ar
Feedback
Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)

Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)

الذهاب إلى القناة على Telegram

* Professional Tutorial service * Book online or via phone * Kg to university * Flashcards * online Tutorials Contact +251979795154 +251979795468 Youtube: https://www.youtube.com/@FidelTutorial To become a tutor join https://t.me/fideltutores

إظهار المزيد
2 922
المشتركون
+124 ساعات
-67 أيام
-4330 أيام
أرشيف المشاركات
🎄🎁🎄🎁🎄🎁🎄 🎁🎄 🎁 እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ እያልን ፊደል ቶቲሪያል ለእናንተ በጥራት የጥናት አገልግሎቱን ለመስጠት አሁንም መሆኑን ስናሳውቃችሁ በታላቅ ደስታ ነው።
🎄🎁🎄🎁🎄🎁🎄 🎁🎄 🎁 እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ እያልን ፊደል ቶቲሪያል ለእናንተ በጥራት የጥናት አገልግሎቱን ለመስጠት አሁንም መሆኑን ስናሳውቃችሁ በታላቅ ደስታ ነው። ከኬጂ እስከ ዩኒቨርስቲ በየትኛውም የትምህርት አይነት ጥናት እንዲሁም እገዛ ለዲግሪ እና ለማስተርስ የመመረቂያ ፅሁፍ እንዲሁም የጥናት አገልግሎትን እንሰጣለን። በተጨማሪም በትምህርት ቤቶች -በህይወት ክህሎት -በእግር ኳስ -በቅርጫት ኳስ -በዋና እናንተን ለማገልገል ሁሉም ተዘጋጅቷል። 0979795154 0979795468 ይደውሉልን። 🎄 🎁🎄 🎁🎄 🎁🎄 🎁🎄 🎁

Watch "ድሮን የሰሩት የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች (ክፍል 2)" on YouTube https://youtu.be/0HlKvGKD6As

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የተዘጋጀ ሞዴል ፈተና መሰጠት ጀምራል። በትምህርት ቢሮው የተዘጋጀው የ6ኛ፣ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና በሁሉም ክፍለ ከተሞች መሰጠት ጀምራል፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የተዘጋጀ ሞዴል ፈተና መሰጠት ጀምራል። በትምህርት ቢሮው የተዘጋጀው የ6ኛ፣ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና በሁሉም ክፍለ ከተሞች መሰጠት ጀምራል፡፡ በ2015 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የተማሪዎች ሞዴል ፈተና ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ ቢሮው ገልጿል። ሞዴል ፈተናው ተማሪዎች በቀጣይ በዓመቱ ማጠቃለያ ለሚሰጡ ከተማ እና ሀገር አቀፍ ፈተናዎች በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ ያግዛል ተብሏል፡፡

Abugida kids Reading festival is here! Come and join us at Exhibition Maekel. Fidel in partnership with abugida will be there
Abugida kids Reading festival is here! Come and join us at Exhibition Maekel. Fidel in partnership with abugida will be there waiting for you with our astronomy and coding center! Everyone is Invited!!! https://t.me/fideltutorial https://Youtube.com/fideltutorial 0979795154 0979795468.

በአዲስ አበባ በአዲሱ ፍኖተ ካርታ ትምህርት መስጠት ቢጀመርም መጽሐፍት ባለመሟላታቸው የመማር ማስተማር ሂደቱ ችግር እየገጠመው መሆኑን መምህራንና ተማሪዎች ተናገሩ። በአዲስ አበባ የምኒልክ አጸደ ህጻ
በአዲስ አበባ በአዲሱ ፍኖተ ካርታ ትምህርት መስጠት ቢጀመርም መጽሐፍት ባለመሟላታቸው የመማር ማስተማር ሂደቱ ችግር እየገጠመው መሆኑን መምህራንና ተማሪዎች ተናገሩ። በአዲስ አበባ የምኒልክ አጸደ ህጻናትና መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ አሳዬ የኋላሸት እንደገለጹት፤ በአዲሱ የትምህርት ፍኖተ-ካርታ መሰረት የተዘጋጀው መጽሐፍ አልቀረበም፡፡ መጽሐፉ ሳይቀርብ ትምህርቱን እንደናስተምር መደረጉ ፈታኝ ነው ብለዋል፡፡ ለማስተማሪያነት እንዲውሉ የተሰጧቸው የጠቅላላ ሳይንስ፣ የሰውነት ማጎልመሻና አማርኛ መጽሐፍት ብቻ መሆናቸውን አቶ አሳዬ ጠቁመው፤ መፅሐፎቹ ከሶሰት እስከ አምስት ምዕራፍ ብቻ የያዙ መሆናቸውንም ተናግረዋል። የደረሷቸው መጽሐፍትም ቢሆኑ የይዘትና የምዕራፍ መዘበራረቅ እንዳለባቸው አቶ አሳዬ አስታውቀዋል። የጥቁር አንበሳ መሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪው ናትናኤል ዮናስ በበኩሉ እንደተናገረው፣ የአዲሱ ሥርዓተ-ትምህርት መጽሐፍት ታትመው እጃቸው አልገቡም። መጽሐፉ እጃችን ላይ ሳይደርስ የትምህርት ዘመኑ እየተጋመሰ ይገኛል። በመሆኑም በወቅቱ ማግኘት ያለብንን ዕውቀት ይገድባል ብሏል።

Our first day at addisrupt was Amazing! We got to meet young, vibrant entrepreneurs and we shared our vision to Addis Alemaye
+3
Our first day at addisrupt was Amazing! We got to meet young, vibrant entrepreneurs and we shared our vision to Addis Alemayew From kazana group. If you didn't make it yesterday Come visit us today! #linkupddis #fideltutorial #business_services #addisrupt #Giz #Kazanagroup @fideltutorial 0979795154 0979795468

Our first day at addisrupt was Amazing! We got to meet young, vibrant entrepreneurs and we shared our vision to Addis Alemayew From kazana group. If you didn't make it yesterday Come visit us today! #linkupddis #fideltutorial #business_services #addisrupt #Giz #Kazanagroup @fideltutorial 0979795154 0979795468.

Fidel Team expresses their deepest condolences for the pass of Brazilian footballer Pele.
Fidel Team expresses their deepest condolences for the pass of Brazilian footballer Pele.

Fidel Educational Consultancy is holding an event in Addis Rupt at Inter luxury Hotel on December 30-31. will be waiting you
Fidel Educational Consultancy is holding an event in Addis Rupt at Inter luxury Hotel on December 30-31. will be waiting you at Inter Luxury Hotel with our services and products. Everyone is Invited. 0979795154 0979795468.

Set a reminder Fidel will be at Addisrupt with it's product and services on 30-31 December 2022 at Inter Luxury Hotel. Come check us out! #linkupddis #fideltutorial

ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እየተሰጠ ነው። ፈተናው ከታህሳስ 18/2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 21/2015 ዓ.ም በተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል። በተለያዩ ተቀባይነት ባ
ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እየተሰጠ ነው። ፈተናው ከታህሳስ 18/2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 21/2015 ዓ.ም በተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል። በተለያዩ ተቀባይነት ባገኙ ምክንያቶች በመጀመሪያው ዙር ብሔራዊ ፈተናውን መውሰድ ያልቻሉ በሁሉም ክልል የሚገኙ ተማሪዎች በሁለተኛው ዙር ለፈተና ይቀመጣሉ። በሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና የማህበራዊ ሳይንስ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና በተመሳሳይ ጊዜ ይሰጣል። ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ትላንት የግንዛቤ ማስጨበጫ (Orientation) ተሰጥቷቸዋል።

#MettuUniversity መቱ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በደህንነት ካሜራ በመታገዝ እየሰጠ ይገኛል። ዩኒቨርሲቲው ከ7 ሺህ በላይ ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር ተመድበ
#MettuUniversity መቱ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በደህንነት ካሜራ በመታገዝ እየሰጠ ይገኛል። ዩኒቨርሲቲው ከ7 ሺህ በላይ ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር ተመድበውለታል፡፡ ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከዛሬ ጀምሮ ለአራት ቀናት እንደሚሰጥ ይታወቃል።

ጅማ ዩኒቨርሲቲ ከቀጣዩ ዓመት ጀምሮ በአርቲስት ዓሊ ቢራ ስም የሙዚቃ ትምህርት ስኮላርሽፕ ለተማሪዎች መስጠት ሊጀምር ነው። ዩኒቨርሲቲው ነጻ የትምህርት ዕድሉን ለመስጠት መወሰኑን የተቋሙ ፕሬዝዳንት
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ከቀጣዩ ዓመት ጀምሮ በአርቲስት ዓሊ ቢራ ስም የሙዚቃ ትምህርት ስኮላርሽፕ ለተማሪዎች መስጠት ሊጀምር ነው። ዩኒቨርሲቲው ነጻ የትምህርት ዕድሉን ለመስጠት መወሰኑን የተቋሙ ፕሬዝዳንት ጀማል አባፊጣ (ዶ/ር) አንጋፋውን አርቲስት ዓሊ ቢራ ለመዘከር ዛሬ በተዘጋጀ መርሃ ግብር ላይ ገልጸዋል።