en
Feedback
Estifanos Getahun

Estifanos Getahun

Open in Telegram
1 079
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-1730 days
Posts Archive
"በኢትዮጵያና ኤርትራ  መካከል ጦርነት አይቀሰቀስም" አቶ ጌታቸው ረዳ አቶ ጌታቸው ይህንን ቃለ ምልልስ ያደረጉት ከአልጀዚራው ጋዜጠኛ ማሃዲ ሀሰን ጋር በለንደን መሆኑ ታውቋል።ቃለምልልሱ በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚቀርብ ይጠበቃልል። በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ውጥረቱ በበረታበት በአሁኑ ሰዓት አቶ ጌታቸው "ጦርነት አይፈነዳም" ማለታቸው ምን መፍትሄ ተቀምጦ እንደሆነ መረጃውን ያጋራው ጋዜጠኛ ማርቲ ፕላውት አልጠቆመም።

photo content

I Miss My ❤ly Family Memory ... 29 August 2025 g.c

በጎርጎራ ጣናነሽ የተሰኘችዉን ጀልባ ሥራ አስጀምረናል። በጣና ውሃ ላይ እየቀዘፈች ባሕር ዳር ከተማን ከጎርጎራ ኤኮ ሎጅ ማገናኘት ጀምራለች። ከ180 ተጓዦች በላይ የማጓጓዝ አቅም ያላት ጣናነሽ ለጉብኝት፣ ለመዝናናት እና አስደማሚውን የጣና ሀይቅ የተፈጥሮ ከባቢ ለመጎብኘት ወደ ጎርጎራ ኤኮ ሎጅ የሚደረገውን ጉዞ የበለጠ ምቹ አድርጋዋለች። In Gorgora, we’ve launched the voyage of the Tananesh Ferry, now gracefully cruising the waters of Lake Tana, connecting Bahir Dar City with the newly established Dine for Generations project — Gorgora Eco Lodge. With a capacity of over 180 passengers, Tananesh makes the remarkable Gorgora Eco Lodge more accessible than ever before; a truly worthy destination to visit, relax, and admire the breathtaking natural beauty of Lake Tana.

🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔 ¿¿¿¿¿¿ ለምን ¿¿¿¿¿¿¿ 🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔

ጉልበት ይሸሻል፣ ጊዜ ይሸሻል፣ ስልጣን ይሸሻል፣ ሁሉ አላፊ ነው ፣ የማያልፈው እንደዚህ ያለው ታላቅ ስራ ነው።

በጎንደር በነበረን ጉብኝት የመገጭ የመስኖ ልማት ፕሮጀክትን የሥራ ሁኔታ ገምግመናል። ፕሮጀክቱ 870 ሄክታር ላይ ያረፈ ሲሆን 17000 ሄክታር መሬት በመስኖ አቅርቦት ይሸፍናል ተብሎ ይጠበቃል። የፕሮጀክቱ ቁልፍ የሆነው የወንዝ ቅልበሳ ሥራ በተሳካ መልኩ ተጠናቋል። የቀሩት ሥራዎችም በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ እየተካሄዱ ይገኛሉ። የመገጭ ግድብም በሚጠናቀቅበት ወቅት የአካባቢውን የግብርና ምርታማነት የሚያሳድግ ይሆናል። Daawwannaa Goondaritti taasifneen haala hojii Misooma Jallisii Magac gamaaggamneerra. Piroojektichi hektaara 870 irra kan buufate yoo ta'u, lafa hektaara 17,000 dhiyeessii jallisiitiin misoomsa jedhamee eegama. Hojii ijoo piroojektichaa kan ta'e laga jallisuun haala milkaa'een xumurameera. Hojiiwwan hafanis yeroo qabameef keessatti hojjetamaa jiru. Jallisiin Magac wayita xumuramu homishtummaa qonnaa naannichaa kan guddisu ta'a.

የኢፌዴሪ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ስለፕሪቶሪያ ስምምነት እና ከዚያ በኋላ ሕወሓት ስላደረጋቸው ጉዳዮች ምን አሉ? #ሕወሓት ወደ ጦርነት የሚያስገባ ከበቂ በላይ ጥሰት እና ትንኮሳ ፈፅሟል፤ #አክሱምን የጦርነት መጎሰሚያ ቦታ አድርጓታል፤ አክሱም ግን የኢትዮጵያ ታሪክ ነው፤ ይህም ፀረ ሕገመንግሥት ነው፤ #ከኤርትራ ጋር ፅምዶ ብሎ የሀገር ድንበር ጥሶ ግንኙነት ማድረጉን ቀጥሏል፤ ይህ ፀረ ሕገመንግሥት ነው፤ #በDDR የተበተነ ሰራዊትን በመሰብሰብ በጀትን ያለቦታ ማባከን ፀረ ሕገመንግሥት ነው፤ #እያደረገ የቆየው የሰራዊት ስልጠና ፀረ ሕገመንግሥት ነው። #"ተፈናቃዮች አሉ፥ እኔን አዝለው ካልተመለሱ!" የሚለው አባባል ፀረ ሕገመንግሥት ነው። #ወደ አማራ ክልል ለታጣቂዎች መሳሪያ እየላከ ስምሪት መስጠት ፀረ ሕገመንግሥት ነው። #ቡድኑ ይህን ሁሉ ጥሰት ሲፈፅም፥ ይህ ሁሉ ጉዳት እንደሆነ እናውቃለን።  #ወደ ጦርነት ያልገባነው ግን ከዚህ የበለጠ ጉዳት እንዳይፈጠር አስበን ነው። #ወደ ጦርነት ብንገባ ሕወሓት እንደለመደው ወደ ዋሻ ይሸሻል፤ ህዝቡ ግን ይጎዳል ብለን አስበን ነው።

photo content

#መከላከያ_ሠራዊት 🇪🇹 “መከላከያ ሠራዊት የሚዋጋው ለሥልጣን አይደለም፤ እኛ እዚህ ያለነው አባቶቻችን የሰጡንን ሀገር ለልጆቻችን ለማስተላለፍ ነው” - ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

photo content

አንተ አምላኬ የሆንከው ... የእኔን ጥቁረት በንጣት ስለምትመለከተው እና ሁሌም እንድፀፀትና ከስህተት እንድታረም ስለምታገኝ ነው። አንተ ባትሆን የልጄን በረከት ማን መልሶ ይሰጠኝ ነበረ? ለመኖር ሁሌም ሁለተኛ፣ ሶስተኛ፣ አራተኛ፣ .... ከቁጥር በላይ እድል ስለምትሰጠኝ አመሠግናለሁ #ፈጣሪ ዬ 🙏🙏🙏

photo content

ይድረስ ለፈጣሪዬ 🙏🙏🙏 አወከኝ? በድጋሚ እኔ ነኝ ...

photo content

ለአንቺ ምንም እሆናለሁ የእኔ ትንሿ መልዐክ 🙏 ለአንቺ መኖር የእኔ መሞት ካስፈለገም፣ እሞትልሻለሁም ❤ ለአንቺ ተጨማሪ ነፍስ ከሆነሽ ነፍሴን እሰጥሻለሁ የ #ጦጣው ታናሽ #ጦጢትዬ

photo content