en
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 359 subscribers, ranking 6 129 in the Religion & Spirituality category and 2 349 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 359 subscribers.

According to the latest data from 24 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 522 over the last 30 days and by 23 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 27.03%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 880 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 25 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 359
Subscribers
+2324 hours
+1087 days
+52230 days
Posts Archive
ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከትና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ካስተላለፉ በኋላ ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ለብዙ ዓመታት ወጥ የሆነ የሥርዓተ ትምህርት በማዘጋጀት ሲተጋ ቆይቶ ዘንድሮ ከ1-4ኛ ክፍል ለሚማሩ ተማሪዎች ሙሉ ኅትመት በማጠናቀቁ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል። የዘመኑን ትልቅ አሻራ እንደጣሉ ተናግረዋል በዚያው አባታዊ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በመቀጠል መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሣኤ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የበላይ ሐላፊ በመንፈስ ቅዱስ ፀጋ እየሔዱ ይበዙ ነበር ከሚለው መሪ ቃል በመነሳት በጋራ እያቀድን በጋራ እየሠራን መንፈስ ቅዱስም እያገዘን ብዙ እቅዶችንና ሥራዎችን ወደ ተግባር እያወረድን እንገኛለን ሲሉ ገልፀዋል። አስከትለው በ2016 ዓ.ም የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት አቅርበዋል። በሪፖርቱም ከ1-4ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት መጻሕፍት የአርትኦት ሥራ አልቆ 23,508 ቅጂ ለስርጭት ዝግጁ መሆናቸውን አብስረዋል። እነዚሁ መጻሕፍት በኦሮሚኛ ቋንቋ እየተዘጋጁ መሆናቸውንም አክለዋል። ማደራጃ መምሪያው በ2015 ዓ.ም በክረምት መርሐ ግብር የመምህራን ሥልጠና መስጠቱን በተለይ በስዊድንና ጣልያን ለሚገኙ በበይነ መረብ ማሰልጠኑን በሪፖርቱ አትተዋል። ከመጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሣኤ በመቀጠል ቀሲስ አርአያ ተሾመ የሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች የሥራ አስፈጻሚ የሀገረ ስብከቶችን ሪፖርት ጠቅለል አድርገው አቅርበዋል። ጉባኤው ከሰዓት በጠቅላይ ቤተ ክህነት በጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ በነበረው ውሎው የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ሦስተኛው ስልታዊ ዕቅድ ዙሪያ ገለጻ ተደርጓል። በዚህም መሠረት በመ/ር ምሐባው ዓለሙ ሰለ ስልታዊ እቅድ አስፈላጊነት፣ ተቋማዊ ርዕይ እና ተልእኮ ዙሪያ፣ እንዲሁም ተቋማዊ እሴቶች፣ ቁልፍ ጉዳዮች፣ ግብ እና የግብ አመላካቾች ዙሪያ በመ/ር ዮሐንስ መንግስቱ ገለጻ ተደርጓል። በማስቀጠልም ተሳታፊዎችን በአስር (10) ቡድን በመመደብ በዲ/ን ሺመልስ አሰፋ አስተባባሪነት የቡድን ውይይት ተደርጓል። ከውይይቱ በኋላ በዲ/ን ስንታየሁ ምስጋናው የሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተቀዳሚ ምክትል ሰብሳቢ የማጠቃለያ ሐሳብ ቀርቦ ጉባኤው የቀረበውን ስልታዊ ዕቅድ አጽድቋል። በመጨረሻም በመ/ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሣኤ የማጠቃለያ ሐሳብ ቀርቦ የዕለቱ ጉባኤ በጸሎት ተዘግቷል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube https://www.youtube.com/@eotc-gssu 👉 Facebook https://www.facebook.com/EOTC.GSSU 👉 Telegram https://t.me/eotcgssu21 👉 Tiktok https://www.tiktok.com/@eotc_gssu 👉 Email office@eotc_gssu.org

በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየበዙ ይሔዱ ነበር በሚል መሪ ቃል 13ኛው ዓለም አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ ተጀመረ። ሰኔ 16/10/2016 ዓ.ም (የሰንበት /ት/ቤቶች አንድነ
+8
በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየበዙ ይሔዱ ነበር በሚል መሪ ቃል 13ኛው ዓለም አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ ተጀመረ። ሰኔ 16/10/2016 ዓ.ም (የሰንበት /ት/ቤቶች አንድነት) በመርሐ ግብሩ ላይም ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ የሰሜንሸዋ ሀገረ ስብከትና እና የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ በኢ/ኦ/ተ/ቤ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት የበላይ ጠባቂና የምስራቅ አፍሪካ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ መጋቤ ብርሃናት ቆሞስ አባ ተክለ ያሬድ የቅዱስ ሲኖዶስ ምክትል ጸሐፊ ፣ የመምሪያው ኃላፊዎች ፣ የዓለም አቀፍ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት አመራሮች እንዲሁም ከየሀገረ ስብከቱ የተወከሉ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተወካዮች በተገኙበት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት መሰብሰቢያ አዳራሽ ተከናውኗል። መርሐ ግብሩን ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ በጸሎተ ወንጌል ከፍተዋል። አስከትለው ብፁዕነታቸው ከተለያዩ ሀገረ ስብከት ለመጡ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አመራሮች አባታዊ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በመቀጠል የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የመዝሙር ክፍል ወረብ ቀርቧል።

እንኳን ለሰንበት ት/ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ! "በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየሄዱ ይበዙ ነበር።" ሐዋ 9፡31 በሚል መሪ ቃል 13ኛው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን ሰኔ 15 እና ሰኔ 16 2016 ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ ቀን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ይከበራል። በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በመሉ ትግበራ ላይ በሚገኘው በሥርዓተ ትምህርት መሠረት ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ላሉ የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች 6 የትምህርት ዓይነት የያዙ 23 መጻሕፍትን በ4 ጥራዝ የተዘጋጁ መጻሕፍትን ሕትመት ተጠናቅቆ ብፁአን አበው ሊቃነ ጻጻሳት ታላላቅ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት መምህራነ ቤተክርስቲያን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ሰኔ 16 2016 ዓ.ም ይመረቃል! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube https://www.youtube.com/@eotc-gssu 👉 Facebook https://www.facebook.com/EOTC.GSSU 👉 Telegram https://t.me/eotcgssu21 👉 Tiktok https://www.tiktok.com/@eotc_gssu 👉 Email office@eotc_gssu.org

2 ቀን ቀረው!!! እንኳን ለሰንበት ት/ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ! "በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየሄዱ ይበዙ ነበር።" ሐዋ 9፡31 በሚል መሪ ቃል 13ኛው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላ
2 ቀን ቀረው!!! እንኳን ለሰንበት ት/ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ! "በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየሄዱ ይበዙ ነበር።" ሐዋ 9፡31 በሚል መሪ ቃል 13ኛው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን ሰኔ 15 እና ሰኔ 16 2016 ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ ቀን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ይከበራል። በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በመሉ ትግበራ ላይ በሚገኘው በሥርዓተ ትምህርት መሠረት ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ላሉ የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች 6 የትምህርት ዓይነት የያዙ 23 መጻሕፍትን በ4 ጥራዝ የተዘጋጁ መጻሕፍትን ሕትመት ተጠናቅቆ ብፁአን አበው ሊቃነ ጻጻሳት ታላላቅ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት መምህራነ ቤተክርስቲያን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ሰኔ 16 2016 ዓ.ም ይመረቃል! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube https://www.youtube.com/@eotc-gssu 👉 Facebook https://www.facebook.com/EOTC.GSSU 👉 Telegram https://t.me/eotcgssu21 👉 Tiktok https://www.tiktok.com/@eotc_gssu 👉 Email office@eotc_gssu.org

የመማርያ መጻሕፍት ምረቃ መልካም የምስራች በበዓለ ጰራቅሊጦስ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በመሉ ትግበራ ላይ በ
የመማርያ መጻሕፍት ምረቃ መልካም የምስራች በበዓለ ጰራቅሊጦስ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በመሉ ትግበራ ላይ በሚገኘው ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ላሉ የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች 6 የትምህርት ዓይነት የያዙ 23 መጻሕፍትን በ4 ጥራዝ የተዘጋጁ መጻሕፍትን ሕትመት አጠናቆ ብፁአን ሊቃነ ጻጻሳት ታላላቅ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት መምህራነ ቤተክርስቲያን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ሰኔ 16 2016ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ ያስመርቃል። እርሶም በእለቱ በጠቅላይ ቤተክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ይገኙ ዘንድ ተጋብዘዋል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

"ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ።" ዳን 10፡13 እንኳን ለመልአኩ ለቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተ
"ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ።" ዳን 10፡13 እንኳን ለመልአኩ ለቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

4 ቀን ቀረው!!! እንኳን ለሰንበት ት/ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ! "በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየሄዱ ይበዙ ነበር።" ሐዋ 9፡31 በሚል መሪ ቃል 13ኛው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላ
4 ቀን ቀረው!!! እንኳን ለሰንበት ት/ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ! "በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየሄዱ ይበዙ ነበር።" ሐዋ 9፡31 በሚል መሪ ቃል 13ኛው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን ሰኔ 15 እና ሰኔ 16 2016 ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ ቀን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ይከበራል። በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በመሉ ትግበራ ላይ በሚገኘው በሥርዓተ ትምህርት መሠረት ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ላሉ የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች 6 የትምህርት ዓይነት የያዙ 23 መጻሕፍትን በ4 ጥራዝ የተዘጋጁ መጻሕፍትን ሕትመት ተጠናቅቆ ብፁአን ሊቃነ ጻጻሳት ታላላቅ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት መምህራነ ቤተክርስቲያን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ሰኔ 16 2016ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ ይመረቃል! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube https://www.youtube.com/@eotc-gssu 👉 Facebook https://www.facebook.com/EOTC.GSSU 👉 Telegram https://t.me/eotcgssu21 👉 Tiktok https://www.tiktok.com/@eotc_gssu 👉 Email office@eotc_gssu.org

የመማርያ መጻሕፍት ምረቃ መልካም የምስራች በበዓለ ጰራቅሊጦስ በመንበረ ፖትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በመሉ ትግበራ ላይ በ
የመማርያ መጻሕፍት ምረቃ መልካም የምስራች በበዓለ ጰራቅሊጦስ በመንበረ ፖትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በመሉ ትግበራ ላይ በሚገኘው በሥርዓተ ትምህርቱ መሠረት ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ላሉ የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች 6 የትምህርት ዓይነት የያዙ 23 መጻሕፍትን በ4 ጥራዝ የተዘጋጁ መጻሕፍትን ሕትመት አጠናቆ ብፁአን ሊቃነ ጻጻሳት ታላላቅ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት መምህራነ ቤተክርስቲያን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ሰኔ 16 2016ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ ሊያስመርቅ ነው። እርሶም በእለቱ በጠቅላይ ቤተክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ይገኙ ዘንድ ተጋብዘዋል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

በአዶላ፤ ዋደራና ሐረንፈማ ወረዳ ቤተክህነት በከተማ ክልል የሚገኙትን የስድስቱንም አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አባላት ጋር ተወያየ። ሰኔ 11/10/2016 ዓ.ም (የሰንበት
+4
በአዶላ፤ ዋደራና ሐረንፈማ ወረዳ ቤተክህነት በከተማ ክልል የሚገኙትን የስድስቱንም አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አባላት ጋር ተወያየ። ሰኔ 11/10/2016 ዓ.ም (የሰንበት /ት/ቤቶች አንድነት) በአዶላ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በነበረው ውይይት የወረዳ ቤተክህነቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ የሆኑት መጋቤ ተአምር ሃይማኖት ዴኖ ውይይቱን የመሩ ሲሆን እርሳቸውም ሰንበት ተማሪዎች አገልግሎታቸው ምን መምሰል እንዳለበት፤ እንዴት በአንድነት በጋራ ቤተክርስቲያንን ማገልገል እንዳለባቸውና ከቤተክርስቲያን በተለያዩ ምክንያቶች እየጠፋ ያለውን ወጣት እንዴት ማዳን እንደሚቻልና ሌሎች በርካታ አሳቦችን በማንሳት ለተሰብሳቢዎቹ ማብራርያና ገለጻ ሰጥተዋል። በመቀጠልም ከተሰብሳቢዎች በርካታ ወርቃማ አሳቦችና አስታየቶች ተነስተው መላሽ የተሰጠባቸው ሲሆን እንዲህ አይነቱ ውይይት መቀጠል እንዳለበት ተጠቁሟል። እንዲሁም ክቡር ሥራ አስኪያጁም ሰንበት ተማሪዎች በአንድነትና በፍቅር በመከባበር አንዲቷን ቤተክርስቲያን ማገልገል እንዳለባቸው በመግለጽ በአስፈላጊው ነገር ሁሉ ወረዳ ቤተክህነቱ ከጎናቸው መሆኑን ገልጸዋል። በመጨረሻም የወረዳ የሰንበት ት/ቤቶችን አንድነት በተመለከተ አቅጣጫ በማስቀመጥና መመርያ በመስጠት ውይይቱ ተቋጭቷል። ምንጭ ፡ አቃኒም አቃኒም የፌስ ቡክ ገጽ (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

እንኳን ለሰንበት ት/ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ! "በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየሄዱ ይበዙ ነበር።" ሐዋ 9፡31 በሚል መሪ ቃል 13ኛው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤና የሰንበት
እንኳን ለሰንበት ት/ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ! "በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየሄዱ ይበዙ ነበር።" ሐዋ 9፡31 በሚል መሪ ቃል 13ኛው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን ሰኔ 15 እና ሰኔ 16 2016 ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ ቀን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ይከበራል። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok