Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)
Open in Telegram
* Professional Tutorial service * Book online or via phone * Kg to university * Flashcards * online Tutorials Contact +251979795154 +251979795468 Youtube: https://www.youtube.com/@FidelTutorial To become a tutor join https://t.me/fideltutores
Show more2 921
Subscribers
+124 hours
-67 days
-4330 days
Posts Archive
ከልጆ ጋር የማይረሳ ጊዜ ያሳልፋ
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን እና ለመደሃኒታችን ለእየሱስ ከርስቶስ የልደት ባዓል አደረሳችሁ!!
አቡጊዳ- የልጆች ንባብ ፌስቲቫል
ከጥር 5-7/2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል
የመግቢያ ትኬቶችን በቴሌ ብር ብቻ ይቁረጡ
𝑀𝑒𝓇𝓇𝓎 𝒞𝒽𝓇𝒾𝓈𝓉𝓂𝒶𝓈
𝘼𝘽𝙐𝙂𝙄𝘿𝘼 𝗖𝗵𝗶𝗹𝗱𝗿𝗲𝗻'𝘀 𝗥𝗲𝗮𝗱𝗶𝗻𝗴 𝗙𝗲𝘀𝘁𝗶𝘃𝗮𝗹
𝗝𝗮𝗻𝘂𝗮𝗿𝘆 𝟭𝟯-𝟭𝟱-𝟮𝟬𝟮𝟯 𝗔𝗱𝗱𝗶𝘀 𝗔𝗯𝗮𝗯𝗮 𝗘𝘅𝗵𝗶𝗯𝗶𝘁𝗶𝗼𝗻 𝗖𝗲𝗻𝘁𝗲𝗿
Only buy entry tickets via Telebur
𝒇𝒐𝒓 𝒎𝒐𝒓𝒆 𝒊𝒏𝒇𝒐𝒓𝒎𝒂𝒕𝒊𝒐𝒏 0911711468
𝗖𝗵𝗶𝗹𝗱𝗿𝗲𝗻 𝗰𝗮𝗻
አቡጊዳ-𝘼𝘽𝙐𝙂𝙄𝘿𝘼
🎄🎁🎄🎁🎄🎁🎄 🎁🎄 🎁
እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ እያልን
ፊደል ቶቲሪያል ለእናንተ በጥራት የጥናት አገልግሎቱን ለመስጠት አሁንም መሆኑን ስናሳውቃችሁ በታላቅ ደስታ ነው።
ከኬጂ እስከ ዩኒቨርስቲ
በየትኛውም የትምህርት አይነት ጥናት እንዲሁም እገዛ
ለዲግሪ እና ለማስተርስ የመመረቂያ ፅሁፍ እንዲሁም የጥናት አገልግሎትን እንሰጣለን።
በተጨማሪም በትምህርት ቤቶች
-በህይወት ክህሎት
-በእግር ኳስ
-በቅርጫት ኳስ
-በዋና
እናንተን ለማገልገል ሁሉም ተዘጋጅቷል።
0979795154
0979795468
ይደውሉልን።
🎄 🎁🎄 🎁🎄 🎁🎄 🎁🎄 🎁
Watch "ድሮን የሰሩት የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች (ክፍል 2)" on YouTube
https://youtu.be/0HlKvGKD6As
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የተዘጋጀ ሞዴል ፈተና መሰጠት ጀምራል።
በትምህርት ቢሮው የተዘጋጀው የ6ኛ፣ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና በሁሉም ክፍለ ከተሞች መሰጠት ጀምራል፡፡
በ2015 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የተማሪዎች ሞዴል ፈተና ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ ቢሮው ገልጿል።
ሞዴል ፈተናው ተማሪዎች በቀጣይ በዓመቱ ማጠቃለያ ለሚሰጡ ከተማ እና ሀገር አቀፍ ፈተናዎች በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ ያግዛል ተብሏል፡፡
Abugida kids Reading festival is here!
Come and join us at Exhibition Maekel. Fidel in partnership with abugida will be there waiting for you with our astronomy and coding center!
Everyone is Invited!!!
https://t.me/fideltutorial
https://Youtube.com/fideltutorial
0979795154
0979795468.
በአዲስ አበባ በአዲሱ ፍኖተ ካርታ ትምህርት መስጠት ቢጀመርም መጽሐፍት ባለመሟላታቸው የመማር ማስተማር ሂደቱ ችግር እየገጠመው መሆኑን መምህራንና ተማሪዎች ተናገሩ።
በአዲስ አበባ የምኒልክ አጸደ ህጻናትና መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ አሳዬ የኋላሸት እንደገለጹት፤ በአዲሱ የትምህርት ፍኖተ-ካርታ መሰረት የተዘጋጀው መጽሐፍ አልቀረበም፡፡ መጽሐፉ ሳይቀርብ ትምህርቱን እንደናስተምር መደረጉ ፈታኝ ነው ብለዋል፡፡
ለማስተማሪያነት እንዲውሉ የተሰጧቸው የጠቅላላ ሳይንስ፣ የሰውነት ማጎልመሻና አማርኛ መጽሐፍት ብቻ መሆናቸውን አቶ አሳዬ ጠቁመው፤ መፅሐፎቹ ከሶሰት እስከ አምስት ምዕራፍ ብቻ የያዙ መሆናቸውንም ተናግረዋል። የደረሷቸው መጽሐፍትም ቢሆኑ የይዘትና የምዕራፍ መዘበራረቅ እንዳለባቸው አቶ አሳዬ አስታውቀዋል።
የጥቁር አንበሳ መሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪው ናትናኤል ዮናስ በበኩሉ እንደተናገረው፣ የአዲሱ ሥርዓተ-ትምህርት መጽሐፍት ታትመው እጃቸው አልገቡም። መጽሐፉ እጃችን ላይ ሳይደርስ የትምህርት ዘመኑ እየተጋመሰ ይገኛል። በመሆኑም በወቅቱ ማግኘት ያለብንን ዕውቀት ይገድባል ብሏል።
Our first day at addisrupt was Amazing! We got to meet young, vibrant entrepreneurs and we shared our vision to Addis Alemayew From kazana group.
If you didn't make it yesterday Come visit us today!
#linkupddis #fideltutorial #business_services #addisrupt #Giz #Kazanagroup
@fideltutorial
0979795154
0979795468
Our first day at addisrupt was Amazing! We got to meet young, vibrant entrepreneurs and we shared our vision to Addis Alemayew From kazana group.
If you didn't make it yesterday Come visit us today!
#linkupddis #fideltutorial #business_services #addisrupt #Giz #Kazanagroup
@fideltutorial
0979795154
0979795468.
Fidel Team expresses their deepest condolences for the pass of Brazilian footballer Pele.
Fidel Educational Consultancy is holding an event in Addis Rupt at Inter luxury Hotel on December 30-31.
will be waiting you at Inter Luxury Hotel with our services and products.
Everyone is Invited.
0979795154
0979795468.
Set a reminder Fidel will be at Addisrupt with it's product and services on 30-31 December 2022 at Inter Luxury Hotel.
Come check us out!
#linkupddis #fideltutorial
ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እየተሰጠ ነው።
ፈተናው ከታህሳስ 18/2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 21/2015 ዓ.ም በተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል።
በተለያዩ ተቀባይነት ባገኙ ምክንያቶች በመጀመሪያው ዙር ብሔራዊ ፈተናውን መውሰድ ያልቻሉ በሁሉም ክልል የሚገኙ ተማሪዎች በሁለተኛው ዙር ለፈተና ይቀመጣሉ።
በሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና የማህበራዊ ሳይንስ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና በተመሳሳይ ጊዜ ይሰጣል።
ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ትላንት የግንዛቤ ማስጨበጫ (Orientation) ተሰጥቷቸዋል።
#MettuUniversity
መቱ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በደህንነት ካሜራ በመታገዝ እየሰጠ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው ከ7 ሺህ በላይ ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር ተመድበውለታል፡፡
ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከዛሬ ጀምሮ ለአራት ቀናት እንደሚሰጥ ይታወቃል።
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
