የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU 的分析概览
频道 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 359 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 6 129,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 349 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 359 名订阅者。
根据 24 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 522,过去 24 小时变化为 23,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 27.03%。内容发布后 24 小时内通常能获得 N/A% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 3 880 次浏览,首日通常累积 0 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 33。
📝 描述与内容策略
尚未提供频道描述。
凭借高频更新(最新数据采集于 25 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。
14 359
订阅者
+2324 小时
+1087 天
+52230 天
帖子存档
ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከትና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ካስተላለፉ በኋላ ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ለብዙ ዓመታት ወጥ የሆነ የሥርዓተ ትምህርት በማዘጋጀት ሲተጋ ቆይቶ ዘንድሮ ከ1-4ኛ ክፍል ለሚማሩ ተማሪዎች ሙሉ ኅትመት በማጠናቀቁ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል። የዘመኑን ትልቅ አሻራ እንደጣሉ ተናግረዋል በዚያው አባታዊ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
በመቀጠል መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሣኤ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የበላይ ሐላፊ በመንፈስ ቅዱስ ፀጋ እየሔዱ ይበዙ ነበር ከሚለው መሪ ቃል በመነሳት በጋራ እያቀድን በጋራ እየሠራን መንፈስ ቅዱስም እያገዘን ብዙ እቅዶችንና ሥራዎችን ወደ ተግባር እያወረድን እንገኛለን ሲሉ ገልፀዋል። አስከትለው በ2016 ዓ.ም የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት አቅርበዋል። በሪፖርቱም ከ1-4ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት መጻሕፍት የአርትኦት ሥራ አልቆ 23,508 ቅጂ ለስርጭት ዝግጁ መሆናቸውን አብስረዋል። እነዚሁ መጻሕፍት በኦሮሚኛ ቋንቋ እየተዘጋጁ መሆናቸውንም አክለዋል። ማደራጃ መምሪያው በ2015 ዓ.ም በክረምት መርሐ ግብር የመምህራን ሥልጠና መስጠቱን በተለይ በስዊድንና ጣልያን ለሚገኙ በበይነ መረብ ማሰልጠኑን በሪፖርቱ አትተዋል። ከመጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሣኤ በመቀጠል ቀሲስ አርአያ ተሾመ የሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች የሥራ አስፈጻሚ የሀገረ ስብከቶችን ሪፖርት ጠቅለል አድርገው አቅርበዋል።
ጉባኤው ከሰዓት በጠቅላይ ቤተ ክህነት በጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ በነበረው ውሎው የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ሦስተኛው ስልታዊ ዕቅድ ዙሪያ ገለጻ ተደርጓል። በዚህም መሠረት በመ/ር ምሐባው ዓለሙ ሰለ ስልታዊ እቅድ አስፈላጊነት፣ ተቋማዊ ርዕይ እና ተልእኮ ዙሪያ፣ እንዲሁም ተቋማዊ እሴቶች፣ ቁልፍ ጉዳዮች፣ ግብ እና የግብ አመላካቾች ዙሪያ በመ/ር ዮሐንስ መንግስቱ ገለጻ ተደርጓል። በማስቀጠልም ተሳታፊዎችን በአስር (10) ቡድን በመመደብ በዲ/ን ሺመልስ አሰፋ አስተባባሪነት የቡድን ውይይት ተደርጓል። ከውይይቱ በኋላ በዲ/ን ስንታየሁ ምስጋናው የሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተቀዳሚ ምክትል ሰብሳቢ የማጠቃለያ ሐሳብ ቀርቦ ጉባኤው የቀረበውን ስልታዊ ዕቅድ አጽድቋል። በመጨረሻም በመ/ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሣኤ የማጠቃለያ ሐሳብ ቀርቦ የዕለቱ ጉባኤ በጸሎት ተዘግቷል።
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
👉 Youtube
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
👉 Facebook
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
👉 Telegram
https://t.me/eotcgssu21
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@eotc_gssu
👉 Email
office@eotc_gssu.org
+8
በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየበዙ ይሔዱ ነበር በሚል መሪ ቃል 13ኛው ዓለም አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ ተጀመረ።
ሰኔ 16/10/2016 ዓ.ም (የሰንበት /ት/ቤቶች አንድነት)
በመርሐ ግብሩ ላይም ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ የሰሜንሸዋ ሀገረ ስብከትና እና የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ በኢ/ኦ/ተ/ቤ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት የበላይ ጠባቂና የምስራቅ አፍሪካ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ መጋቤ ብርሃናት ቆሞስ አባ ተክለ ያሬድ የቅዱስ ሲኖዶስ ምክትል ጸሐፊ ፣ የመምሪያው ኃላፊዎች ፣ የዓለም አቀፍ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት አመራሮች እንዲሁም ከየሀገረ ስብከቱ የተወከሉ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተወካዮች በተገኙበት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት መሰብሰቢያ አዳራሽ ተከናውኗል። መርሐ ግብሩን ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ በጸሎተ ወንጌል ከፍተዋል። አስከትለው ብፁዕነታቸው ከተለያዩ ሀገረ ስብከት ለመጡ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አመራሮች አባታዊ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በመቀጠል የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የመዝሙር ክፍል ወረብ ቀርቧል።
እንኳን ለሰንበት ት/ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ!
"በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየሄዱ ይበዙ ነበር።" ሐዋ 9፡31 በሚል መሪ ቃል 13ኛው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን ሰኔ 15 እና ሰኔ 16 2016 ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ ቀን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ይከበራል። በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በመሉ ትግበራ ላይ በሚገኘው በሥርዓተ ትምህርት መሠረት ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ላሉ የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች 6 የትምህርት ዓይነት የያዙ 23 መጻሕፍትን በ4 ጥራዝ የተዘጋጁ መጻሕፍትን ሕትመት ተጠናቅቆ ብፁአን አበው ሊቃነ ጻጻሳት ታላላቅ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት መምህራነ ቤተክርስቲያን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ሰኔ 16 2016 ዓ.ም ይመረቃል!
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
ሰናይ ሌሊት!
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
👉 Youtube
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
👉 Facebook
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
👉 Telegram
https://t.me/eotcgssu21
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@eotc_gssu
👉 Email
office@eotc_gssu.org
2 ቀን ቀረው!!!
እንኳን ለሰንበት ት/ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ!
"በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየሄዱ ይበዙ ነበር።" ሐዋ 9፡31 በሚል መሪ ቃል 13ኛው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን ሰኔ 15 እና ሰኔ 16 2016 ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ ቀን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ይከበራል። በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በመሉ ትግበራ ላይ በሚገኘው በሥርዓተ ትምህርት መሠረት ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ላሉ የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች 6 የትምህርት ዓይነት የያዙ 23 መጻሕፍትን በ4 ጥራዝ የተዘጋጁ መጻሕፍትን ሕትመት ተጠናቅቆ ብፁአን አበው ሊቃነ ጻጻሳት ታላላቅ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት መምህራነ ቤተክርስቲያን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ሰኔ 16 2016 ዓ.ም ይመረቃል!
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
ሰናይ ሌሊት!
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
👉 Youtube
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
👉 Facebook
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
👉 Telegram
https://t.me/eotcgssu21
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@eotc_gssu
👉 Email
office@eotc_gssu.org
የመማርያ መጻሕፍት ምረቃ
መልካም የምስራች በበዓለ ጰራቅሊጦስ
በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በመሉ ትግበራ ላይ በሚገኘው ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ላሉ የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች 6 የትምህርት ዓይነት የያዙ 23 መጻሕፍትን በ4 ጥራዝ የተዘጋጁ መጻሕፍትን ሕትመት አጠናቆ ብፁአን ሊቃነ ጻጻሳት ታላላቅ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት መምህራነ ቤተክርስቲያን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ሰኔ 16 2016ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ ያስመርቃል።
እርሶም በእለቱ በጠቅላይ ቤተክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ይገኙ ዘንድ ተጋብዘዋል።
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
👉 Youtube
👉 Facebook
👉 Telegram
👉 Tiktok
4 ቀን ቀረው!!!
እንኳን ለሰንበት ት/ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ!
"በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየሄዱ ይበዙ ነበር።" ሐዋ 9፡31 በሚል መሪ ቃል 13ኛው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን ሰኔ 15 እና ሰኔ 16 2016 ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ ቀን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ይከበራል። በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በመሉ ትግበራ ላይ በሚገኘው በሥርዓተ ትምህርት መሠረት ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ላሉ የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች 6 የትምህርት ዓይነት የያዙ 23 መጻሕፍትን በ4 ጥራዝ የተዘጋጁ መጻሕፍትን ሕትመት ተጠናቅቆ ብፁአን ሊቃነ ጻጻሳት ታላላቅ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት መምህራነ ቤተክርስቲያን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ሰኔ 16 2016ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ ይመረቃል!
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት!
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
👉 Youtube
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
👉 Facebook
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
👉 Telegram
https://t.me/eotcgssu21
👉 Tiktok
https://www.tiktok.com/@eotc_gssu
👉 Email
office@eotc_gssu.org
የመማርያ መጻሕፍት ምረቃ
መልካም የምስራች በበዓለ ጰራቅሊጦስ
በመንበረ ፖትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በመሉ ትግበራ ላይ በሚገኘው በሥርዓተ ትምህርቱ መሠረት ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ላሉ የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች 6 የትምህርት ዓይነት የያዙ 23 መጻሕፍትን በ4 ጥራዝ የተዘጋጁ መጻሕፍትን ሕትመት አጠናቆ ብፁአን ሊቃነ ጻጻሳት ታላላቅ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት መምህራነ ቤተክርስቲያን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ሰኔ 16 2016ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ ሊያስመርቅ ነው።
እርሶም በእለቱ በጠቅላይ ቤተክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ይገኙ ዘንድ ተጋብዘዋል።
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
👉 Youtube
👉 Facebook
👉 Telegram
👉 Tiktok
+4
በአዶላ፤ ዋደራና ሐረንፈማ ወረዳ ቤተክህነት በከተማ ክልል የሚገኙትን የስድስቱንም አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አባላት ጋር ተወያየ።
ሰኔ 11/10/2016 ዓ.ም (የሰንበት /ት/ቤቶች አንድነት)
በአዶላ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በነበረው ውይይት የወረዳ ቤተክህነቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ የሆኑት መጋቤ ተአምር ሃይማኖት ዴኖ ውይይቱን የመሩ ሲሆን እርሳቸውም ሰንበት ተማሪዎች አገልግሎታቸው ምን መምሰል እንዳለበት፤ እንዴት በአንድነት በጋራ ቤተክርስቲያንን ማገልገል እንዳለባቸውና ከቤተክርስቲያን በተለያዩ ምክንያቶች እየጠፋ ያለውን ወጣት እንዴት ማዳን እንደሚቻልና ሌሎች በርካታ አሳቦችን በማንሳት ለተሰብሳቢዎቹ ማብራርያና ገለጻ ሰጥተዋል። በመቀጠልም ከተሰብሳቢዎች በርካታ ወርቃማ አሳቦችና አስታየቶች ተነስተው መላሽ የተሰጠባቸው ሲሆን እንዲህ አይነቱ ውይይት መቀጠል እንዳለበት ተጠቁሟል።
እንዲሁም ክቡር ሥራ አስኪያጁም ሰንበት ተማሪዎች በአንድነትና በፍቅር በመከባበር አንዲቷን ቤተክርስቲያን ማገልገል እንዳለባቸው በመግለጽ በአስፈላጊው ነገር ሁሉ ወረዳ ቤተክህነቱ ከጎናቸው መሆኑን ገልጸዋል።
በመጨረሻም የወረዳ የሰንበት ት/ቤቶችን አንድነት በተመለከተ አቅጣጫ በማስቀመጥና መመርያ በመስጠት ውይይቱ ተቋጭቷል።
ምንጭ ፡ አቃኒም አቃኒም የፌስ ቡክ ገጽ
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
👉 Youtube
👉 Facebook
👉 Telegram
👉 Tiktok
እንኳን ለሰንበት ት/ቤቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ!
"በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት እየሄዱ ይበዙ ነበር።" ሐዋ 9፡31 በሚል መሪ ቃል 13ኛው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤና የሰንበት ትምህርት ቤቶች ቀን ሰኔ 15 እና ሰኔ 16 2016 ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ ቀን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ይከበራል።
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ!
ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት!
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
👉 Youtube
👉 Facebook
👉 Telegram
👉 Tiktok
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
