en
Feedback
ABOKER PREPARATORY UNOFFICIAL CHANNEL

ABOKER PREPARATORY UNOFFICIAL CHANNEL

Closed channel

This channel is created to update students with different resources on different subjects

Show more
1 924
Subscribers
No data24 hours
-107 days
-4230 days
Attracting Subscribers
May '26
May '260
in 0 channels
April '260
in 0 channels
Get PRO
March '260
in 0 channels
Get PRO
February '260
in 0 channels
Get PRO
January '260
in 0 channels
Get PRO
December '250
in 0 channels
Get PRO
November '250
in 0 channels
Get PRO
October '25
+1
in 0 channels
Get PRO
September '25
+2
in 0 channels
Get PRO
August '25
+2
in 0 channels
Get PRO
July '250
in 0 channels
Get PRO
June '25
+7
in 0 channels
Get PRO
May '25
+43
in 0 channels
Get PRO
April '25
+83
in 0 channels
Get PRO
March '25
+30
in 0 channels
Get PRO
February '25
+18
in 0 channels
Get PRO
January '25
+36
in 0 channels
Get PRO
December '24
+52
in 0 channels
Get PRO
November '24
+59
in 0 channels
Get PRO
October '24
+163
in 0 channels
Get PRO
September '24
+121
in 1 channels
Get PRO
August '24
+25
in 0 channels
Get PRO
July '24
+54
in 0 channels
Get PRO
June '24
+45
in 0 channels
Get PRO
May '24
+34
in 1 channels
Get PRO
April '24
+33
in 0 channels
Get PRO
March '24
+33
in 0 channels
Get PRO
February '24
+44
in 0 channels
Get PRO
January '24
+55
in 0 channels
Get PRO
December '23
+2 507
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
10 May0
09 May0
08 May0
07 May0
06 May0
05 May0
04 May0
03 May0
02 May0
01 May0
Channel Posts
2
ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎቾ የ N .lD FAN ያላመጣችሁ ተማሪዎች ነገ ቅዳሜ ጠዋት እስከ 2:30 እንድታዝመዘግቡ እየገለፅን ። ከዚህ አለት በኃላ ት/ቤቱ ሀላፊተት የማይወስድ መሆኑን ይገልፃል
404
3
No text...
599
4
https://t.me/comlit_bot?start=_tgr_eosmbOM4ZTU0
615
5
for students.mp3
617
6
https://t.me/+1qns6Q7AL-djOTU0
750
7
እኔ አልገባኝም እስቲ የገባችሁ አስረዱኝ
713
8
ቅሬታዎን ያስገቡ! በ12ኛ ክፍል ውጤትዎ ላይ ያለዎትን ቅሬታ በኦንላይን በቀጥታ ያስገቡ! ➫ https://result.eaes.et ላይ ይግቡ፣ ➫ የአድሚሽን ቁጥርዎን ያስገቡ፣ ➫ የመጀመሪያ ስምዎን ያስገቡ፣ ➫ ውጤትዎን ይመልከቱ፣ ➫ እዛው ገፅ ላይ ወደታች ስክሮል ያድርጉ፣ ➫ 'Submit Complaint' የሚለውን ይጫኑ፣ ➫ 'My Complaints' የሚለውን ይጫኑ፣ ➫ ቅሬታዎን ከማስገባትዎ በፊት ከዚህ በፊት ቅሬታ አስገብተው ከነበረና ምላሽ ከተሰጠዎ ይመልከቱ፣ ➫ የተሰጠዎን ምላሽ ይመልከቱ። #EAES
1 068
9
" የሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና ውጤት ችግር አለበት " - ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኖ ተማሪዎች ውጤታቸውን ሲያዩ ውለዋል። ነገር ግን ከተፈጥሮ ሳይን+1
" የሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና ውጤት ችግር አለበት " - ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኖ ተማሪዎች ውጤታቸውን ሲያዩ ውለዋል። ነገር ግን ከተፈጥሮ ሳይንስ የሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና ጋር በተያያዘ ችግር እንዳለ ተማሪዎቹ እና ወላጆቻቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል። " ከ60 የታረመው ውጤት ወደ 100 ስኬል ተቀይሮ አልተሰራም። እንዳለ ነው የተቀመጠው። በዚህም የሁለተኛ ዙር ተፈታኞች የፊዚክስ ትምህርት ፈተና ውጤት ዝቅተኛ ሆኖ ተመዝግቧል። የበርካታ ተማሪዎች ውጤት ወርዷል። የሚመለከተው አካል ይይልን፣ ይስተካከል " ሲሉ ጠይቀዋል። ተማሪዎቹ ስላነሱት ጉዳይ የሚመለከታቸው የትምህርት ተቋማትን  የጠየቅን ሲሆን፤ ሁለት የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተማሪዎቹ ጥያቄ በነሱ ተፈታኞች ላይ ያጋጠመ እንደሆም አመልክተዋል። የፊዚክስ ፈተና ጉዳይን በተመለከተ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ጥያቄውን ያቀረበ ሲሆን ምላሽ ሲሰጥ እናቀርባለን። ቲክቫህ ኢትዮጵያ #TikvahEthiopiaFamliyAA @tikvahethiopia
1 057
10
Dear MoE, I am writing on behalf of second round exam takers regarding the recent second-round Ethiopia Secondary School Examination. We noticed that the Physics results were marked out of 60 instead of being converted to 100. Because of this, all students have lost 40 marks, which has resulted in significantly lower overall scores. We kindly request your support in reviewing and correcting this matter. Sincerely,
1 157
11
#Udate ውጤት እንዴት ማየት ይቻላል ? የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። የ2017 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተፈተኑ ተፈታኞች በሚከተሉት አድራሻዎች ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ፡፡ ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ ተፈታኞች ጊዜያዊ ሰርቲፊኬታቸውን ወዲያውኑ አውርደው (download አድርገው) መውሰድና መጠቀም ይችላሉ፡፡ አድራሻዎቹ፡ 1. ዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et 2. ቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot 3.  አጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡  6284
1 173
12
ከፍተኛ የተማሪ ቁጥር የት አለፈ ? " ዘንድሮ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል " - ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት+1
ከፍተኛ የተማሪ ቁጥር የት አለፈ ? " ዘንድሮ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል " - ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት እየተገለጸ ይገኛል። በዘንድሮ አመት ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል ተብሏል። ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦ - አዲስ አበባ፣ - ሐረሪ - አማራ ክልል ናቸው። ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል። ባለፈው አመት ያለፈው ተማሪ ቁጥር 36,409 ነበር። በጾታ ስብጥር ፦ 30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል። 18,478 ሴት ተማሪ አልፏል። በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት ወንድ 591/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት ሴት 579/600 ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት በማህበራዊ ሳይንስ ወንድ 562/600 አምቦ አምቦ ቦርዲንግ ስኩል። 548 /600 ሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት። አማካይ ውጤት 71 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች 25.9 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች 30.6 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች 51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት ቲክቫህ ኢትዮጵያ #TikvahEthiopiaFamliyAA @tikvahethiopia
754
13
#MoE : 1,249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል። ከአምናው ጋር ሲነጻጸር 114 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በማሳለፍ መሻሻል ታይቷል። መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህር
#MoE : 1,249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል።  ከአምናው ጋር ሲነጻጸር 114 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በማሳለፍ መሻሻል ታይቷል። መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው። #TikvahEthiopiaFamilyAA @tikvahethiopia
867
14
ከፍተኛ ውጤት የት ተመዘገበ ? በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 ፦ ➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት ➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት በማህበራዊ ሳይንስ ፦ ➡️
ከፍተኛ ውጤት የት ተመዘገበ ? በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 ፦ ➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት ➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት በማህበራዊ ሳይንስ ፦ ➡️ 562 ወንድ ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ➡️ 548 ከሴት ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት #TikvahEthiopia @tikvahethiopia
621
15
ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች 48,929 ተማሪዎች አልፈዋል። @tikvahethiopia
ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች 48,929 ተማሪዎች አልፈዋል። @tikvahethiopia
616
16
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል። @tikvahethiopia
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል። @tikvahethiopia
653
17
#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል። የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል። የፈተና ውጤቱን አስመልክቶ ነገ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ መግለጫ ይሰጣል። #MoE @tikvahethiopia
860
18
✨ Happy New Year! ✨ Wishing you a year filled with new hopes, bright beginnings, and endless possibilities. May 2018 bring you good health, joy, and success in all that you do. Cheers to growth, peace, and meaningful moments ahead! 🥂🌟
1 029
19
ሰበር " የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ጳጉሜ ወር ላይ ይፋ ይደረጋል " - ትምህርት ሚኒስቴር ➡️ " መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ/ም ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ይቀበላሉ ! " የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ጳጉሜ ወር 2017 ዓ/ም ላይ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር ትላንት በሰጠው መግለጫ ላይ ለመስማት ተችሏል። ትምህርታቸውን በሰላምና ደህንነት ምክንያት ዘግይተው በጀመሩ የአማራ ክልል አካባቢዎች ያሉ ተማሪዎች እንዲሁም የተወሰኑ የህግ ታራሚዎች ፈተናውን ነሀሴ ወር ላይ እንደሚወስዱ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ አሳውቀዋል። አጠቃላይ ፈተናውን የሚወስዱት 4,966 ተፈታኞች ሲሆኑ ፈተናውን ከነሐሴ 26 - 28/2017 ዓ/ም ድረስ በወረቀት እንደሚወስዱ ተገልጿል። እንዚህ ተማሪዎች ፈተናቸውን ከወሰዱ በኃላ አጠቃላይ የሁሉም የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ጳጉሜ ወር ላይ ይፋ ይደረጋል ተብሏል። መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ/ም ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች እንደሚቀበሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
589
20
የ11ኛ A ክፍል ተማሪ የሆንከው ተማሪ ሙስሊም ስለምትፈለግ በውስጥ አናግረኝ...አሱን እምታው ተማሪዎች inform አድርጉት
559