TheDeepThingsOfGod
Open in Telegram
Glorious Church the bride of Christ. Rapture ready!
Show more1 810
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
1 810
ሮሜ 5፥12-21
ይህ ክፍል በጠቅላላው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ልታገኙ ከምትችላቸው ጥልቅና እጅግ የጠነከረ ሃሳብን ከሚገልጹ ክፍሎች የመጀመሪያው ነው ማለት ይቻላል።
በዚህ ክፍል ያሉ ጥልቅ እውነትን የሚገልጡ ቃላት ለመረዳት እና ሌሎችም መረዳት በሚችሉበት መንገድ ለማቅረብ እየጸለይኩ እና እያሰላሰልኩ ነው።
እናንተም እግዚአብሔር የቃሉን ደጆች እንዲከፍትልኝ ጸልዩልኝ? ተባርካችኋል ፀጋ ይብዛላችሁ።
🚨ከላይ ያለው Open talk ብዙዎችን እየለወጠ ስለሆነ share ማድረግ አታቁሙ።
1 810
😳አረ እስከመጨረሻ ስሙት እመኑኝ ሕይወት ለዋጭ ነው! ደግሞ Share ማድረግ የግዴታ ነው የምትወዱኝ ሁሉ🔥
🚨እኔ እራሴ እስከ አሁን ደረስ ደጋግሜ ለሦስተኛ ጊዜ እየሰማሁት ነው😭🔥
1 810
ሕይወት ለዋጭ እና አቅጣጫ ቀያሪ ቃልና ምክር~ Open talk ነው ስብከት አይደለም ብቻ እስከመጨረሻ ስሙት!🔥
🚨ይሄንን ሰምቶና ተቀብሎ አለመለወጥ አይቻልም🚨
በጥቂቱም ቢሆን ልቤን የገለጥኩበት ነዉ።
-Victor
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
ሆሳዕና ያላችሁ መልካም ዜና!😍
የወንጌል ስርጭት እና የሃይል ኮንፈረንስ በሆሳዕና ላላችሁ ሁሉ ነገ ቅዳሜና እሁድ// ጥር 7 እና 8 ተዘጋጅቷል።
ጥር 7 / ቅዳሜ የወንጌል ስርጭት ፕሮግራም //street evangelism//
ጥር 8 / እሁድ ከሰዓት ከ 8 ሰዓት ጀምሮ በጎፈር ሜዳ መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን ልዩ የቃል፣ የጸሎት፣ የአምልኮ እና የሃይል ጊዜ ይሆናል።
በሁለቱም ቀናት በመገኘት ከእኛ ጋር አብራችሁ በማገልገል የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ጋብዘናችኋል።
ለበለጠ መረጃ: +251911769820
ሌሎችም በዚህ ድንቅ ጊዜ እንዲገኙ ሼር በማድረግ አብራችሁን አገልግሉ።
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
የመዝሙር ግብዣ❤
(የሮሜ ጥናታችን የመጀመሪያ ምዕራፎች በዚህ መዝሙር በአጭሩ)
መጋቢ ተስፋዬ ጋቢሶ ~ ምህረት እና እውነት።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
ጌታችን ኢየሱስ እሞታለሁ እንዳለ ሞቷል፣ በሦስተኛው ቀን እነሳለሁ እንዳለ ከሙታን ተነስቷል ስለዚህ ተመልሼ እመጣለሁ እንዳለ ተመልሶ ይመጣል።
ምን ያህል ተዘጋጅተሃል?
ምን ያህል ተዘጋጅተሻል?
1 810
🔥ጠብቁ ይመጣል ተዘጋጁ ይገለጣል🔥
እኔ ቅዱሳት መጽሐፍትን በጥንቃቄ በመመርመር፣ በትህትና በመቀበል፣ በእምነት በመታዘዝ እና በትጋት በመጸለይ እየተዘጋጀሁ ነው!
እግዚአብሔር እስከዛሬ ድረስ ይሰራል እኔም ከእርሱ ጋር አብሬ ሰራተኛ መሆን እንድችል በእርሱ እየተሰራሁ ነው።
ከእግዚአብሔር ጋር አብሮ ሰራተኛ መሆን እጅግ የከበረና በምንም የማይተመን ዋጋ ያለው ስለሆነ የኔ የምለውን ሁሉ ትቼ ልከተለው ወስኛለሁ። መከራውን፣ መንግስቱን እና ትዕግስቱን መካፈል የሕይወቴ ሐሴት ነው።
እየጠበኩ ነው ይመጣል እየተዘጋጀሁ ነው ይገለጣል🔥
“በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ ጒዳት ወይም ጥፋት አያደርሱም፤ ውሃ ባሕርን እንደሚሸፍን፣ ምድር ሁሉ እግዚአብሔርን በማወቅ ትሞላለችና።”
— ኢሳይያስ 11፥9
የእግዚአብሔርን ክብር መገለጥ እየጠበቃችሁ በዝግጅት ላላችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ ሁሉ:❤:
-Victor
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
ደረጃ ስድስት
በሮሜ ጥናት ዛሬ ~ ሮሜ 5፥1- 5፥11
በእምነት የመጽደቅ አምስት ተግባራዊ ውጤቶች--
በእምነት የጸደቀ ሁሉ መማር እና መረዳት ያለበት መንፈሳዊ እውነት ነው።
መሉ ትምህርት ለማግኘት
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
ደረጃ ስድስት
በሮሜ ጥናት ዛሬ ~ ሮሜ 5፥1- 5፥11
በእምነት የመጽደቅ አምስት ተግባራዊ ውጤቶች---
1-ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም---
2-ጠብቆ የሚያቆመንን ፀጋ ማግኘት---
3-በእግዚአብሔር የክብር ተስፋ ሐሴት
ማድረግ---
4-በመከራ ሐሴት ማድረግ
5- በእግዚአብሔር በራሱ ሐሴት ማድረግ
በእምነት የጸደቀ ሁሉ መማር እና መረዳት ያለበት መንፈሳዊ እውነት ነው።
መሉ ትምህርት ለማግኘት
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
☝️☝️☝️እስከአሁን ድረስ ያጠናናቸው የሮሜ ምዕራፎች ከላይ ቀርበዋል ያልሰማችሁትን ክፍል ስሙ: የተማራችሁም ደግማችሁ አዳምጡ።
ክብሩን ጠብቁ ይመጣል ተዘጋጁ ይገለጣል!🔥
1 810
የሮሜ ጥናት 4፥13-25
እንዴት ተስፋን መቀበል ይቻላል?
(የአብርሃም የእምነት ፈለግ)
1-ምንም አይነት ማረጋገጫ ሰይኖር የተስፋውን ቃል በእምነት መቀበል....(ሙሉውን ስሙት)
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
ሮሜ 4፥1-4፥12
ደረጃ አምስት -1
አብርሃም በእምነት የመጽደቅ ምሳሌ። በእምነት እንጂ በስራ አይደለም።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
የሮሜ ጥናት 3፥21-31
(አራተኛው ደረጃ)
እግዚአብሔር ያቀረበው መፍትሔ (በእምነት የሚገኝ የእግዚአብሔር ጽድቅ)
👇👇👇ተቀላቀሉን 👇👇👇
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
የሮሜ ጥናት ምዕ 3፥9-20
ሦስተኛው ደረጃ የቀደሙት ትምህርቶች ማጠቃለያ።
ማንም በሕግ ስራ መጽደቅ አይችልም!
ሕግ የተሰጠበት ምክንያቶች?
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
የሮሜ ጥናት 3፥1-8
ይሁዲ መሆን ጥቅሙ ምንድነው?
የአይሁድ ዓመጽ የእግዚአብሔር ታማኝነትና ክብር የሚያጎላ ከሆነ ታዲያ ኃጢአተኛ ተብለው ለምን ይፈረድባቸዋል?🤔
የእግዚአብሔር ፍርድ ትክክለኛ (ጻድቅ) ነው!
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
የሮሜ ጥናት
ሮሜ 2፥17-29
የአይሁድ ኃጢአት፤ የኃይማኖተኛ ሰዎች ኃጢአት።
ትዕቢትና ግብዝነት።
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
የሮሜ ጥናት አራት
ሮሜ 2፥1-16
ሁለተኛው ደረጃ ~ የእግዚአብሔር ፍርድ
እግዚአብሔር የሚፈርድባቸው አምስት መርሆች!
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
የሮሜ ጥናት ሦስት
ሮሜ ምዕ 1፥18-32
ደረጃ 1
የእግዚአብሔር መገለጥ ፥ የሰዎች እምቢተኝነት እና ውጤቱ።
ሁለት የተገለጡ የእግዚአብሔር ባሕሪያት፥ ሁለት የተፈለጉ ምላሾች ፥ ሁለት የእምቢተኝነት ውጤቶች ፥ ሁለት ዉድቀቶች።
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
