en
Feedback
የካቴድራል፣ ቅድስት ማርያም እና ላዛሪስት ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ

የካቴድራል፣ ቅድስት ማርያም እና ላዛሪስት ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ

Open in Telegram
1 510
Subscribers
-124 hours
+17 days
-1030 days
Posts Archive
ይደመጥ!👂👂👂 በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! እንደምን አላችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች? አሜን እግዚአብሔር አምላካችን ስሙ የተመሰገነ ይሁን! 👉 እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በነገው ዕለት መንገዳችንን የምንሄደው ከታች ባለው  መልኩ ስለሆነ ከመነሻችን ማለትም ከመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የማትነሱ እህት ወንድሞች መንገዳችንን በምናደርግባቸው መስመሮች ላይ ልትጠብቁን እንደምትችሉ እናሳውቃለን። የምንሔድባቸውን መስመሮች ለማየት ከታች ያለውን መስፈንጠርያ ይጠቀሙ። https://maps.app.goo.gl/ksabsvK284L3MvnU8?g_st=atm በመንገዳችን ላይ የምትጠብቁን ወንድሞችና እኅቶች ከታች ባሉት ስልኮች ቀደም ብላችሁ እየደወላችሁ እንድታሳውቁን በትሕትና እንጠይቃለን።         +251960243108         +251939956357                  ስብሐት ለእግዚአብሔር ልዑል!            ወለወላዲቱ ድንግል!           ወለመስቀሉ ክቡር!

የእሑዱን ጉዞ ምን ያህሎቻችን እንሳተፋለን?
Anonymous voting

ይደመጥ! 👂👂👂 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! እንደምን አላችሁ? እግዚአብሔር ይመስገን! እንደሚታወቀው የእንድነት ጉዞአችን ለፊታችን እሁድ ጳጉሜ 1 ተዘጋጅቷል። ይህ ጉዞ አብዛኛውን ጊዜ በዓመቱ መጨረሻ አካባቢ ለቀድሞ አባላት የሚዘጋጅ ቢሆንም፣ በዘንድሮው ጉዞአችን ግን የነባርና የአሁኑ የግቢ ጉባኤው ተማሪዎችንም ጭምር ያሳተፈ የጋራ ጉዞ እንዲሆን ታስቧል። በመሆኑም ከታች የተዘረዘሩትን 4 ነጥቦች በጥንቃቄ እንድታዩአቸው እናሳስባለን፡ 1ኛ. የክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜንበተመለከተ: የጉዞ ክፍያ፡ 500 ብር የክፍያ ማጠናቀቂያ፡ እስከ ነገ (ቅዳሜ ምሽት 12፡00 ሰዓት) ድረስ ክፍያውን አስቀድሞ ማጠናቀቅ ለምን አስፈለገ? ለጊዜው ሁለት ባሶችን ያዘዝን ሲሆን፣ ምናልባት ሦስተኛ ባስ የሚያስፈልገን ከሆነ አስቀድመን እንድናውቅ ይረዳናል። ክፍያችሁን በጉዞው ዕለት ዘግይታችሁ ብትከፍሉ በዚያች አጭር ሰዓት ሦስተኛ መኪና ለመመደብ ስለምንቸገር ለስራችን መቃለል ስትሉ እስከተጠቀሰው ጊዜ ድረስ ክፍያችሁን እንድታጠናቅቁ በአክብሮት እንጠይቃለን። ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት በጉዞው ዕለት በ'cash' የምትከፍሉ ወንድሞች እና እህቶች አስቀድማችሁ አሳውቁን። 2ኛ. ገንዘቡን ከከፈላችሁ በኋላ የደረሰኙን 'screenshot'  ገንዘቡን ባስገባችሁለት ግለሰብ የቴሌግራም አካውንት በመላክ ተባበሩን። 3ኛ. በዕለቱ ታላቅ ቃልኪዳን ያለው መርሐግብር በዋሻው ውስጥ ስለሚከናወን እንዳናረፍድ በተጠቀሰው ሰዓት በመነሻው ስፍራ (በገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን) እንድንገኝ አደራ እንላለን።              ስብሐት ለእግዚአብሔር ልዑል!           ወለወላዲቱ ድንግል!        ወለመስቀሉ ክቡር!

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! "መሰብሰባችንን አንተው" ዕብ. 10:25 እንደምን አላችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች? አሜን የአምላካችን የልዑል እግዚአብሔር ስሙ የተመሰ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! "መሰብሰባችንን አንተው" ዕብ. 10:25 እንደምን አላችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች? አሜን የአምላካችን የልዑል እግዚአብሔር ስሙ የተመሰገነ ይሁን! እግዚአብሔር ቢፈቅድ ብንኖርም እናት ጊቢ ጉባኤያችን የፊታችን እሁድ ጷጒሜን 1/2018 የዓመቱን የመጨረሻ ጉዞ ለእናንተ ለቀድሞ አባላት እንዲሁም ለአሁኑ የጊቢ ጉባኤ ተማሪ ልጆቿ አዘጋጅታ እየጠበቀችዎት ነው። ቦታ: ቦሌ አራብሳ ደብረ ገነት ቅዱስ በዓለ ወልድ ፣ ቅዱስ አባ ዮሐንስ አፈወርቅ፣ ቅዱስ አባ ሙሴ ጸሊም እና ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን (አያት 49 አካባቢ) ቀን: እሁድ ጷጒሜን 1/2018 ዓ.ም መነሻ ቦታ: መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን መነሻ ሰዓት: ከጠዋቱ 12:30) መመለሻ: ከሰዓቱ 10:00 በዕለቱም: ✔ ውይይት ✔ ጉብኝት ✔ የኅብረት ዝማሬን ጨምሮ አስተማሪ መርሐግብራት ተዘጋጅተው ይጠብቅዎታል! ዋጋ: 500ብር ከሙሉ መስተንግዶ ጋር የባንክ አካውንት: 1000408497225 (CBE) - Eyobede Shferaw 265799396 (Abyssinia) - Yididya Getenet ቴሌብር: 0974038864 (Elias) ማሳሰቢያ👇 👉 የጷጒሜን ወር ጸበል የምንጸበልበት ወቅት በመሆኑ እኛም በጉዞአችን የምንጸበልበት በቂ ሰዓት ስለሚሰጠን ሃሳብ አይግባዎ! 👉 በጉዞው ዕለት ተገቢ የሆነ ክርስቲያናዊ አለባበስን በመልበስ በሰዓታችን እንገኝ! 👉 እህት ወንድሞቻችንን ይዘን መገኘትን እንዳንረሳ። ለበለጠ መረጃ: በ0960243108 እና በ0976138312 ይደውሉ ሁላችንም መጥተን የበረከቱ ተካፋይ እንድንሆን በፍቅር ተጠርተናል።

🕯 ዝክረ ቅዱስ ጊዮርጊስ 🎯 ቅዳሜ ነሀሴ 23 2017ዓ.ም. 🕰 ከ 7:30 - 9:00 🏤 በሰንበት ት/ቤቱ ሕንጻ ሁላችንም ከጓደኞቻችን ጋር እንድንገኝ ስንል በአክብሮት በአክብሮት እንጠይቃለን።
🕯           ዝክረ ቅዱስ ጊዮርጊስ                     🎯  ቅዳሜ ነሀሴ 23 2017ዓ.ም.      🕰           ከ 7:30 - 9:00      🏤        በሰንበት ት/ቤቱ ሕንጻ    ሁላችንም ከጓደኞቻችን ጋር እንድንገኝ ስንል በአክብሮት በአክብሮት እንጠይቃለን። "ፍቅር ያጌብረኒ ከመእንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን" የቅዱሳንን ዜና እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል።                           ✍️አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ማኅበራችንን አንተው! @StGeorge_Gibi_Gubae በሰዓታችን እንገኝ!

🕯 ዝክረ ቅዱስ ጊዮርጊስ 🎯 ቅዳሜ ነሀሴ 23 2017ዓ.ም. 🕰 ከ 7:30 - 9:00 🏤 በሰንበት ት/ቤቱ ሕንጻ ሁላችንም ከጓደኞቻችን ጋር እንድንገኝ ስንል በአክብሮት በአክብሮት እንጠይቃለን።
🕯           ዝክረ ቅዱስ ጊዮርጊስ                     🎯  ቅዳሜ ነሀሴ 23 2017ዓ.ም.      🕰           ከ 7:30 - 9:00      🏤        በሰንበት ት/ቤቱ ሕንጻ    ሁላችንም ከጓደኞቻችን ጋር እንድንገኝ ስንል በአክብሮት በአክብሮት እንጠይቃለን። "ፍቅር ያጌብረኒ ከመእንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን" የቅዱሳንን ዜና እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል።                           ✍️አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ማኅበራችንን አንተው! @StGeorge_Gibi_Gubae በሰዓታችን እንገኝ!

🕯 ዝክረ ቅዱስ ጊዮርጊስ 🎯 ቅዳሜ ሐምሌ 25 2017ዓ.ም. 🕰 ከ 7:30 - 9:00 🏤 በሰንበት ት/ቤቱ ሕንጻ ሁላችንም ከጓደኞቻችን ጋር እንድንገኝ ስንል በአክብሮት በአክብሮት እንጠይቃለን።
🕯           ዝክረ ቅዱስ ጊዮርጊስ                     🎯  ቅዳሜ ሐምሌ 25 2017ዓ.ም.      🕰           ከ 7:30 - 9:00      🏤        በሰንበት ት/ቤቱ ሕንጻ    ሁላችንም ከጓደኞቻችን ጋር እንድንገኝ ስንል በአክብሮት በአክብሮት እንጠይቃለን። "ፍቅር ያጌብረኒ ከመእንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን" የቅዱሳንን ዜና እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል።                           ✍️አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ማኅበራችንን አንተው! @StGeorge_Gibi_Gubae በሰዓታችን እንገኝ!

Never miss daily prayer. There is no excuse for not spending some of your time with God, for he is there for you always. Ever
Never miss daily prayer. There is no excuse for not spending some of your time with God, for he is there for you always. Every day of missed prayer is a step backwards. St. Joseph of Optina

የተቀሩ ፎቶዎችን ከፈለጉ በዚህ ቻናል ማግኘት ይችላሉ 👉@guzo2018 በጉዞው የተገኛችሁ በሙሉ እግዚአብሔር ያክብርልን
+9
የተቀሩ ፎቶዎችን ከፈለጉ በዚህ ቻናል ማግኘት ይችላሉ 👉@guzo2018 በጉዞው የተገኛችሁ በሙሉ እግዚአብሔር ያክብርልን

2018 ዓ.ም ወደ ዋሻ ቅድስት ስላሴ እና ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ያደረግነው ጉዞ በጥቂቱ

የተቀሩ ፎቶዎችን ከፈለጉ በዚህ ቻናል ማግኘት ይችላሉ 👉@guzo2018 በጉዞው የተገኛችሁ በሙሉ እግዚአብሔር ያክብርልን

2018 ዓ.ም ወደ ዋሻ ቅድስት ስላሴ እና ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ያደረግነው ጉዞ በጥቂቱ

Repost from Janderebaw Media
በኢጃት ጃን አግናጥዮስ የሚዘጋጀው ጉባኤ አግናጥዮስ የአዳጊ ልጆች የክረምት ትምህርት ላይ ለመሳተፍ የተቀመጠውን ቅጽ በመሙላት መመዝገብ ትችላላችሁ። https://forms.gle/Lwf67YChbYwSj
+5
በኢጃት ጃን አግናጥዮስ የሚዘጋጀው ጉባኤ አግናጥዮስ የአዳጊ ልጆች የክረምት ትምህርት ላይ ለመሳተፍ የተቀመጠውን ቅጽ በመሙላት መመዝገብ ትችላላችሁ። https://forms.gle/Lwf67YChbYwSjxDT7 ማሳሰቢያ፦ የ12ተኛ ክፍል የመውጫ ፈተና እና የ11ኛ ክፍልን የክረምት ትምህርት መጀመሪያ ሳምንትን በማስመልከት፡ ሁሉንም ተማሪዎች በመርሐግብሩ መሳተፍ ይችሉ ዘንድ 1 ሳምንት ተራዝሟል። በመሆኑም ይህ መርሐ ግብር ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም የሚጀምር ይሆናል። የተሳታፊዎች ዕድሜም ከ14 -19 ዓመት ላሉ መሆኑን እንገልጻለን።

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን                     🚊ታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ 👣 ወደቦሌ አራብሳ መካነ ቅዱሳን ዋሻ ቅድስት ሥላሴ እና ቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን  ሰኔ   |     28    |   እሑድ   |   2018    💰የጉዞዋጋ መስተንገዶን ጨምሮ        400 ብር 💒 መነሻ ቦታ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን 🕰መነሻ ሰዓት 12:30 ለመክፈል እነዚህን አማራጮች መጠቀም ትችላላችሁ Commercial bank 1000723689426 ዩሐንስ ወንድወሰን Telebirr 0932812662 ዩሐንስ ወንድወሰን     ማሳሰቢያ ፩.ክርስትያናዊ አለባበስ እንዳይዘነጋ ፪.በሞባይል ባንኪንግ ወይም በባንክ ከከፈላችሁ በኋላ ደረሰኙን screenshot አርጋችሁ ከታች ባለው አካውንት መላክ እንዳትረሱ @yegibi_gubae  ለበለጠ መረጃ 0926543154 097 403 8864      ኑ! አብረን ወደ ቤተክርስቲያን እንሒድ     አንድነታችንን መሰባሰባችንን አንተው !

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን 🚊ታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ 👣 ወደ፦ ቦሌ አራብሳ መካነ ቅዱሳን ዋሻ ቅድስት ሥላሴ እና ቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን ሰኔ | 28 | እሑድ | 20
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን                     🚊ታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ 👣 ወደቦሌ አራብሳ መካነ ቅዱሳን ዋሻ ቅድስት ሥላሴ እና ቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን  ሰኔ   |     28    |   እሑድ   |   2018    💰የጉዞዋጋ መስተንገዶን ጨምሮ        400 ብር 💒 መነሻ ቦታ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን 🕰መነሻ ሰዓት 12:30 ለመክፈል እነዚህን አማራጮች መጠቀም ትችላላችሁ Commercial bank 1000723689426 ዩሐንስ ወንድወሰን Telebirr 0932812662 ዩሐንስ ወንድወሰን     ማሳሰቢያ ፩.ክርስትያናዊ አለባበስ እንዳይዘነጋ ፪.በሞባይል ባንኪንግ ወይም በባንክ ከከፈላችሁ በኋላ ደረሰኙን screenshot አርጋችሁ ከታች ባለው አካውንት መላክ እንዳትረሱ @yegibi_gubae  ለበለጠ መረጃ 0926543154 097 403 8864      ኑ! አብረን ወደ ቤተክርስቲያን እንሒድ     አንድነታችንን መሰባሰባችንን አንተው !

የ12ኛ ክፍል ልዩ የጸሎት መርሐግብር.m4a38.48 MB