የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU
تُعد قناة የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 463 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 026 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 324 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 463 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 29 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 526، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 12، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 38.31%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 10.22% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 538 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 477 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
وصف القناة غير متوفر.
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 30 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.
14 463
المشتركون
+1224 ساعات
+1357 أيام
+52630 أيام
أرشيف المشاركات
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼 🌼 የዓዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????? 🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ቅድስና ለእግዚአብሔር ዘጸ 28፡36
ልዩ የኪነ ጥበብ እና የመዝሙር መርሐ ግብር
እንኳን ለዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሳችሁ!
ጳጉሜን 4 ቀን 2015 ዓ.ም ዕለተ ቅዳሜ ከ9፡00 እስከ 12፡00 በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ እንገናኝ!
በዕለቱም
👉 የኪነ ጥበብ መርሐ ግብር
👉 ግጥም
👉 መነባነብ
👉 ዝማሬ
👉 የሕብረት የበገና መዝሙር በአምስት ሰንበት ት/ቤቶች
👉 ሐቲት
👉 ቃለ ምዕዳን በሊቃነ ጳጳሳት እንዲሁም ሌሎች መርሐ ግብር ተዘጋጅተው ይጠብቁናል!
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ፈለገ ጥበብ ሚዲያ የተዘጋጀ
የአዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
የመስቀል መዝሙር ጥናት ዝግጅት በጅማ ሀገረ ስብከት
ጳጉሜን 1/13/2015 (ሰ/ት/ቤቶች አንድነት)
በጅማ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የ2016 ዓ.ም መስቀል በዓል መዝሙር እና ወረብ ጥናት ከሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በጅማ ሀገረ ስብከት ግቢ ውስጥ በመጠናት ላይ እንደሚገኝ ተገለጠ።
በጥናቱ ላይ በጅማ ከተማ ከሚገኙ 15 ሰንበት ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ 150 መዘምራን እየተሳተፉ ሲሆን ጥናቱም እስከ መስከረም 15 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚቀጥል የጅማ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሰብሳቢ መምህር ሀብታሙ ለዝግጅት ክፍላችን ተናግረዋል።
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
መስቀል ደመራ በዓል መዝሙር ጥናት የማስጀመርያ መርሐ ግብር በሰሜን ዞን ተከናወነ።
ጳጉሜ 01 2015 (ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አዲስ አበባ)
የ2016 ዓ.ም የሚከበረውን የመስቀል ደመራ በዓል የማስጀመርያ መርሐግብር ከአምስቱ የጥናት ዞኖች አንዱ በሆነው በሰሜን ዞን መከናወኑ ተገለጠ።
በሰሜን ዞን የሚገኙ አጥቢያዎች ብዛታቸው ፳፪ ሲሆን ጥናት የሚያከናውኑት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ነው። በዚህ የመክፈቻ ጉባኤ ከ፰፻፺ በላይ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች የተገኙ ሲሆን አገልግሎትን የተመለከተ ቃለ እግዚአብሔር በመምህር ዲያቆን ምትኩ አበራ ተሰጥቶአል። በተጨማሪም የዞኑ አስተባባሪዎች ጋር ትውውቅና አጠቃላይ በበዓሉ ላይ ሊኖር ስለሚገባው የሥራና የትርዕዒት ገለጻ ተደርጎ የዕለቱ መርሐ ግብር በጸሎት ፍጻሜውን አግኝቷል።
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼 🌼 የዓዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????? 🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ቅድስና ለእግዚአብሔር ዘጸ 28፡36
ልዩ የኪነ ጥበብ እና የመዝሙር መርሐ ግብር
እንኳን ለዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሳችሁ!
ጳጉሜን 4 ቀን 2015 ዓ.ም ዕለተ ቅዳሜ ከ9፡00 እስከ 12፡00 በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ እንገናኝ!
በዕለቱም
👉 የኪነ ጥበብ መርሐ ግብር
👉 ግጥም
👉 መነባነብ
👉 ዝማሬ
👉 የሕብረት የበገና መዝሙር በአምስት ሰንበት ት/ቤቶች
👉 ሐቲት
👉 ቃለ ምዕዳን በሊቃነ ጳጳሳት እንዲሁም ሌሎች መርሐ ግብር ተዘጋጅተው ይጠብቁናል!
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ፈለገ ጥበብ ሚዲያ የተዘጋጀ
የአዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
"በአባቶችሽ ፈንታ ልጆች ተወለዱልሽ" መዝ 40፥16
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በክረምቱ የተተኪ መምህራን ሥልጠና ያሠለጠናቸው ሰልጣኞችን አስመረቀ።
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ከሰኔ 25/2015 ዓ.ም ጀምሮ በክረምቱ የተተኪ መምህራን ሥልጠና መርሐ ግብር በጀሞ መድኃኔዓለም እና በጽርሐ ንግሥት ቅድስት ሐና ቤተ ክርስቲያን ሲከታተሉ የቆዩ ሰልጣኞችን ነሐሴ 28/2015 ዓ.ም የሃገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች ስንድነት ተቀዳሚ ምክትል ሰብሳቢ ቀሲስ ጥላሁን ደሲሳና የ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሰበካ ጉባኤ ተወካይ የሆኑት መጋቤ ሥርዓት መምህር ፍቅሩ በተገኙበት በጽርሐ ንግስት ቅድስት ሐና ቤተ ክርስቲያን አስመርቆል።
[ጽ/ን/ቅ/ሐና ቤ/ክ/ውሉደ ተዋሕዶ ሰንበት ት/ቤት]
[የሰ/ት/ቤቶች አንድነት]
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
የመስቀል ደመራ በዓል መዝሙር ጥናት መርሐ ግብር ተጀመረ።
ነሐሴ 30/2015 (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት አዲስ አበባ)
የ2016 ዓ.ም የሚከበረውን የመስቀል ደመራ በዓልን የተሳካና ያማረ ሆኖ እንዲከበር የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከነሐሴ 24 ጀምሮ መዝሙር ጥናት መጀመሩን ገለጠ።
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስር በሚገኙ ፪፻፸ በላይ አጥቢያዎች በ ፭ የጥናት ዞኖች በመክፈል ጥናቱ የሚደረግ ሲሆን በደቡብ ዞን በደብረ ብስራተ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሐላፊ ቆሞስ አባ ተክለ ያሬድ ጎርጎርዮስ በተገኙበት የመክፈቻ መርሐ ግብር ተካሂዶል።
በመክፈቻ መርሐ ግብሩም የደቡብ ዞን ጥናት ተሳታፊ የሆኑት ከ፳ በላይ ከሚሆኑ ደብራትና ገዳማት የተውጣጡ ከ ፼፷፻ በላይ ወጣት የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች እንዲሁም አስተባባሪዎች ተገኝተው መርሐ ግብሩን የተካፈሉ ሲሆን የማደራጃው መምርያ መዝሙር ክፍል ኃላፊ የሆኑት መጋቢ ሐዲስ ሐረገ ወይን ገነት አልግሎቱን የተመለከተ ቃለ እግዚአብሔር አስተምረዋል፡፡ እንዲሁም የደቡብ ዞን የበዓሉ አስተባባሪዎች ከአባላት ጋር ተዋውቀዋል፡፡
በመጨረሻም የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ኃላፊ ቆሞስ አባ ተክለ ያሬድ ጎርጎርዮስ << እግዚአብሔርን የሚያገለግል የተመረጠ ትውልድ ነው ፤ አገልግሎቱ እንደ ሰው ልማድ የሚፈፀም ሳይሆን ፤ በእግዚአብሔር መንፈስ በተጻፈው በቃሉ መሠረት ሊሆን ይገባል በዚህም እግዚአብሔርን ማስደሰት ይቻላል።>> ያሉ ሲሆን አክለውም <<በጸሎታችን እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል እንላለን እና የበደሉአችሁን ይቅር በሉ፣ እርስ በእርሳቹ ተዋደዱ፣ አገልግሎታቹም የፍቅር ይሁን>> በማለት አባታዊ መልእክትና ቡራኬ ሰጥተዋል፡፡
ይህ የመክፈቻ ጉባኤ በሌሎቹም የጥናት ዞኖች እንደሚከናወን ከአንድነቱ ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
[ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት]
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼 🌼 የዓዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????? 🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ቅድስና ለእግዚአብሔር ዘጸ 28፡36
ልዩ የኪነ ጥበብ እና የመዝሙር መርሐ ግብር
እንኳን ለዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሳችሁ!
ጳጉሜን 4 ቀን 2015 ዓ.ም ዕለተ ቅዳሜ ከ9፡00 እስከ 12፡00 በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ እንገናኝ!
በዕለቱም
👉 የኪነ ጥበብ መርሐ ግብር
👉 ግጥም
👉 መነባነብ
👉 ዝማሬ
👉 የሕብረት የበገና መዝሙር በአምስት ሰንበት ት/ቤቶች
👉 ሐቲት
👉 ቃለ ምዕዳን በሊቃነ ጳጳሳት እንዲሁም ሌሎች መርሐ ግብር ተዘጋጅተው ይጠብቁናል!
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ፈለገ ጥበብ ሚዲያ የተዘጋጀ
የአዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼 🌼 የዓዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????? 🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ቅድስና ለእግዚአብሔር ዘጸ 28፡36
ልዩ የኪነ ጥበብ እና የመዝሙር መርሐ ግብር
እንኳን ለዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሳችሁ!
ጳጉሜን 4 ቀን 2015 ዓ.ም ዕለተ ቅዳሜ ከ9፡00 እስከ 12፡00 በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ እንገናኝ!
በዕለቱም
👉 የኪነ ጥበብ መርሐ ግብር
👉 ግጥም
👉 መነባነብ
👉 ዝማሬ
👉 የሕብረት የበገና መዝሙር በአምስት ሰንበት ት/ቤቶች
👉 ሐቲት
👉 ቃለ ምዕዳን በሊቃነ ጳጳሳት እንዲሁም ሌሎች መርሐ ግብር ተዘጋጅተው ይጠብቁናል!
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ፈለገ ጥበብ ሚዲያ የተዘጋጀ
የአዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼 🌼 የዓዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????? 🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መቀደስ ለእግዚአብሔር
ልዩ የኪነ ጥበብ እና የመዝሙር መርሐ ግብር
እንኳን ለዘመነ ዮሐንስ በሰላም አደረሳችሁ!
ጳጉሜን 4 ቀን 2015 ዓ.ም ዕለተ ቅዳሜ ከ9፡00 እስከ 12፡00 በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ እንገናኝ!
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ፈለገ ጥበብ ሚዲያ የተዘጋጀ
የአዲስ ዓመት ስንቅ ይዘዋል?????
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለመጀመሪያ ጊዜ የራሷ ልጆች ኤጲስ ቆጶስነት እንዲሾሙላት ባደረገች ጊዜ የተፈጸመውን መንፈሳዊ ተግባር በዘመኑ ታትሞ የወጣው ብርሃንና ሰላም ጋዜጣ የዘገበው “አመራረጡ ግን በዕጣ እንዲሆን ምክር ተቈርጦ ስለነበር በዕጣው ላይ ሰባት ቀን ሙሉ በቤተ ክርስቲያን ጸሎት እየተጸለየበት እና ቅዳሴ እየተቀደሰበት ቆይቶ ለአምስቱ መምህራን ዕጣ ወጣላቸው። ስማቸውም መምህር ደስታ፣ መምህር ኃይለ ማርያም፣ መምህር ወልደ ኪዳን፣ መምህር ኃይለ ሚካኤል ናቸው። አምስተኛው ግን ወደ ግብፅ አልወረዱም” በማለት ነበር ...
ማንበብ ይቀጥሉ
👇👇👇
https://eotc-gssu.org/a/ከአዲስ-ተሿሚዎች-የሚጠበቅ-ተግባርና-ኃላ/
ከአዲስ ተሿሚዎች የሚጠበቅ ተግባርና ኃላፊነት
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
የ2016 የሰንበት ትምህርት ቤቶች የትምህርት መርሐ ግብር ይፋ ስለማድረግ።
ነሐሴ 25 2015 ፤ እንደሚታወቀው በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ አዘጋጅነት የተዘጋጀው የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት በሁሉም ሰንበት ትምህርት ቤቶች የደረጃው በመተግበር ላይ ይገኛል። ሥርዓተ ትምህርቱ መተግበር ከጀመረ ከ2011 ጀምሮ እስከ 2015ዓ.ም ድረስ በጥሩ ሁኔታ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ባሉ ሰንበት ትምህርት ቤቶች እየተተገበረ ዛሬ ላይ ደርሷል። በያዝነው ዓመትም በሥርዓተ ትምህርቱ መሠረት ተጉዘው 12ኛ ክፍል የደረሱ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር ያሉ 5 ደብራትና ከ157 በላይ ተማሪዎች ማስፈተናችን ይታወቃል። እንዲሁም በየደረጃው ያሉ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ጨርሰው የአመቱን ማጠቃለያ ፈተና በመፈተን የዓመቱን የትምህርት መርሐ ግብር ጨርሰናል።
ይህን በጎ ልምድ ይዘን ለመጪው ዘመነ ዮሐንስ 2016 ዓ.ም የዓመቱ መርሐ ግብር በሁሉም አህጉረ ስብከቶች ተመሳሳይና የተሳካ ሆኖ ይጀመርና ለፍጻሜም ይደርስ ዘንድ ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት፦
1 ለሁሉም ወጥ የሆነ የመመዝገቢያ ቅጽ
2 የአመቱን የትምህርት መርሐ ግብር (መች ተጀምሮ መች ይፈፀማል የሀገር አቀፍና ከተማ አቀፍ የፈተና መርሐ ግብራት) ቅጽ
3 የመጀመርያ መንፈቀ ዓመት የትምህርት መርሐ ግብር አይነቶች
4 የመጀመርያ መንፈቀ ዓመት የመማርያ መጻሕፍት( በሶፍት ኮፒ) ያዘጋጀ ሲሆን ፤
ይህንንም በየሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በኩል አስተላልፈን የአንድነቱ አባላት በወረዳ አንድነቶችና ለየአጥቢያዎች የሚያሰራጩ ይሆናል።
ስለዚህ ለዚህ ይረዳን ዘንድ የየአህጉረ ስብከት አመራሮች እስከ ጳጉሜን 1 ድረስ ከዚህ በታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች በመደወል መረጃውን የምታገኙ ይሆናል።
1 መምህር ሚክያስ ግዛቸው( የአንድነቱ የስርዓተ ትምህርት አስተባባሪ) 0913969785
2 መምህር ያሬድ ዮናስ( የሀገር አቀፍ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ጽሕፈት ቤት አስተባባሪ) +251920741461
3 መምህር ምትኬነህ (የአንድነቱ የትምህርት ክፍል ኃላፊ) +251911173905
[ ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ]
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
በእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ቅድስት ከዳነ ምህረት አንድነት ገዳም የመርሶ ሕይዉት ሰ/ት/ቤት የጋሞኛ ጉባኤ 30ኛ ዓመት በትላንትናው ዕለት አከበረ
21/12/2015 ፤
በእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ቅ/ኪዳነ ምህረት የመርሶ ህይወት ሰ/ት/ቤት የጋሞኛ ጉባኤ 30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል አክብሯል። በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ካሉት የጋሞ ጉባያት መሥራችና በጋሞኛ ቋንቋ የሚደረግ የመጀመሪያ ጉባኤ ነዉ።በዕለቱም በጋሞኛ ቋንቋ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተማሪዎችን በይፋ አስመርቋል። የአንድነቱ መመሥረት ምክንያት ከ3 አሥርት አመታት በፊት በጋሞኛ ቋንቋ የምንፍቅና ትምህርትን ተምረው ከቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የወጡትን ምዕመናን ለመጠበቅና ያሉትን ለማጽናት በጋሞኛ ቋንቋ የስበከተ ወንጌል እንቅስቃሴ እና መዝሙሮችን ወደ ጋሞኛ ቋንቋ በመተርጎምና በማዘጋጀት አንድነቱ የምሥረታ ጅማሮውን እንዳደረገ የጋሞ አንድነት ጉባኤ ሰብሳቢና በእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት የመርሶ ሕይወት ሰ/ት/ቤት ሥራ አመራር መምህር ተስፋዬ ፒኖ ለሰ/ት/ቤቶች አንድነት ፈለገ ጥበብ ሚዲያ በሰጡት ቃለ መጠይቅ ገልጸዋል።
[የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት]
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
ታሪካዊው የ 12 ኛ ክፍል ፈተና ተሰጠ።
ነሐሴ 21 2015 ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት የመጀመሪያ የሆነውን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ያስተማራቸውን 12 ኛ ክፍል ተማሪዎች አስፈትኗል። በ 2 የመፈተኛ ጣቢያዎች በሰዋሰው ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ እና ቀጨኔ ደብረ ሰላም ቤተክርስቲያን ተመድበው ተፈትነዋል፤ 157 የሚደርሱ ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል።
በመፈተኛ ጣቢያዎች ላይ የማደራጃ መምሪያው መጋቤ ብርሃናት ቆሞስ አባ ተክለ ያሬድ እና የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት ምክትል ሰብሳቢ የሆኑት ዲ/ን ስንታየሁ ምስጋናው ተገኝተው ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ከሰብሳቢው ለተፈታኞቹ ተላልፏል ፤ በተያያዘም የማደራጃ መምሪው ኃላፊ ቆሞስ አባ ተክለያሬድ ፈተናውን በመባረክ እና መልዕክት በማስተላለፍ አስጀምረዋል።
በተያያዘም ተራዝሞ የቆየው የ 10ኛ ክፍል ፈተናም በዛሬው ዕለት በ 27 የመፈተኛ ጣቢያዎች ተከናውናል፤ ለፈተናው 758 የሚደርሱ ተማሪዎች ተቀምጠዋል።
በቀጣይ ይህን ስርዓተ ትምህርት አጠናክሮ መቀጠል የሰንበት ትምህርት ቤቶች ድርሻ ከፍተኛ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን አጥቢያዎች የየራሳቸውን ኃላፊነት በጋራ እንዲያበረክቱ የአደራ መልዕክት ተላልፏል።
[ የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት ]
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
‹‹እንደ ዳኛ ሳይሆን እንደ ጳጳስ አስተዳድር››
ቅዱስ አምብሮስ በቅድስናቸው፣ በተጋድሏቸው ከሚጠቀሱ የምዕራብ ቤተክርስቲያን አባቶች መካከል አንዱ ነው፡፡ ገና ወደ ክርስትና ከመምጣቱ አስቀድሞ በሰሜን ኢጣልያ የምትገኘው ሜሎና የተባለች ግዛት ተሹሞ ነበር፡፡ ሹመቱን የሰማ ከእርሱ የበላይ አስተዳዳሪ የነበረ ሹም ‹‹እንደ ዳኛ ሳይሆን እንደ ጳጳስ አስተዳድር›› በማለት በመልካም ሁኔታ እንዲያስተዳድር መከረው፡፡ የዚህ ሀገረ ገዥ ምክር ገና ከኢጥሙቃን ወገን የነበረውን የአምብሮስን መጻኢ ዕጣ ፈንታ የተናገረ ትንቢት እንደ ነበር ይነገራል፡፡ ....
https://eotc-gssu.org/a/እንደ-ዳኛ-ሳይሆን-እንደ-ጳጳስ-አስተዳ/
‹‹እንደ ዳኛ ሳይሆን እንደ ጳጳስ አስተዳድር››
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የዕርገርት በዓል በሠላም አደረሳችሁ!
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
[ የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት ]
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
