en
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 309 subscribers, ranking 6 167 in the Religion & Spirituality category and 2 365 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 309 subscribers.

According to the latest data from 21 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 502 over the last 30 days and by 16 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 48.88%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 13.10% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 1 875 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 22 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 309
Subscribers
+1624 hours
+1117 days
+50230 days
Posts Archive
እንኳን አደረሳችሁ!! ቅዳም ስዑር (ገብረ ሰላም) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉
እንኳን አደረሳችሁ!! ቅዳም ስዑር (ገብረ ሰላም) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

እንኳን አደረሳችሁ!! ቅዳም ስዑር (ገብረ ሰላም) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉
እንኳን አደረሳችሁ!! ቅዳም ስዑር (ገብረ ሰላም) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

እንኳን ለብርሃነ ስቅለቱ በሰላም አደረሳችሁ! "መስቀሉንም ተሸክሞ በዕብራይስጥ ጎልጎታ ወደ ተባለው የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሉት ወጣ። በዚያም ሰቀሉት፤" ዮሐ 19፡18 መልካም በዓል! የሰ/ት/ቤቶች አ
እንኳን ለብርሃነ ስቅለቱ በሰላም አደረሳችሁ! "መስቀሉንም ተሸክሞ በዕብራይስጥ ጎልጎታ ወደ ተባለው የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሉት ወጣ። በዚያም ሰቀሉት፤" ዮሐ 19፡18 መልካም በዓል! የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ሰሙነ ሕማማት ዕለተ ሐሙስ ሕጽብበተ እግር ፣ ምሴተ ሐሙስ "ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤ በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበት
ሰሙነ ሕማማት ዕለተ ሐሙስ ሕጽብበተ እግር ፣ ምሴተ ሐሙስ "ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤ በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ። ወደ ስምዖን ጴጥሮስም መጣ፤ እርሱም፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ የእኔን እግር ታጥባለህን? አለው። መልሶ፦ እኔ የማደርገውን አንተ አሁን አታውቅም፥ በኋላ ግን ታስተውለዋለህ አለው። ጴጥሮስም፦ የእኔን እግር ለዘላለም አታጥብም አለው። ኢየሱስም፦ ካላጠብሁህ፥ ከእኔ ጋር ዕድል የለህም ብሎ መለሰለት። ስምዖን ጴጥሮስም፦ ጌታ ሆይ፥ እጄንና ራሴን ደግሞ እንጂ እግሬን ብቻ አይደለም አለው። ኢየሱስም፦ የታጠበ እግሩን ከመታጠብ በቀር ሌላ አያስፈልገውም፥ ሁለንተናው ግን ንጹሕ ነው፤ እናንተም ንጹሐን ናችሁ፥ ነገር ግን ሁላችሁ አይደላችሁም አለው። አሳልፎ የሚሰጠውን ያውቅ ነበርና፤ ስለዚህ፦ ሁላችሁ ንጹሐን አይደላችሁም አለው። እግራቸውንም አጥቦ ልብሱንም አንሥቶ ዳግመኛ ተቀመጠ፥ እንዲህም አላቸው፦ ያደረግሁላችሁን ታስተውላላችሁን? እናንተ መምህርና ጌታ ትሉኛላችሁ፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ። እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፥ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል። እኔ ለእናንተ እንዳደረግሁ እናንተ ደግሞ ታደርጉ ዘንድ ምሳሌ ሰጥቻችኋለሁና። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ባሪያ ከጌታው አይበልጥም። መልእክተኛም ከላከው አይበልጥም። ይህን ብታውቁ፥ ብታደርጉትም ብፁዓን ናችሁ።" ዮሐ 13፡4-17 ሰሙነ ሕማማቱን አሳልፎ የትንሣኤውን ብርሃን ያሳየን! የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ሰሙነ ሕማማት ዕለተ ረቡዕ የምክር ቀን እና የመልካም መዓዛ ቀን "ጌታ ኢየሱስም እነዚህን ቃሎች ሁሉ በፈጸመ ጊዜ፥ ለደቀ መዛሙርቱ፦ ከሁለት ቀን በኋላ ፋሲካ እንዲሆን ታውቃላችሁ፥ የሰው ልጅም ሊሰቀ
ሰሙነ ሕማማት ዕለተ ረቡዕ የምክር ቀን እና የመልካም መዓዛ ቀን "ጌታ ኢየሱስም እነዚህን ቃሎች ሁሉ በፈጸመ ጊዜ፥ ለደቀ መዛሙርቱ፦ ከሁለት ቀን በኋላ ፋሲካ እንዲሆን ታውቃላችሁ፥ የሰው ልጅም ሊሰቀል አልፎ ይሰጣል አለ። በዚያን ጊዜ የካህናት አለቆች የሕዝብም ሽማግሎች ቀያፋ በሚባለው በሊቀ ካህናቱ ግቢ ተሰበሰቡ፥ ኢየሱስንም በተንኰል ሊያስይዙት ሊገድሉትም ተማከሩ፤ ነገር ግን፦ በሕዝቡ ዘንድ ሁከት እንዳይነሣ በበዓል አይሁን አሉ። ኢየሱስም በቢታንያ በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ፥ አንዲት ሴት ዋጋው እጅግ የበዛ ሽቱ የሞላው የአልባስጥሮስ ብልቃጥ ይዛ ወደ እርሱ ቀረበች በማዕድም ተቀምጦ ሳለ በራሱ ላይ አፈሰሰችው። ደቀ መዛሙርቱም ይህን አይተው ተቈጡና፦ ይህ ጥፋት ለምንድር ነው? ይህ በብዙ ዋጋ ተሽጦ ለድሆች ሊሰጥ ይቻል ነበርና አሉ። ኢየሱስም ይህን አውቆ እንዲህ አላቸው፦ መልካም ሥራ ሠርታልኛለችና ሴቲቱንስ ስለ ምን ታደክሙአታላችሁ ድሆች ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ይኖራሉና፥ እኔ ግን ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር አልኖርም፤ እርስዋ ይህን ሽቱ በሰውነቴ ላይ አፍስሳ ለመቃብሬ አደረገች። እውነት እላችኋለሁ፥ ይህ ወንጌል በዓለም ሁሉ በማናቸውም ስፍራ በሚሰበክበት እርስዋ ያደረገችው ደግሞ ለእርስዋ መታሰቢያ እንዲሆን ይነገራል። በዚያን ጊዜ የአስቆሮቱ ይሁዳ የሚባለው ከአሥራ ሁለቱ አንዱ ወደ ካህናት አለቆች ሄዶ።" ማቴ 26፡1-14 ሰሙነ ሕማማቱን አሳልፎ የትንሣኤውን ብርሃን ያሳየን! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ሰሙነ ሕማማት ማክሰኞ የትምህርትና የጥያቄ ቀን "ወደ መቅደስም ገብቶ ሲያስተምር የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሽማግሎች ወደ እርሱ ቀረቡና፦ በምን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ? ይህንስ ሥልጣን ማን ሰጠ
ሰሙነ ሕማማት ማክሰኞ የትምህርትና የጥያቄ ቀን "ወደ መቅደስም ገብቶ ሲያስተምር የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሽማግሎች ወደ እርሱ ቀረቡና፦ በምን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ? ይህንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ? አሉት። ኢየሱስም መልሶ፦ እኔ ደግሞ አንዲት ነገር እጠይቃችኋለሁ፤ እናንተም ያችን ብትነግሩኝ እኔ ደግሞ እነዚህን በምን ሥልጣን እንዳደርግ እነግራችኋለሁ፤ የዮሐንስ ጥምቀት ከወዴት ነበረች? ከሰማይን ወይስ ከሰው? አላቸው። እነርሱም እርስ በርሳቸው ሲነጋገሩ፦ ከሰማይ ብንል፦ እንኪያስ ስለ ምን አላመናችሁበትም? ይለናል፤ ከሰው ግን ብንል፥ ዮሐንስን ሁሉም እንደ ነቢይ ያዩታልና ሕዝቡን እንፈራለን አሉ። ለኢየሱስም መልሰው፦ አናውቅም አሉት። እርሱም ደግሞ፦ እኔም በምን ሥልጣን እነዚህን እንዳደርግ አልነግራችሁም አላቸው።" ማቴ 21፡23-27 ሰሙነ ሕማማቱን አሳልፎ የትንሣኤውን ብርሃን ያሳየን! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ሰሙነ ሕማማት ሰኞ መርገመ በለስ "በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ተራበ። በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም አላገኘባትምና፦ ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት።
ሰሙነ ሕማማት ሰኞ መርገመ በለስ "በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ተራበ። በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም አላገኘባትምና፦ ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች። ደቀ መዛሙርቱም ይህን አይተው፦ በለሲቱ ያንጊዜውን እንዴት ደረቀች? ብለው ተደነቁ። ኢየሱስም መልሶ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ እምነት ቢኖራችሁ ባትጠራጠሩም፥ በበለሲቱ እንደ ሆነባት ብቻ አታደርጉም፤ ነገር ግን ይህን ተራራ እንኳ፦ ተነቅለህ ወደ ባሕር ተወርወር ብትሉት ይሆናል፤" ማቴ 21፡18-21 ሰሙነ ሕማማቱን አሳልፎ የትንሣኤውን ብርሃን ያሳየን! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

የ2017 ዓ.ም ሆሣዕናን ከሕፃናት ጋር መርሐ ግብር የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ት/ት ክፍል ሐላፊ በተገኙበት በጽ/ጽ/ሐዋርያት እና ጎላ ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት በድምቀ
+8
የ2017 ዓ.ም ሆሣዕናን ከሕፃናት ጋር መርሐ ግብር የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ት/ት ክፍል ሐላፊ በተገኙበት በጽ/ጽ/ሐዋርያት እና ጎላ ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት በድምቀት ተከብሯል። ሚያዝያ 5/2017 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) የ2017 ዓ.ም ሆሣዕናን ከሕጻናት ጋር መርሐ ግብር የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ት/ት ክፍል ሐላፊ መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ይታገሱ ደሴ በተገኙበት በጽ/ጽ/ሐዋርያት እና ጎላ ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት አዘጋጅነት በድምቀት ተከብሯል። በመርሐ ግብሩም ላይ ከ60 በላይ ሰንበት ት/ቤቶች እንዲሁም ከ2500 በላይ ሕፃናት ተሳታፊ ሆነዋል። በበዓሉ ላይ መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ይታገሱ ደሴ ''ከሚጠቡና ከሕፃናት አንደበት ምስጋና ለራስህ አዘፋጀህ'' በሚለው የልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት መዝሙር መነሻ አድርገውበዕለተ ሆሣዕና በዘመኑ የነበሩ ሊቃነ ካህናትና ጸሓፍት ሕጻናት እንዳይዘምሩ ዝምም እንዲያሰኛቸው ጌታን ጠይቀውት ነበር እርሱ ግን የዝማሬው ባለቤት መሆናቸውን በመጥቀስ መልሶላቸዋል በዛሬው ዘመንም እንዲህ ዓይነቱ ክልከላ መልኩን ቀይሮ ቴክኖሎጂን ተደግፎ ተጽዕኖ በመፍጠር ላይ ስለሚገኝ ልጆቻችን በዚህ የተቀደሰ ሕይወት እንዲቀጥሉ ከተፈለገ በጸሎት ልናግዛቸው በርትተንም ልንሰራባቸው ይገባል በማለት መልእክት አስተላልፈዋል። በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል። በተለያዩ አጥቢያ ሰንበት ት/ቤቶች ለሕጻናቱ የተዘጋጁ በተለያየ ዓይነት ቋንቋየ ተዘጋጁ መዝሙሮች ፤ ኪነ ጥበባዊ ሥራዎች ፤ አውደ ርዕይና እና ትምህርት ቀርበዋል። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ከጥቂት ደቂቃ በኋላ ከ60 ደብራት በላይ የሚሳተፉበት ልዩ የሆሣዕና በዓል ሆሣዕናን ከሕፃናት ጋር በቀጥታ ይጠብቁን!
ከጥቂት ደቂቃ በኋላ ከ60 ደብራት በላይ የሚሳተፉበት ልዩ የሆሣዕና በዓል ሆሣዕናን ከሕፃናት ጋር በቀጥታ ይጠብቁን!

🌴 ሆሣዕና በአርያም 🌴 "ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው።" ማቴ 21፡9 እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ሆሣዕና በሠላም አደረሳችሁ! ሰሙነ ሕማማቱን
🌴 ሆሣዕና በአርያም 🌴 "ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው።" ማቴ 21፡9 እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ሆሣዕና በሠላም አደረሳችሁ! ሰሙነ ሕማማቱን አሳልፎ የትንሣኤውን ብርሃን ያሳየን! መልካም በዓል! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ኒቆዲሞስ ሰባተኛ ሳምንት "እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም።" ዮሐ 3፡5 የዕለቱ ቅዱስ ወንጌል ዮሐ 3፡1-21 የዕለቱ የ
ኒቆዲሞስ ሰባተኛ ሳምንት "እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም።" ዮሐ 3፡5 የዕለቱ ቅዱስ ወንጌል ዮሐ 3፡1-21 የዕለቱ የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ሮሜ 7፡1-12 የዕለቱ መልእክት 1ኛ ዮሐ 4፡18-21 የሐዋርያት ሥራ ሐዋ 5፡34-42 የዕለቱ ምስባክ መዝ 17፡3 -5 መልካም ዕለተ ሰንበት! የበረከት ጾም ያድርግልን። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ጥንተ ስቅለት "ሙሴም በምድረ በዳ እባብን እንደ ሰቀለ እንዲሁ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ የሰው ልጅ ይሰቀል ይገባዋል።" ዮሐ 3፡14 መጋቢት 27 የክብር ባ
ጥንተ ስቅለት "ሙሴም በምድረ በዳ እባብን እንደ ሰቀለ እንዲሁ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ የሰው ልጅ ይሰቀል ይገባዋል።" ዮሐ 3፡14 መጋቢት 27 የክብር ባለቤት ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትና ዓለምን ከመርገመ ሥጋ ከመርገመ ነፍስ ያዳነበት የጥንተ ስቅለት መታሰቢያ ነው። መልካም በዓል! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

የ8ኛ እና የ9ኛ ክፍል የሰንበት ት/ቤቶች መማሪያ መጸሐፍት የአርትዖ ሥራ መርሐ ግብር ተካሔደ። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) መጋቢት 23/07/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ መንበረ ፓትሪያሪክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የሚዘጋጀው የሰንበት ት/ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት መማሪያ መጻሕፍት ከ1-7ኛ ክፍል በአማርኛ እንዲሁም 1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ደግሞ በኦሮምኛ ቋንቋ አዘጋጅቶ ለኅትመት እና ሥርጭት ማብቃቱ ይታወቃል። አሁን ደግሞ ከ8-12ኛ ክፍል ያሉትን የመማሪያ መጸሐፍት አዘጋጅቶ ለማጠናቀቅ ባሳለፍነው ሳምንት ከመጋቢት 19 እስከ 21 ለ3 ተከታታይ ቀናት በጌቴሰማኔ ቤተ ደናግል ጠባባት የሴቶች ገዳም የ8ኛ እና የ9ኛ ክፍል መጸሐፍትን የአርትኦት ሥራ ማካሔዱን በመንበረ ፓትሪያሪክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሓላፊ የሆኑት መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወ/ትንሣኤ ገልጸዋል። በዚህ የአርትኦት ሥራ የሊቃውንት ጉባኤ ምክትል ሐላፊ መጋቤ ምሥጢር ፍሬ ስብሐት ዱባለን ጨምሮ መምሪያው ሊቃውን ፣ የነገረ መለኮት ምሁራን ፣ የሰንበት ት/ቤቶች መምህራን እና የሥርዓተ ትምህርት ባለሞያዎች ተሳትፈዋል። የመምሪያው ሐላፊ እንደገለጹት የአርትኦት ሥራውን አርታኢያኑ በ3 ምድብ ተከፋፍለው የሠሩት ሲሆን በእያንዳንዱ ምድብ ከ3-4 መጸሐፍት አርትኦት እንደተደረጉ እንዲሁም በአርትዖ ሥራው ላይ በየቡድኑ ቀርበው የነበሩ አሻሚ ጉዳዮች ላይ ሁሉም የአርትዖ ኮሚቴ ዓባላት ባሉበት በአንድነት ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸው መፍትሔ እንደተሰጣቸው ተናግረዋል። በአርትኦት ሥራው ተሳታፊ የነበሩት ዓባላትም ቆይታቸው የተሳካ የአርትዖ ሥራውም ውጤታማ እንደነበር ገልጸዋል። በመጨረሻም በዚህ የአርትኦት ሥራ ላይ ጊዜያቸውን ሰጥተው ለተሳተፉ የአርትኦት ኮሚቴ አባላት በሙሉ የመምሪያ ሓላፊ መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወ/ትንሣኤ ምስጋናን አቅርበዋል። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok