል፡፡በተጨማሪ የህ/ተሰቡ በንፁህ አከባቢ የመኖር መብቱ የተጠበቀ እንዲሆን ፅዱ አካበቢ መፍጠር አለብን በማለት አቶ እንዳለ ተናግረዋል፡፡ ቀን 3/04/2016ዓ/ም