en
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 463 subscribers, ranking 6 026 in the Religion & Spirituality category and 2 324 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 463 subscribers.

According to the latest data from 29 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 526 over the last 30 days and by 12 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 38.31%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 10.22% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 538 views. Within the first day, a publication typically gains 1 477 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 30 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 463
Subscribers
+1224 hours
+1357 days
+52630 days
Posts Archive
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼 🌼 የዓዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????? 🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ቅድ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼 🌼 የዓዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????? 🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ቅድስና ለእግዚአብሔር ዘጸ 28፡36 ልዩ የኪነ ጥበብ እና የመዝሙር መርሐ ግብር እንኳን ለዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሳችሁ! ጳጉሜን 4 ቀን 2015 ዓ.ም ዕለተ ቅዳሜ ከ9፡00 እስከ 12፡00 በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ እንገናኝ! በዕለቱም 👉 የኪነ ጥበብ መርሐ ግብር 👉 ግጥም 👉 መነባነብ 👉 ዝማሬ 👉 የሕብረት የበገና መዝሙር በአምስት ሰንበት ት/ቤቶች 👉 ሐቲት 👉 ቃለ ምዕዳን በሊቃነ ጳጳሳት እንዲሁም ሌሎች መርሐ ግብር ተዘጋጅተው ይጠብቁናል! በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ፈለገ ጥበብ ሚዲያ የተዘጋጀ የአዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል????? 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

የመስቀል መዝሙር ጥናት ዝግጅት በጅማ ሀገረ ስብከት ጳጉሜን 1/13/2015 (ሰ/ት/ቤቶች አንድነት) በጅማ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የ2016 ዓ.ም መስቀል በዓል መዝሙር እና ወረብ
+7
የመስቀል መዝሙር ጥናት ዝግጅት በጅማ ሀገረ ስብከት ጳጉሜን 1/13/2015 (ሰ/ት/ቤቶች አንድነት) በጅማ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የ2016 ዓ.ም መስቀል በዓል መዝሙር እና ወረብ ጥናት ከሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በጅማ ሀገረ ስብከት ግቢ ውስጥ በመጠናት ላይ እንደሚገኝ ተገለጠ። በጥናቱ ላይ በጅማ ከተማ ከሚገኙ 15 ሰንበት ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ 150 መዘምራን እየተሳተፉ ሲሆን ጥናቱም እስከ መስከረም 15 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚቀጥል የጅማ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሰብሳቢ መምህር ሀብታሙ ለዝግጅት ክፍላችን ተናግረዋል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

መስቀል ደመራ በዓል መዝሙር ጥናት የማስጀመርያ መርሐ ግብር በሰሜን ዞን ተከናወነ። ጳጉሜ 01 2015 (ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አዲስ አበባ) የ2016 ዓ.ም የሚከበረውን የመስቀል ደመራ በዓል የማስጀ
+3
መስቀል ደመራ በዓል መዝሙር ጥናት የማስጀመርያ መርሐ ግብር በሰሜን ዞን ተከናወነ። ጳጉሜ 01 2015 (ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አዲስ አበባ) የ2016 ዓ.ም የሚከበረውን የመስቀል ደመራ በዓል የማስጀመርያ መርሐግብር ከአምስቱ የጥናት ዞኖች አንዱ በሆነው በሰሜን ዞን መከናወኑ ተገለጠ። በሰሜን ዞን የሚገኙ አጥቢያዎች ብዛታቸው ፳፪ ሲሆን ጥናት የሚያከናውኑት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ነው። በዚህ የመክፈቻ ጉባኤ ከ፰፻፺ በላይ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች የተገኙ ሲሆን አገልግሎትን የተመለከተ ቃለ እግዚአብሔር በመምህር ዲያቆን ምትኩ አበራ ተሰጥቶአል። በተጨማሪም የዞኑ አስተባባሪዎች ጋር ትውውቅና አጠቃላይ በበዓሉ ላይ ሊኖር ስለሚገባው የሥራና የትርዕዒት ገለጻ ተደርጎ የዕለቱ መርሐ ግብር በጸሎት ፍጻሜውን አግኝቷል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼 🌼 የዓዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????? 🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ቅድስና ለእግዚአብሔር ዘጸ 28፡36 ልዩ የኪነ ጥበብ እና የመዝሙር መርሐ ግብር እንኳን ለዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሳችሁ! ጳጉሜን 4 ቀን 2015 ዓ.ም ዕለተ ቅዳሜ ከ9፡00 እስከ 12፡00 በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ እንገናኝ! በዕለቱም 👉 የኪነ ጥበብ መርሐ ግብር 👉 ግጥም 👉 መነባነብ 👉 ዝማሬ 👉 የሕብረት የበገና መዝሙር በአምስት ሰንበት ት/ቤቶች 👉 ሐቲት 👉 ቃለ ምዕዳን በሊቃነ ጳጳሳት እንዲሁም ሌሎች መርሐ ግብር ተዘጋጅተው ይጠብቁናል! በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ፈለገ ጥበብ ሚዲያ የተዘጋጀ የአዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል????? 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

"በአባቶችሽ ፈንታ ልጆች ተወለዱልሽ" መዝ 40፥16 የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በክረምቱ የተተኪ መምህራን ሥልጠና ያሠለጠናቸው ሰልጣኞችን አስመረቀ። የንፋስ ስልክ ላ
+4
"በአባቶችሽ ፈንታ ልጆች ተወለዱልሽ" መዝ 40፥16 የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በክረምቱ የተተኪ መምህራን ሥልጠና ያሠለጠናቸው ሰልጣኞችን አስመረቀ። የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ከሰኔ 25/2015 ዓ.ም ጀምሮ በክረምቱ የተተኪ መምህራን ሥልጠና መርሐ ግብር በጀሞ መድኃኔዓለም እና በጽርሐ ንግሥት ቅድስት ሐና ቤተ ክርስቲያን ሲከታተሉ የቆዩ ሰልጣኞችን ነሐሴ 28/2015 ዓ.ም የሃገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች ስንድነት ተቀዳሚ ምክትል ሰብሳቢ ቀሲስ ጥላሁን ደሲሳና የ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሰበካ ጉባኤ ተወካይ የሆኑት መጋቤ ሥርዓት መምህር ፍቅሩ በተገኙበት በጽርሐ ንግስት ቅድስት ሐና ቤተ ክርስቲያን አስመርቆል። [ጽ/ን/ቅ/ሐና ቤ/ክ/ውሉደ ተዋሕዶ ሰንበት ት/ቤት] [የሰ/ት/ቤቶች አንድነት] ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

የመስቀል ደመራ በዓል መዝሙር ጥናት መርሐ ግብር ተጀመረ። ነሐሴ 30/2015 (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት አዲስ አበባ) የ2016 ዓ.ም የሚከበረውን የመስቀል ደመራ በዓልን የተሳካና ያማረ ሆኖ እንዲከበር የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከነሐሴ 24 ጀምሮ መዝሙር ጥናት መጀመሩን ገለጠ። በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስር በሚገኙ ፪፻፸ በላይ አጥቢያዎች በ ፭ የጥናት ዞኖች በመክፈል ጥናቱ የሚደረግ ሲሆን በደቡብ ዞን በደብረ ብስራተ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሐላፊ ቆሞስ አባ ተክለ ያሬድ ጎርጎርዮስ በተገኙበት የመክፈቻ መርሐ ግብር ተካሂዶል። በመክፈቻ መርሐ ግብሩም የደቡብ ዞን ጥናት ተሳታፊ የሆኑት ከ፳ በላይ ከሚሆኑ ደብራትና ገዳማት የተውጣጡ ከ ፼፷፻ በላይ ወጣት የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች እንዲሁም አስተባባሪዎች ተገኝተው መርሐ ግብሩን የተካፈሉ ሲሆን የማደራጃው መምርያ መዝሙር ክፍል ኃላፊ የሆኑት መጋቢ ሐዲስ ሐረገ ወይን ገነት አልግሎቱን የተመለከተ ቃለ እግዚአብሔር አስተምረዋል፡፡ እንዲሁም የደቡብ ዞን የበዓሉ አስተባባሪዎች ከአባላት ጋር ተዋውቀዋል፡፡ በመጨረሻም የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ኃላፊ ቆሞስ አባ ተክለ ያሬድ ጎርጎርዮስ << እግዚአብሔርን የሚያገለግል የተመረጠ ትውልድ ነው ፤ አገልግሎቱ እንደ ሰው ልማድ የሚፈፀም ሳይሆን ፤ በእግዚአብሔር መንፈስ በተጻፈው በቃሉ መሠረት ሊሆን ይገባል በዚህም እግዚአብሔርን ማስደሰት ይቻላል።>> ያሉ ሲሆን አክለውም <<በጸሎታችን እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል እንላለን እና የበደሉአችሁን ይቅር በሉ፣ እርስ በእርሳቹ ተዋደዱ፣ አገልግሎታቹም የፍቅር ይሁን>> በማለት አባታዊ መልእክትና ቡራኬ ሰጥተዋል፡፡ ይህ የመክፈቻ ጉባኤ በሌሎቹም የጥናት ዞኖች እንደሚከናወን ከአንድነቱ ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡ [ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት] ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼 🌼 የዓዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????? 🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ቅድ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼 🌼 የዓዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????? 🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ቅድስና ለእግዚአብሔር ዘጸ 28፡36 ልዩ የኪነ ጥበብ እና የመዝሙር መርሐ ግብር እንኳን ለዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሳችሁ! ጳጉሜን 4 ቀን 2015 ዓ.ም ዕለተ ቅዳሜ ከ9፡00 እስከ 12፡00 በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ እንገናኝ! በዕለቱም 👉 የኪነ ጥበብ መርሐ ግብር 👉 ግጥም 👉 መነባነብ 👉 ዝማሬ 👉 የሕብረት የበገና መዝሙር በአምስት ሰንበት ት/ቤቶች 👉 ሐቲት 👉 ቃለ ምዕዳን በሊቃነ ጳጳሳት እንዲሁም ሌሎች መርሐ ግብር ተዘጋጅተው ይጠብቁናል! በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ፈለገ ጥበብ ሚዲያ የተዘጋጀ የአዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል????? 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼 🌼 የዓዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????? 🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ቅድ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼 🌼 የዓዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????? 🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ቅድስና ለእግዚአብሔር ዘጸ 28፡36 ልዩ የኪነ ጥበብ እና የመዝሙር መርሐ ግብር እንኳን ለዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሳችሁ! ጳጉሜን 4 ቀን 2015 ዓ.ም ዕለተ ቅዳሜ ከ9፡00 እስከ 12፡00 በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ እንገናኝ! በዕለቱም 👉 የኪነ ጥበብ መርሐ ግብር 👉 ግጥም 👉 መነባነብ 👉 ዝማሬ 👉 የሕብረት የበገና መዝሙር በአምስት ሰንበት ት/ቤቶች 👉 ሐቲት 👉 ቃለ ምዕዳን በሊቃነ ጳጳሳት እንዲሁም ሌሎች መርሐ ግብር ተዘጋጅተው ይጠብቁናል! በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ፈለገ ጥበብ ሚዲያ የተዘጋጀ የአዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል????? 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼 🌼 የዓዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????? 🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 መቀ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼 🌼 የዓዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????? 🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 መቀደስ ለእግዚአብሔር ልዩ የኪነ ጥበብ እና የመዝሙር መርሐ ግብር እንኳን ለዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሳችሁ! ጳጉሜን 4 ቀን 2015 ዓ.ም ዕለተ ቅዳሜ ከ9፡00 እስከ 12፡00 በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ እንገናኝ! በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ፈለገ ጥበብ ሚዲያ የተዘጋጀ የአዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል????? 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለመጀመሪያ ጊዜ የራሷ ልጆች ኤጲስ ቆጶስነት እንዲሾሙላት ባደረገች ጊዜ የተፈጸመውን መንፈሳዊ ተግባር በዘመኑ ታትሞ የወጣው ብርሃንና ሰላም ጋዜጣ የዘገበ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለመጀመሪያ ጊዜ የራሷ ልጆች ኤጲስ ቆጶስነት እንዲሾሙላት ባደረገች ጊዜ የተፈጸመውን መንፈሳዊ ተግባር በዘመኑ ታትሞ የወጣው ብርሃንና ሰላም ጋዜጣ የዘገበው “አመራረጡ ግን በዕጣ እንዲሆን ምክር ተቈርጦ ስለነበር በዕጣው ላይ ሰባት ቀን ሙሉ በቤተ ክርስቲያን ጸሎት እየተጸለየበት እና ቅዳሴ እየተቀደሰበት ቆይቶ ለአምስቱ መምህራን ዕጣ ወጣላቸው። ስማቸውም መምህር ደስታ፣ መምህር ኃይለ ማርያም፣ መምህር ወልደ ኪዳን፣ መምህር ኃይለ ሚካኤል ናቸው። አምስተኛው ግን ወደ ግብፅ አልወረዱም” በማለት ነበር ... ማንበብ ይቀጥሉ 👇👇👇 https://eotc-gssu.org/a/ከአዲስ-ተሿሚዎች-የሚጠበቅ-ተግባርና-ኃላ/ ከአዲስ ተሿሚዎች የሚጠበቅ ተግባርና ኃላፊነት ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

የ2016 የሰንበት ትምህርት ቤቶች የትምህርት መርሐ ግብር ይፋ ስለማድረግ። ነሐሴ 25 2015 ፤ እንደሚታወቀው በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ አዘጋጅነት የተዘጋጀው የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት በሁሉም ሰንበት ትምህርት ቤቶች የደረጃው በመተግበር ላይ ይገኛል። ሥርዓተ ትምህርቱ መተግበር ከጀመረ ከ2011 ጀምሮ እስከ 2015ዓ.ም ድረስ በጥሩ ሁኔታ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ባሉ ሰንበት ትምህርት ቤቶች እየተተገበረ ዛሬ ላይ ደርሷል። በያዝነው ዓመትም በሥርዓተ ትምህርቱ መሠረት ተጉዘው 12ኛ ክፍል የደረሱ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ያሉ 5 ደብራትና ከ157 በላይ ተማሪዎች ማስፈተናችን ይታወቃል። እንዲሁም በየደረጃው ያሉ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ጨርሰው የአመቱን ማጠቃለያ ፈተና በመፈተን የዓመቱን የትምህርት መርሐ ግብር ጨርሰናል። ይህን በጎ ልምድ ይዘን ለመጪው  ዘመነ ዮሐንስ 2016 ዓ.ም የዓመቱ መርሐ ግብር በሁሉም አህጉረ ስብከቶች ተመሳሳይና የተሳካ ሆኖ ይጀመርና ለፍጻሜም ይደርስ  ዘንድ ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት፦ 1 ለሁሉም ወጥ የሆነ የመመዝገቢያ ቅጽ 2  የአመቱን የትምህርት መርሐ ግብር (መች ተጀምሮ መች ይፈፀማል የሀገር አቀፍና ከተማ አቀፍ የፈተና መርሐ ግብራት) ቅጽ 3 የመጀመርያ መንፈቀ ዓመት የትምህርት መርሐ ግብር አይነቶች 4 የመጀመርያ መንፈቀ ዓመት የመማርያ መጻሕፍት( በሶፍት ኮፒ) ያዘጋጀ ሲሆን ፤ ይህንንም በየሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በኩል አስተላልፈን የአንድነቱ አባላት በወረዳ አንድነቶችና ለየአጥቢያዎች የሚያሰራጩ ይሆናል። ስለዚህ ለዚህ ይረዳን ዘንድ የየአህጉረ ስብከት አመራሮች እስከ ጳጉሜን 1 ድረስ ከዚህ በታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች በመደወል መረጃውን የምታገኙ ይሆናል። 1 መምህር ሚክያስ ግዛቸው( የአንድነቱ የስርዓተ ትምህርት አስተባባሪ) 0913969785 2 መምህር ያሬድ ዮናስ( የሀገር አቀፍ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ጽሕፈት ቤት አስተባባሪ) +251920741461 3 መምህር ምትኬነህ (የአንድነቱ የትምህርት ክፍል ኃላፊ) +251911173905 [ ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ] ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

በእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ቅድስት ከዳነ ምህረት አንድነት ገዳም የመርሶ ሕይዉት ሰ/ት/ቤት የጋሞኛ ጉባኤ 30ኛ ዓመት በትላንትናው ዕለት አከበረ 21/12/2015 ፤ በእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ቅ/ኪዳነ ምህረት
+6
በእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ቅድስት ከዳነ ምህረት አንድነት ገዳም የመርሶ ሕይዉት  ሰ/ት/ቤት የጋሞኛ ጉባኤ 30ኛ ዓመት በትላንትናው ዕለት አከበረ 21/12/2015 ፤ በእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ቅ/ኪዳነ ምህረት  የመርሶ ህይወት ሰ/ት/ቤት የጋሞኛ ጉባኤ 30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል አክብሯል። በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካሉት የጋሞ ጉባያት መሥራችና በጋሞኛ ቋንቋ የሚደረግ የመጀመሪያ ጉባኤ ነዉ።በዕለቱም በጋሞኛ ቋንቋ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተማሪዎችን በይፋ አስመርቋል። የአንድነቱ መመሥረት ምክንያት ከ3 አሥርት አመታት በፊት በጋሞኛ ቋንቋ የምንፍቅና ትምህርትን ተምረው ከቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የወጡትን ምዕመናን ለመጠበቅና ያሉትን ለማጽናት በጋሞኛ ቋንቋ የስበከተ ወንጌል እንቅስቃሴ እና መዝሙሮችን ወደ ጋሞኛ ቋንቋ በመተርጎምና በማዘጋጀት አንድነቱ የምሥረታ ጅማሮውን እንዳደረገ የጋሞ አንድነት ጉባኤ ሰብሳቢና በእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት የመርሶ ሕይወት ሰ/ት/ቤት ሥራ አመራር መምህር ተስፋዬ ፒኖ ለሰ/ት/ቤቶች አንድነት ፈለገ ጥበብ ሚዲያ በሰጡት ቃለ መጠይቅ ገልጸዋል። [የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት] ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

ታሪካዊው የ 12 ኛ ክፍል ፈተና ተሰጠ። ነሐሴ 21 2015 ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት የመጀመሪያ የሆነውን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ያስተማራቸውን
+7
ታሪካዊው የ 12 ኛ ክፍል ፈተና ተሰጠ። ነሐሴ 21 2015 ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት የመጀመሪያ የሆነውን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ያስተማራቸውን 12 ኛ ክፍል ተማሪዎች አስፈትኗል። በ 2 የመፈተኛ ጣቢያዎች በሰዋሰው ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ እና ቀጨኔ ደብረ ሰላም ቤተክርስቲያን ተመድበው ተፈትነዋል፤ 157 የሚደርሱ ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል። በመፈተኛ ጣቢያዎች ላይ የማደራጃ መምሪያው መጋቤ ብርሃናት ቆሞስ አባ ተክለ ያሬድ እና የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት ምክትል ሰብሳቢ የሆኑት ዲ/ን ስንታየሁ ምስጋናው ተገኝተው ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን  የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ከሰብሳቢው ለተፈታኞቹ ተላልፏል ፤ በተያያዘም የማደራጃ መምሪው ኃላፊ ቆሞስ አባ ተክለያሬድ ፈተናውን በመባረክ እና መልዕክት በማስተላለፍ አስጀምረዋል። በተያያዘም ተራዝሞ የቆየው የ 10ኛ ክፍል ፈተናም በዛሬው ዕለት በ 27 የመፈተኛ ጣቢያዎች ተከናውናል፤ ለፈተናው 758 የሚደርሱ ተማሪዎች ተቀምጠዋል። በቀጣይ ይህን ስርዓተ ትምህርት አጠናክሮ መቀጠል የሰንበት ትምህርት ቤቶች ድርሻ ከፍተኛ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን አጥቢያዎች የየራሳቸውን ኃላፊነት በጋራ እንዲያበረክቱ የአደራ መልዕክት ተላልፏል። [ የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት ] ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

‹‹እንደ ዳኛ ሳይሆን እንደ ጳጳስ አስተዳድር›› ቅዱስ አምብሮስ በቅድስናቸው፣ በተጋድሏቸው ከሚጠቀሱ የምዕራብ ቤተክርስቲያን አባቶች መካከል አንዱ ነው፡፡ ገና ወደ ክርስትና ከመምጣቱ አስቀድሞ በሰሜ
‹‹እንደ ዳኛ ሳይሆን እንደ ጳጳስ አስተዳድር›› ቅዱስ አምብሮስ በቅድስናቸው፣ በተጋድሏቸው ከሚጠቀሱ የምዕራብ ቤተክርስቲያን አባቶች መካከል አንዱ ነው፡፡ ገና ወደ ክርስትና ከመምጣቱ አስቀድሞ በሰሜን ኢጣልያ የምትገኘው ሜሎና የተባለች ግዛት ተሹሞ ነበር፡፡ ሹመቱን የሰማ ከእርሱ የበላይ አስተዳዳሪ የነበረ ሹም ‹‹እንደ ዳኛ ሳይሆን እንደ ጳጳስ አስተዳድር›› በማለት በመልካም ሁኔታ እንዲያስተዳድር መከረው፡፡ የዚህ ሀገረ ገዥ ምክር ገና ከኢጥሙቃን ወገን የነበረውን የአምብሮስን መጻኢ ዕጣ ፈንታ የተናገረ ትንቢት እንደ ነበር ይነገራል፡፡ .... https://eotc-gssu.org/a/እንደ-ዳኛ-ሳይሆን-እንደ-ጳጳስ-አስተዳ/ ‹‹እንደ ዳኛ ሳይሆን እንደ ጳጳስ አስተዳድር›› ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የዕርገርት በዓል በሠላም አደረሳችሁ! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://w
እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የዕርገርት በዓል በሠላም አደረሳችሁ! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

[ የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት ] ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️T
[ የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት ] ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion